Ethiopia has been involved in fighting Islamist militants based in Somalia.
Two British citizens and a Somali man have been jailed in Ethiopia for trying to establish an Islamic state, a radio affiliated to the government reports.
The UK Foreign Office has confirmed the detention of two British nationals.
The three men, who received terms ranging from four to seven years, were alleged to have had links with local jihadists, the Fana Broadcasting Corporation (FBC) said.
Ethiopia has extremely strict anti-terror laws.
It has long waged a campaign against Islamist militancy in East Africa - and has been involved in fighting against al-Qaeda linked militants in neighbouring Somalia.
The country has also faced criticism from donors for jailing its critics, including some of the country's leading bloggers who are facing trail on terrorism charges and have been in detention since April 2014.
Ethiopia's leader defended the country's strict anti-terror laws last year
በአንዳንድ የውጭ መገናኛ ብዙኀን እንደተዘገበውና የኢትዮጵያ መንግሥትም እንዳረጋገጠው Mi-35 በሚል መለያ በሚታወቅ አንድ ተዋጊ ሄሊኮፕተር ፣ 3 ኢትዮጵያውያን የአየር ኃይል ባልደረቦች፤ ከድሬዳዋ ኮብልለው ኤርትራ ገብተዋል። ይህ የሆነው ከ 
13 ቀን ገደማ በፊት ሲሆን ፤ ከሰሞኑም ሌሎች 4 የአየር ኃይል አባላት ኬንያ ገብተው ተገን መጠየቃቸው ተወርቷል። ስለዚህ ጉዳይ፣ ከኢትዮጵያ መንግሥት በኩል መረጃም ሆነ ማብራሪያ ለማግኘት ጥረት አድርገን ነበር ፤ ማግኘት ግን አልቻልንም። በኬንያ መገናኛ ብዙኀን ፤ በጋዜጣ፤ ራዲዮም ሆነ ቴሌቭዥን ምናልባት የተወሳ ነገር አለ ወይ በማለት ፣ አጠያይቀን ነበር ።

ሻምበል ሳሙኤል ግደይ የተባሉት አብራሪ ከ 2 ባልደረቦቻቸው ጋር Mi 35 በተሰኘው የጦር ሄሊኮፕተር ኮብልለው ከኢትዮጵያ መውጣቸው በተነገረ በአንድ ሳምንት ገደማ ውስጥ 4 የጦር አይሮፕላን አብራሪዎች ፤ ወደ ኬንያ በመኮብለል በዚያ የፖለቲካ ተገን ጠየቁ መባሉ አነጋጋሪ ጉዳይ ነው። የጋዜጠኞች መሳደድ ፤ እሥራትና የመሳሰለው ነበር በሰፊው ሲያነጋግር የቆየው፤ አሁን ወታደሮች ፤ እዚህም ላይ የጦር አኤሮፕላን አብራሪዎች ኩብለላ በቀጣይነት መካሄዱ ፣ ምክንያትን የሚያጠያይቅ ይሆናል። ምላሹን ከራሳቸው፣ ከኮብላዮቹ አንደበት መስማት እስኪቻል ድረስ! ይሁንና ፣ 4 የአየር ኃይል ጦር አይሮፕላን አብራሪዎች ኬንያ ገቡ ስለመባሉ በዚያች ሀገር መገናኛ ብዙኀን የተገበ ጉዳይ ይኖር ይሆን ፣ጋዜጠኛ ፋሲል ግርማ----

ጋዜጠኞች ይጽፋሉ ይናገራሉ ፤ ያስተምራሉ ሒስ ይሠነዝራሉ፤ አግባብነት ባለው ጉዳይ ላይ! ሙያቸው ነውና! ዴሞክራሲ በሠፈነባቸው አገሮች ፣ ለሕብረተሰብ ብቻ ሳይሆን በሥልጣን ላይ ለሚገኝ መንግሥትም ተፈላጊዎች ናቸው! ።
በአንድ ሀገር ሕብረተሰብ ውስጥ ነጻ የሐሳብ ልውውጥ ሲኖር
Addis Ababa (HAN) January 3, 2015 – Public diplomacy and Interview with dialogue news. General Samora Muhammad Yunis is the Chief of Staff of the Ethiopian National Defence Forces. General Samora Muhammad Yunis, chief of staff of Ethiopian national defense forces, has strongly criticized Ethiopian opposition groups for disregarding values of Ethiopian national interests.
