• • ‹‹የፓትርያርኩን ሥልጣን ይገድባል›› በሚል ተተችቷል
  • ‹‹አመራራቸውን በብቃት እንዲያከናውኑ የሚያግዝ ነው›› /የሕግ ረቂቁ/
  • ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ የሚያስተላልፉት በብሔራዊ ቋንቋ ብቻ ይኾናል:: 

  • ከቤተ ክርስቲያኒቱ ዕድገትና ነባራዊ ኹኔታዎች ጋራ በማገናዘብ ያሻሽላል የተባለው የሕግ ረቂቁ ለውይይት የቀረበው፣ ባለፈው ረቡዕ ጀምሮ በመካሔድ ላይ በሚገኘው የቅዱስ ሲኖዶሱ ኹለተኛ ዓመታዊ መደበኛ የምልዓተ ጉባኤ ስብሰባ ላይ ነው፡፡ የቤተ ክርስቲያኒቱ ሕጎች ኹሉ የበላይ ነው የተባለው የሕገ ቤተ ክርስቲያን ማሻሻያ ረቂቁ÷ ርእሰ አበውና ለካህናቷና ለምእመናንዋ ኹሉ መንፈሳዊ አባት ለኾኑት ለፓትርያርኩ እንደራሴ እንደሚሾም በአንቀጽ 24 ላይ ማስፈሩ ተመልክቷል፡፡ እንደራሴው ‹‹ቅዱስ ፓትርያርኩ ከቤተ ክርስቲያን የተጣለበትን ሓላፊነትና መንፈሳዊ አመራር በሚጠበቀው ብቃትና ደረጃ ለማከናወን እንዲችል የሚያግዝ›› መኾኑ በሕግ ማሻሻያ ረቂቁ ተገልጧል፡ ፡

  •        የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ፣ ፓትርያርኩን የሚያግዝ እንደራሴ እንደሚመደብ በሚገልጽና የፓትርያርኩን ሓላፊነትና ተጠያቂነት በጉልሕ የሚያሳዩ አንቀጾችን ባካተተ የሕግ ረቂቅ ላይ እየተወያየ እንደኾነ ተገለጸ፡፡ ቤተ ክርስቲያኒቱ በ1991 ዓ.ም. ያወጣችውን ሕግ ከሌሎች ሕጎች፣ ደንቦችና መመሪያዎች ጋር በማጣጣም፣
  • እንደራሴው የሚመደበው የቅዱስ ሲኖዶሱ አባላት ብቻ በሚሳተፉበት ምርጫ ሲኾን፣ ለምርጫው ሦስት ዕጩዎች በፓትርያርኩና በቅዱስ ሲኖዶሱ አባላት ጥቆማ እንደሚለዩ ተጠቅሷል፡፡ የቤተ ክርስቲያኒቱን ሃይማኖት፣ ቀኖናና ትውፊት የማስጠበቅ እንዲሁም ያለአድልዎ የማስተዳደር ሓላፊነት ላለበት ለፓትርያርኩ በእንደራሴነት የሚመረጠው ሊቀ ጳጳስ ማሟላት የሚገባው መመዘኛ በሕጉ መመልከቱ የተጠቆመ ሲኾን መመዘኛው ለእንደራሴው ከ50 - 60 ዓመት የዕድሜ ገደብ ሲያስቀመጥ፣ የአስተዳደር ችሎታና የመንፈሳዊ አመራር ልምድን፣ መንፈሳዊና ዘመናዊ ዕውቀት አጣምሮ መያዝን እንደሚጠይቅም ታውቋል፡፡ ‹‹ግለሰባዊ የሥልጣን ፈላጊነት ስሜት የሚገንበት፣ የፓትርያርኩን ሥልጣን የሚጋፋና መካሠስን የሚያበረታታ ነው›› በሚል አንቀጹን የተቃወሙ የቤተ ክህነት ሓላፊዎች፣ ምደባው አስፈላጊ ኾኖ ከተገኘም እንደራሴው በፓትርያርኩ ጥቆማ ብቻ መመረጥ እንዳለበት የቃሉ ትርጉም እንደሚያስገደድ በመጥቀስ ይከራከራሉ፡፡
