ዝነኛው አርቲስት ሠይፈ አረአያ አረፈ

ዘ-ሐበሻ) የቢትዮጵያ ትያትር እና ፊልም ኢንዱስትሪ ውስጥ ትልቁን ድርሻ ያበረከተው አንጋፋው አርቲስት ሠይፈ አረአያ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ:: 
የዘ-ሐበሻ የአዲስ አበባ ዘጋቢዎች እንዳሉት ዝነኛው አርቲስት ለረጅም ጊዜ በህክምና ሲረዳ ቆይቶ በመጨረሻም ይህችን ምድር ተሰናብቷታል::
በብሄራዊ ትያትር እና በሌሎችም ትያትር ቤቶች በማገልገል በርከታ የመድረክ ሥራዎችን ያቀረበው ሰይፈ አረአያ በተለያዩ የአማርኛ ፊልሞችም ላይም ድንቅ ብቃቱን አሳይቷል::
ዘ-ሐበሻ በአርቲስቱ ሕልፈት የተሰማትን ጥልቅ ሃዘን እየገለጸች ለቤተሰቦቹ እና ለአድናቂዎቹ መጽናናትን እንመኛለን::
Source: Zehabesha

No comments:

| Copyright © 2013 Lomiy Blog