Egyptian Billionaire Plans to Buy an Island for Migrants የግብጹ ቢሊየነር ናግዊብ ሳውሪስ ስደተኞችን የምቀበልበት ደሴት የሚሸጥልኝ እያሉ ነው፡፡ ሰውየው ይህን ያሉት ከመካከለኛው ምስራቅና ከአፍሪካ ወደአውሮፓ ለመግባት በመሞከር ህይወታቸው አደጋ ላይ እየወደቀ የሚገኙ ስደተኞችን ለመታደግ በማሰብ ሲሆን እንደ ግሪክ ወይ ኢጣሊያ ያሉ ሀገራት አንድ ደሴት እንዲሸጡላቸው በይፋ መጠየቃቸው ተነግሯል፡፡ ግለሰቡ በትዊተር ገጻቸው ላይ ማክሰኞ እለት ስደተኞችን የማስጠልልበት አንድ ደሴት ሽጡልኝ የሚል ጥያቄ ሲያቀርቡ ይቀልዳሉ ወይ? የሚል ጥያቄን ቢያስነሳም እርሳቸው ግን ከሲቢሲ ቴሌቪዥን ጋር ባደረጉት ቃለምልልስ ላይም ይህንኑ ቃላቸውን ደግመውታል፡፡ http://bit.ly/1EGVj5w

Egyptian Billionaire Plans to Buy an Island for MigrantsThis is Africa’s news report said Egyptian billionaire, Naguib Sawiris, has offered the governments of Italy and Greece to sell him an island in the Mediterranean Sea where he would host migrants ...

| Copyright © 2013 Lomiy Blog