    የአህጉረ ስብከት የሥራ ሓላፊዎች በአንጻሩ፣ የእንደራሴው ምደባ፣ መልካም አስተዳደር እንዲሰፍንና ብልሹ አሠራር እንዲታረም የአደረጃጀትና የአሠራርለውጥ ጥናት በማድረግ ላይ ለምትገኘው ቤተ ክርስቲያን መንፈሳዊ አመራር መጠናከር የራሱ አስተዋፅኦ አለው በሚል እንደሚደግፉት ተናግረዋል፡፡ እንደራሴው ፓትርያርኩን ከማገዝ ውጭ ‹‹ለቅዱስ ፓትርያርኩ ከተሰጡት ተግባራት ውስጥ የሚጋራው የተለየ ሓላፊነት አይኖረውም፤›› በሚል በረቂቁ የሰፈረውን አንቀጽ በመጥቀስ ምደባው ፓትርያርኩን የመጋፋት ሚና እንደሌለውም ገልጸዋል፡፡ ተጠያቂነትን በተመለከተም ፓትርያርኩን ብቻ ሳይኾን ኹሉንም ሊቃነ ጳጳሳትና ኤጲስ ቆጶሳት ለቅዱስ ሲኖዶስ ተጠሪ ከማድረግ፣ በአስተዳደር በደልና በአመራር ጉድለት የካህናቱንና የምእመናኑን አመኔታና ተቀባይነት ማጣትን ጨምሮ ከሀብትና ንብረት ባለቤትነት ጋራ የተያያዙ ዝርዝር የተጠያቂነት አንቀጾች በረቂቁ በመካተታቸው በፓትርያርኩ አልያም በወቅታዊ እይታ ላይ ብቻ የታጠረ ረቂቅ እንዳልኾነ ያስረዳሉ፡፡
    ጉዳዩ በዋናነት የቤተ ክርስቲያኒቱን መንፈሳዊ አመራር ከማጠናከር አንጻር ሊታይ ይገባል የሚሉ አስተያየት ሰጭዎች፣ ምልዓተ ጉባኤው የሕግ ማሻሻያ ረቂቁን በጥልቀት በማዳበር የቅዱስ ሲኖዶሱ ሉዓላዊ ሥልጣን በማንም የማይገሠስበት መሣርያ አድርጎ እንደሚያጸድቀው እንጠብቃለን ብለዋል፡፡ በሌላ በኩል፣ ፓትርያርኩ በቤተ ክርስቲያኒቱ ታላላቅ በዓላት ላይ እንዳስፈላጊነቱ እየተገኘ ለሕዝበ ክርስቲያኑ ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ የሚሰጠው እንዲሁም በብዙኃን መገናኛ መንፈሳዊ መልእክት የሚያስተላልፈው በአገሪቱ ብሔራዊ ቋንቋ ብቻ እንደሚኾን በሕግ ማሻሻያ ረቂቁ ላይ መስፈሩ ተጠቅሷል፡፡
  • Source: Addis Admass

    ቅሬታቸውን ለፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስቴር ሓላፊዎች ገልጸዋል
    የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖት ተከታይ በኾኑ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች የቤተ ክርስቲያኒቱን እምነትና ሥርዐት እንዲማሩ፣ ዕውቀታቸውንና ገንዘባቸውን በማቀናጀት ሞያዊ ድጋፍ እንዲያበረክቱ በማስተባበር ላይ የሚገኘውን ማኅበረ ቅዱሳንን በአሸባሪነት በመፈረጅ፣ በቅዱስ ሲኖዶስ አማካይነት ጠቅላላ ሀብቱና ንብረቱ የሚታገድበት ውሳኔ እንዲተላለፍ በመንግሥትም በኩል እርምትና ርምጃ እንዲወሰድበት የአዲስ አበባ ሀ/ስብከት የአድባራት አስተዳዳሪዎች መግለጫ አውጥተውበታል በተባለው ስብሰባ ጉዳይ ኹለት የቅ/ሲኖዶስ አባላት ለከፍተኛ የመንግሥት ሓላፊዎች ቅሬታቸውን ማሰማታቸው ተገለጸ፡፡

