የዩኤስ አሜሪካ የአፍሪቃው ቀንድ የውጭ ፖሊሲ

በዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር መስሪያ ቤት ስራ ከጀመሩ ሁለት ወራት ያስቆጠሩት ምክትል ሚንስትሯ ሊንዳ ቶማስ ግሪንፊልድ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ መንግሥታቸው በአፍሪቃ በተለይም በቀፍሪቃ ቀንድን የሚከተለውን የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ አብራርተዋል። 
በዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር መስሪያ ቤት ስራ ከጀመሩ ሁለት ወራት ያስቆጠሩት ምክትል ሚንስትሯ ሊንዳ ቶማስ ግሪንፊልድ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ መንግሥታቸው በአፍሪቃ በተለይም በቀፍሪቃ ቀንድን የሚከተለውን የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ አብራርተዋል።
በዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚንሥትር የአፍሪቃ ጉዳዮች ምክትል ሚንስትር ሊንዳ ቶማስ ግሪንፊልድ መንግስታቸው በአፍሪቃ ቀንድ የሚከተለውን የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ በተመለከተ ትናንት ለጋዜጠኞች መግለጫ ሰጥተዋል።
የዋሺንግተን ዲሲው ወኪላችን አበበ ፈለቀ መግለጫውን ተከታትሏል። አበበን ስቱዲዮ ከመግባቴ ቀደም ብሎ በስልክ አነጋግሬዋለሁ። አበበ ዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪቃ ቀንድን በተመለከተ የምትከተለውን ፖሊሲ አስመልክቶ ምክትል ሚንስትሯ የገለጿቸውን አበይት ነጥቦች በማስቀመጥ ይጀምራል።

አበበ ፈለቀ
ማንተጋፍቶት ስለሺ
ሂሩት መለሰ
Source: www.dw.de

No comments:

| Copyright © 2013 Lomiy Blog