After explaining how Derge Army Core 604 was defeated in Shire two decades ago, the four-star general commented in a question-and-answer session that Ethiopian opposition groups don’t respect values of basic national interests.
“EPRDF welcomes genuine opposition groups. However our opposition groups are literally selling out the national interests of the nation to external forces. Some of them are even publicly declaring to dismantle the Ethiopian national defense forces” General Samora added.

Source: HAN & Geeska Afrika Online
ከብዙ ዓመታት በፊት ሪፖርተር ጋዜጣ የኢሳይያስ አፈወርቂና የድርጅቱ አቀንቃኝ ነበረ፤ ዛሬ ከሌሎች ብዙዎች ጋር በመቃብር ውስጥ ያለው የመጀመሪያው የሪፖርተር መጽሔት በሙሉ ውዳሴ ኢሳይያስ አፈወርቂ ነበር፤ የሞተው መለስ ዜናዊ እያለ የሪፖርተር መጽሔት ኢሳይያስን
በመጀመሪያ እትሙ ሲያወድስ ነበር፤ በቅርቡ ደግሞ ደፋሩ የወያኔ አባት ስብሐት ነጋ ለኤርትራ ያለውን ልዩ ፍቅር በሚያስገርም ሁኔታ ገልጾ ነበር፤ ለኤርትራ ቆመን እንዋጋለን አስከማለት ደርሶ ነበር፤ መለስ ዜናዊ በልዩ ጥበቡ መጀመሪያ ኤርትራን ባዕድ አደረገ፤ ቀጥሎም ጠላት አደረገ፤ ክፉ ጦርነት ተደረገ፤ በጦርነቱ ያሸነፈ የለም፤ በፍርድ ግን ኤርትራ አሸነፈች ተባለ፤ ፍርዱ ዋጋ-ቢስ ቦሆንም!
ዛሬ ደግሜ ሪፖርተር ሌላ ስብከት ይዞ መጥቶአል፤ በመጀመሪያ ሪፖርተር ጋዜጣ ለኢትዮጵያዊነት ያለውን ወይም የሌለውን ስሜት ከየት አመጣው? ብዬ እንድጠይቅ እገደዳለሁ፤ አንዱ የሪፖርተር ጋዜጠኛ ‹‹ኢትዮጵያዊ ዝብሀል መንነት የለን፤›› ብሎ በአጽንኦት ጽፎ ነበር፤ ዛሬ በሪፖርተር ርዕሰ አንቀጽ ላይ ያነበብሁት ኢትዮጵያዊ የሚባል ማንነት እንዳለ ነው! ለመግቢያ ያህል ይበቃኛል፡፡
የቤት ኣከራየ የጋሽ ጣሰው ኣገር እየመጣሁ ነው፡፡ ወደ ኣዲስ ኣበባ እየመጣሁ ነው፡፡እናቶች ኣባቶች ልጆች ኦርጅናሎች ሰልቫጆች! እኔ ሳልመጣ ውጊያውን እንዳትጀምሩት ኣደራ፡፡
ኣጭርና ጣፋጭ ይሁን እንጂ በማንኛውም ትግል ላይ ለመሳተፍ ዝገጁ ነኝ፡፡የጥይት መከላከያ ቆብ ሹራብና ሱሪ እንዲሁም ፈንጅ የማይበትነው ጫማ ከተሰጠኝ ኣንድ ሻለቃ እመራለሁ፡፡ኣነሰ ከተባለ ኣንዲት ኮረብታ እቆጣጠራለሁ፡፡ በጦር ምህንድስና ላይ እሳተፋለሁ፡፡ ባሩድ ኣገነፋለሁ፡፡ የታንክ ጎማ እነፋለሁ፡፡በሰላሙ ቀን ለሞባይል፤ በቀውጢው ቀን ለሽጉጥ ማስቀመጫ የሚሆን ሰገባ እሰፋለሁ፡፡
By Tamiru Ayele
The managing editor of Awramba Times and former CPJ “press freedom hero” has accused the Committee to Protect Journalists of being one of the tools of imposing “Western hegemonic ambition” and a single ideology on targeted countries like Ethiopia and China.