    የቅ/ሲኖዶሱን ዋና ጸሐፊ ብፁዕ አቡነ ሉቃስንና በአዲስ አበባ ሀ/ስብከት የፓትርያርኩ ረዳት ሊቀ ጳጳስና የጅማ ሀ/ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ እስጢፋኖስን በስም የጠቀሱት የጠቅላይ ቤተ ክህነቱ ምንጮች፣ ሊቃነ ጳጳሳቱ ቅሬታቸውን ያቀረቡት ለፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስቴር ሓላፊዎች እንደኾነ ቢገልጹም የሓላፊዎቹን ስም ከማሳወቅ ተቆጥበዋል። 
    ቤተ ክርስቲያኒቱ በፀረ ሙስናና በመልካም አስተዳደር ዙሪያ ከመንግሥት ጋራ የተጠናከረ ሥራ ለመሥራት በቅ/ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ መወሰኗን ሊቃነ ጳጳሳቱ አስታውሰው፣ በዚህም መሠረት ለሙስናና ብክነት የተጋለጡ አሠራሮችን ለማረምና ለማስተካከል ጥረት እያደረገች ቢኾንም ባለሥልጣናቱ ከማን ጋር መሥራት እንዳለባቸው በትክክል አለመለየታቸውንና ግንኙነቱም ሙሰኞችን በአይዟችኹ ባይነት የሚያበረታታ እንደኾነ መናገራቸው ተጠቅሷል፡፡
    ሊቃነ ጳጳሳቱ ቅሬታቸውን በዚህ መልኩ ለባለሥልጣናቱ ለማቅረብ ያስገደዳቸው የአድባራት አስተዳዳሪዎቹ፣ ‹‹ከመንበረ ፓትርያርክ እስከ አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን ምእመናንንና የሰንበት ት/ቤት ወጣቶችን ለአድማ ያነሣሣል፤ በሀገርና በቤተ ክርስቲያን ላይ ሁከትና ሽብር እንዲፈጠርና ሰላም እንዲደፈርስ ያደርጋል›› ባሉት በማኅበረ ቅዱሳን ላይ የሚወሰደው አስተዳደራዊ ርምጃ በፀረ ሽብር ሕጉ መሠረት ተጠናክሮ እንዲቀጥል የጠየቁበት መግለጫቸው ነው፡፡
    የመንግሥት የተለመደ እገዛ እንዳላቸው በአጽንዖት የጠቀሱት አስተዳዳሪዎቹ በዚሁ መግለጫቸው፣ መንግሥት በፀረ ሽብር ሕጉ ታሳቢነት ገለልተኛ ኦዲተር መድቦ በማኅበሩ ላይ የሀብትና ንብረት ቁጥጥር የማካሔድ ድጋፉ እንዳይለያቸው ያስተላለፉት ጥሪ በሌላቸው ሕጋዊነትና ውክልና የቀረበ፣ ቤተ ክርስቲያኒቱ በራስዋ መንገድ ማከናወን በሚገባት ተግባር ላይ አላስፈላጊ ጣልቃ ገብነትን የሚጋብዝና ለውጭ ተጽዕኖ አሳልፎ የሚሰጥ እንደኾነ ተመልክቷል፡፡
    በመንበረ ፓትርያርኩ ከተገኙት የመንግሥት ሓላፊዎች ጋራ ባለፈው ሳምንት መጨረሻ እንደተካሔደ በተገለጸው የኹለትዮሽ ውይይት፣ ማኅበረ ቅዱሳንን በመቃወም ሰበብ የወጣው የአስተዳዳሪዎቹ መግለጫ ዋነኛ ዓላማ፣ ቤተ ክርስቲያኒቱ በቅዱስ ሲኖዶስ ደረጃ ወስና የምታካሒደውን የአደረጃጀትና የአሠራር ለውጥ ሒደት መጋፋት ነው ተብሏል፡፡  መላውን የሀገረ ስብከቱን አድባራት አገልጋዮች  ለመወከል የማይበቁ ጥቂት ግለሰቦችን በመያዝ ይደረጋል የተባለው ይኸው እንቅስቃሴም ‹‹የት እንደሚያደርስ እናየዋለን›› የሚሉ ንግግሮች ጭምር ከሊቃነ ጳጳሳቱ የተሰሙበት እንደነበር ምንጮቹ አስታውቀዋል፤ ጉዳዩም በመጪው ግንቦት በሚካሔደው የቅ/ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ዓቢይ መነጋገርያ መኾኑ እንደማይቀር ተጠቁሟል፡፡
    ከሀገረ ስብከቱ አድባራት የተውጣጡ ናቸው የተባሉ አስተዳዳሪዎች ያደረጉት ስብሰባ፣ አስተባባሪዎቹ ከፓትርያርኩ ተሰጥቶናል ከሚሉት ፈቃድ በቀር በሀገረ ስብከቱ የፓትርያርኩ ረዳት ሊቀ ጳጳስና በሀገረ ስብከቱ ጽ/ቤት ዘንድ በይፋ የታወቀና የተፈቀደ እንዳልነበረ ምንጮቹ ለአዲስ አድማስ ገልጸዋል፡፡ 
    ማኅበረ ቅዱሳንን በሁከትና ሽብር ለሚከሱ በቂ ሕጋዊነትና ውክልና የላቸውም ለተባሉ አካላት ፓትርያርኩ የሰጡትን የስብሰባ ፈቃድ፣ በቅርቡ ማኀበሩ አገር አቀፍ የአብነት መምህራን የምክክር ጉባኤ  እንዳያካሒድ ከተጣለበት እገዳ ጋር ያነፃፀሩ ታዛቢዎች፣ ሁኔታው የፓትርያርኩን ርምጃዎች መርሕ አልባነት የሚያጋልጥ ነው ይላሉ፡፡ ከዚህም ባሻገር መተዳደርያ ደንብ ያለውና ግልጽ ተልእኮ ይዞ የሚንቀሳቀሰው ማኅበር፣ህልውናና አገልግሎት በግልጽ አስተዳደራዊ ጫና ውስጥ መግባቱን  እንደሚያመለክት ታዛቢዎቹ ያምናሉ፡፡ 
    ከመዋቅር፣ ከሀብትና ንብረት ቁጥጥር ጋራ በተያያዘ በማኅበሩ ላይ የሚቀርቡት ውንጀላዎች፣ በፀረ አክራሪነት ስም የሚናፈስበትን ፕሮፓጋንዳ በማጠናከር ፖሊቲካዊ ርምጃ እንዲወሰድበት ፍላጎት ያላቸውን አካላት ምኞት በጉልሕ እንደሚያሳይ አስረድተዋል፡፡ ማኅበሩ ሃይማኖቱን የሚጠብቅ፣ ቤተ ክርስቲያኑን የሚከባከብና ሀገሩን የሚወድ ብቁ ዜጋ ለማፍራት ያለውን ዓላማ የሚረዱ ሊቃነ ጳጳሳት፣ ካህናት፣ ምእመናንና የመንግሥት አካላትም የተቃዋሚዎቹን አቋምና መግለጫ በጥንቃቄ እንዲመለከቱትም አሳስበዋል፡፡
    በሌላ በኩል፣ በቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቀኖናና ትውፊት ውጭ ነው በተባለ የሌላ እምነት አስተምህሮ የተነሳ  በኮሌጁ ደቀ መዛሙርት መካከልና በደቀ መዛሙርቱ ምክር ቤት አባላት ውስጥ ያለው ግንኙነት ውጥረት ውስጥ እንደገባ እየተገለጸ ነው፡፡
    ከኮሌጁ ውጭ ከሚገኙና በቅ/ሲኖዶስ ከተወገዙ ግለሰቦችና ቡድኖች ጋር የዓላማና የጥቅም ግንኙነት መሥርተዋል በተባሉ ጥቂት ደቀ መዛሙርት አማካይነት በኮሌጁ ውስጥ ከመንጸባረቅ አልፎ እንደ ሰደድ እሳት እየተቀጣጠለ ነው የተባለው ይኸው አስተምህሮ፣ አስተዳደራዊ መፍትሔ እንዲበጅለት የደቀ መዛሙርቱ ምክር ቤት ጥር 5 ቀን 2006 ዓ.ም. ለኮሌጁ አስተዳደር ያቀረበው ጥያቄ እስከ አሁን ምላሽ አለማግኘቱ  ውጥረቱን የበለጠ እንዳባባሰው ለአዲስ አድማስ የደረሰው መረጃ አመልክቷል፡፡