 Dawit Kebede, who was one of the four recipients of CPJ’s International Press Freedom Award in 2010, launched the scathing attack against CPJ and leading international human rights groups in a recent interview with ETV, the state-run propaganda outlet. He claimed that organizations such as CPJ, Freedom House, Human Rights Watch, Amnesty International, Oakland Institute and the International Crisis Group are tools of advancing Western hegemony. “These organizations are part of an overall allegiance to control the world under one single ideology,” he said.
‹‹እንደ ኢህአዴግ ያለ አሸባሪ የለም›› አብርሃ ደስታ (ከቂሊንጦ እስር ቤት)
“እዚህ እስር ቤት ውስጥ በሽብር ስም የገባ ሰው በፈጠራ ወንጀል እንደገባ ነው የሚታመነው፡፡ ስለዚህ የሽበር ክስ ተመስርቶባቸው የታሰሩትን ሰዎች ማንም ወንጀለኛ አድርጎ አይመለከታቸውም፡፡ በእርግጥም አሸባሪ የለም፤ የፈጠራ ክስ ነው ያሳሰራቸው፡፡ አሸባሪ አለ ከተባለም እንደ ኢህአዴግ ያለ አሸባሪ የለም፡፡
ነጻ መውጣት ያለበት ቡድን አለ፣ እሱም ኢህአዴግ ራሱ ነው፡፡ እኔ አልታሰርኩም፡፡ የታሰሩት ኢህአዴጎች ናቸው፡፡ እስር የአዕምሮ ነው፡፡ እኔ አዕምሮየ አልታሰረም፡፡ ነጻ ሰው ነኝ፤ ውስጤ በጣም ነጻነት አለው፡፡ የታሰሩት ኢህአዴጎች ናቸው፡፡
እኔ እስር ቤት እንድገኝ ያደረገኝ ወንጀል አይደለም፡፡ መቃወሜና ይህን ተቃውሞየን በጽፍም በፊት ለፊትም መግለጼ ነው፡፡ ይህን ደግሞ ብዙ ኢትዮጵያውያን ያውቁልኛል፡፡ ሌላው ቢቀር ጥቂት የህወሓት ሰዎችም ያለ መረጃ እንደታሰርኩኝ በማመን እስሩን እየተቃወሙ ይመስለኛል፡፡ አንድ ቀን ወደ ህሊናቸው ከተመለሱ ስህተታቸው በህዝብ ፊት ያዋርዳቸዋል፡፡”
Media reports alleged that four pilots in an airbase in eastern Ethiopia had defected to Kenya
World Bulletin/News Desk
The Ethiopian government on Friday denied reports about the defection of four Air Force pilots to neighboring Kenya.
"This report is a baseless fabrication," Ewnetu Blata, State Minister of Government Communication Affairs Office, told The Anadolu Agency.
"I can confirm that the report is untrue," Ewnetu said.
Media reports alleged that four pilots in an airbase in eastern Ethiopia had defected to Kenya.
Last week, the Ethiopian Defense Ministry accused Eritrea of hijacking an Ethiopian helicopter.
The ministry said in a statement that an Ethiopian helicopter – that has disappeared since Friday – was forced to land in neighboring Eritrea.
| Copyright © 2013 Lomiy Blog