    የአስተምህሮው ውዝግብ አፋጣኝ መፍትሔ አለማግኘቱ ከደቀ መዛሙርቱ አልፎ የምክር ቤት አባላትን ለሁለት እንደከፈለ ተገልጧል፡፡ ኮሌጁንና ደቀ መዛሙርቱን በቅንነትና በትጋት ለማገልገል በደቀ መዛሙርቱ ጠቅላላ ጉባኤ የተመረጠውና ከፍተኛ ሓላፊነት የተጣለበት የደቀ መዛሙርቱ ምክር ቤት፣ ‹‹ከልማቱ ጥፋቱ አመዝኗል›› ያሉት ጸሐፊውና አንድ የአመራር አባሉም ራሳቸውን ማግለላቸው ታውቋል፡፡
    ‹‹ከቤተ ክርስቲያኒቱ ቀኖናና ትውፊት ውጭ የኾነ የኑፋቄ ትምህርት ሲዘራ ድምፀ ተዓቅቦ ከማድረግ ባሻገር ችግር አለባቸው ከሚባሉት ደቀ መዛሙርት ጎን ተሰልፈው ኮሌጁንም ኾነ ሓላፊነት የሰጠንን ደቀ መዝሙር በቅንነት እንዳናገለግል የአንዳንድ መማክርት አባላት ተግባር አውኮናል›› ያሉት ሁለቱ አባላት፤ በዚህ ሳምንት ለኮሌጁ ዋና ዲን ጽ/ቤት በጻፉት ደብዳቤ፣ ምክር ቤቱ የችግሩ ተባባሪ በመኾኑ ከሓላፊነቱ ታግዶ ጉዳዩ እንዲጣራና እምነታቸውና ሥነ ምግባራቸው በተመሰከረላቸው ደቀ መዛሙርት እንዲተካ ጠይቀዋል፡፡
    ‹‹የቤተ ክርስቲያንን እንጀራ እየበሉ፣ በጀቷን አውጥታ እያስተማረቻቸው የሌላ እምነት የሚያራምዱ›› ያሏቸውን ወገኖች አጥብቀው እንደሚቃወሙ የገለጹ የደቀ መዛሙርት ተወካዮች በበኩላቸው፣ ኮሌጁ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን ዶግማ፣ ቀኖናና ትውፊት ለመጠበቅና ለማስፋፋት የቆመ  በመኾኑ አስተዳደሩ፣ በቃል፣ በድምፅና በጽሑፍ የሚቀርቡለትን ማስረጃዎች መርምሮ አስቸኳይ መፍትሔ እንዲሰጣቸው አሳስበዋል፡፡
    Source: Addis Admass

    (ካሣሁን ዓለሙ):-
    አንዳንድ ጊዜ የግብረ ሰዶማዊነት የዚህን ያህል አሟጋች መሆኑን ሳይና በአለማቀፍ ተቋማት ድጋፍ አግኝቶ እንዲስፋፋ ሲደረግ ስመለከትና ስሰማ ይገርመኛል፤ ግርምቴ ዝም ብሎ የመጣ አይደለም፤ ይልቁንም ግብረሰዶም ከሰው ልጆች ተፈጥሮ ውጭ የሆነ ተግባር መስሎ ስለሚታየኝና የሚሰጠው ጥቅም አልገለጽልህ ቢለኝ ነው፡፡ ስለዚህ የራሴን መሟገቻ ነጥቦች ላቅርብ ፈለግሁ ይህ ጽሑፍም በዚህ ዕይታ የተቃኘ ነው፡፡ መልካም ንባብ!
    ለመሟገትም ‹ግብረሰዶማዊነት ተፈጥሮ የሚደግፈው ድርጊት ነው ወይ?› በሚል ጥያቄ መነሣት የግድ ይላል፤ መልሱም ‹ግብረሰዶማዊነት ተፈጥሯዊ ነው› የሚል ከሆነ
    ቢያስ መሠረታዊ መሥፈርትን ማሟላት ችሏል ማለት ይሆናል፤ ‹አይ! ግብረሰዶማዊነትማ ከሰው ልጆች ተፈጥሯዊ ጠባያት ውጭ የሆነ ወይም ከስብዕና ተፈጥሮ ጋር የማይስማማ ድርጊት ነው› የሚለው ስምምነት ካገኘም ከተፈጥሯችን ውጭ ያሉ ድርጊቶችን የማከናወን መብት አለን ወይ? በድርጊቱስ የሚገኝ ኅብረተሰባዊ ጠቀሜታ ይኖራል? ጉዳትስ የለውም? ከሁለቱ ውጤቶችስ (ከጥቅሙና ጉዳቱ) የሚበልጠው የትኛው ይመስላል? የሚሉ ጥያቄዎች ፊት ለፊታችን መጥተው ያፈጣሉ፡፡ በእነዚህ ጥያቄዎች መልስ ብንስማማ እነኳን ሌሎች ጥያቆዎችም መምጣታቸው አይቀርም፤ ለምሳሌ የሞራል ጥያቄዎች፣ የማኅበረሰብ ደኅንነት፣ የመንፈሳዊና ሃይማኖታዊ እሴቶች ጉዳይና የመልካምነት ጉዳይ በቀላሉ የሚገፉ ወይም የሚተው አይሆኑም፡፡
    እስቲ ከመነሻ ጥያቄያችን እንጀምርና አንዳንድ ነጥቦችን እንመልከት፤ ‹ግብረሶዳማዊነት ከሰዎች ተፈጥሮ ጋር ይስማማል?› የሚለው ጥያቄ ቀላል ቢመስልም ዘመን ወለድ ጥንቃቄን የሚሻ ጥያቄ መሆኑም መረዳት ይፈልጋል፤ ቀላል የሚሆነውም በልምዳችን ስንመልሰው እንጂ የተፈጥሯችንን ውስብስብ ጠባያት ሰንፈትሽና ግረሶዶማዊነት አሁን ያለበትን ደረጃ ተመልክተን ‹ለምን?› የሚል ጥያቄን ስናነሣ አስጨናቂነትን ይላበሳል፡፡ እንዲሁም በቀላሉ ከቋጨነው ምንም አታካራ አያስፈልግም፤ ማለትም ሙግቱን ‹የሰው ልጆችን ተፈጥሮ የሚቃወም ነገር ሁሉ አግባብ ስላልሆነ መቃወም ይኖርብናል፤ ስለዚህ ይህንን ከስብዕናችን ውጭ እንድንሆን የሚያደርገንን ድርጊት ማስወግደና ማጥፋት ያስፈልጋል፤ ስብዕናችንን ከማጥፋት የበለጠ ምን መጥፎ ነገር ሊመጣ? ምንም አይኖርም› ብለን መጠቅለል እንችላለን፡፡ ነገር ግን ጉዳዩ ከዚህ በላይ ማየትን የሚጠይቅ ይመስላል፤ እንዲሁም በቀላሉም በዚህ መልክ ከዘጋነው የነገሩን አሳሳቢነትና ውስብስብነት ሳናስተውለው እንድንቀር ሊያደርገን ይችላል፡፡ ይልቁን በዚህ መልክ ነገሩን ከመደምደም ይልቅ ግብረሰዶማዊነት ከተፈጥሯዊ ጠባያችን ጋር በሚኖረው መስተጋብር በሚፈጥረው ነገር በመመሥረት አንዳንድ ነጥቦችን ለመመልከት እንሞክር፡፡
    እንደሚታወቀው የትኛውም የተፈጥሮ ክስተት ዝም ብሎ በዘፈቀደ አልተሠራም፤ አንድ ነገር ወይም ሥራም በሥርዓትና በሕግ ነው ውበት አግኝቶ የሚስበው፣ ጥሞም ለጤናማ ሕይወት የሚጠቅመው፤ በዚያው በተሠራበት መሠረት ሲከወንነው መልካምነት የሚኖረው፡፡ የተፈጥሮ ሥርዓት ከጾታ አንጻር ካየነው ሕይወት ያላቸው ፍጥረታት ሁሉ በሁለት እንደሚመደቡ ይታወቃል፤ መመደባቸው ብቻ አይደለም እርስበራስ እንዲሳሳቡም በተፈጥሯቸው የፍቅር ኃይል ተሠጥቷቸዋል፤ ይህም በየደረጃ የተመደበ ነው፡፡ ለምሳሌ እጽዋት ወንዴና ሴቴ ጾታቸው በተለያየ ሥፍራ ቢያድግም፤ እነሱም መንቀሳቀስ ባይችሉም፤ የሚስቡበት የነፋስ ኃይል አላቸው፤ ነፋስ መኖሩ ብቻ ሳይሆን ወንዴው ተስቦ ሴቴዋም ስባ ተፈላልገው ስለሚገናኙ ሌላ ሕይወትን ለማስገኘት/ዘራቸውን ለማስቀጠል ችለዋል፡፡
    ከእጽዋት አልፈን ወደ እንሳሳት ስናድግ በጾታዊ ግንኙነት የመሳሳብ ተፈጥሯቸው በጊዜና በሁኔታ ተገድቦ ግንኙነት እንዲፈጽሙም የተፈጥሮ ጠረንና ስሜት ተሰጥቷቸው በዚያው መሠረት እየተደሰቱና እየተራቡ የመኖር ግደታ አለባቸው፤ ለጫወታ ካልሆነ በስተቀር ወንድ እስሳ ወንዱን፤ ሴት አንሳሳም ሴቷን ፈልገው የመገናኘት ዝንባሌ አይታይባቸውም፤ እንዳውም ከጊዜ ገደባቸው ውጭ ‹ለካ ይህም አለ› በማለት በዝሙት ሲጠመዱ ዐይታዩም፡፡ ይህም ምን ያህል ተፈጥሮ በተፈጥሮ ኃይል የምትሳሳብና በተቃራኒ ጾታ ግንኙነት ሥርዓት የተቃኘች መሆኗን ይመሰክራል፤ የሰው ልጅ ደግሞ ከእንስሳት የበለጠም የዕውቀት ሀብት ስላለው ተፈጥረውን የመጠበቅ ኃላፊነትና ግደታ አለበት፡፡
    እንዳው ይሁንና አንድ ወንድ ከአንዲት ሴት በላይ ግንኙነት ቢያደርግ በተፈጥሮ ሕግ መሠረት ድርጊቱ አግባብ መሆኑን የሚደግፈው መከራከሪ ይኖረዋል፡- ሴቷም እንደዚሁ፤ ምንም እንኳን ይኸ ራሱ አሳማኝነት ቢጎድለው፡፡ ምናልባት እዚህ ላይ ‹ለምን አሳማኝነት ይጎድለዋል? አንድ ወንድ ከብዙ ሴቶች ጋር ወይም አንድ ሴት ከብዙ ወንዶች ጋር ግንኙነት ቢያደርግ/ብታደርግ ከብልቶቻቸው መጠንና ዓይነት አንጻር ችግር አለበት ወይ? ይህስ ማንም ከፈለገው ጋር እንዲገናኝ መፈቀዱን ዐያሳይም?› ተብሎ ሊጠየቅ ይችላል፤ ነገር ግን በዚህም ላይ ቢሆን ማዕቀብ እንዳለበት መረዳት ቀላል ነው፡፡
    ምክንያቱም የአንድ ሰው በብዙ የተቃራኒ ጾታ ግንኙነት እንደፈለገ ማድረጉ አንደኛ የመዋለድ ሕግና ሥርዓትን ይቃወማል፤ ምክንያቱም የመዋለድ ሕግ ልጅ ወልዶ ማሳደግን ይጨምራል፤ ልጅ ወልዶ ለማሳደግም አንድ ወንድ አንዲትን ሴት ወይም አንዲት ሴት አንድን ወንድ ብቻ አግቦቶ/አግብታ ቤተሰብ መመሥረትን ይፈልጋል (አንዳንድ ልዩ ክስተቶችና ድርጊቶች ቢኖሩም በጠቅላላው ሕግ ይሸፈናሉ፤ ይዋጣሉ ምክንያቱም ልዩ ክስተቶች ከጠቅላላው በማፈንገጥ የሚከሰቱ ናቸው፡- ይህ የሚጠይቀው ልብ ብሎ ማስተዋልን ብቻ ነው)፡፡ ሁለተኛም የሴትና የወንድ የፍቅር ሕግ አስተሳሰብን ወጥሮ የሚያላትመው ከአንድ ሰው ጋር ነው፤ ለዚያም ነው ብዙ ሰዎች ለአንድ ሰው ብለው እራሳቸውን መስዋዕት እስከማድርግ የሚደርሱት፤ እንደዚያ ባይሆን ኖሮ ብዙ ወንዶች አንዲትን ሴት ወይም ብዙ ሴቶች አንድን ወንድ ወይም ‹ሁሉም እንደፈለጉ› ሆነው ማኅበረሰብ ሁሉ አሁን ባለው መልኩ በመሆን ትርጉም አይኖረውም ነበር፤ያ ሳይሆን ግን የዓለም ኅብረተሰብ ሁሉ በተለያየ የባህል ዘይቤ እየኖረ አንድ ለአንድ በመፋቀር ቤተሰብ ወደ መመሥረት ያዘነበለ ነው፡፡ ሦስተኛ ኢትዮጵያዊው ፈላስፋ ዘርአ ያዕቆብ እንዳስተዋለው የዓለም የሴትና የወንድ ብዛት ተመጣጥኖ የሚገኝ መሆኑ አንድ ወንድ ለአንዲት ሴት የተፈጠረ መሆኑን ይገልጻል፤ በተፈጥሮ በዚህ መልክ ባይመጣጠን ኖሮ ሰው በተፈጥሮው አንዱ ወንድ ከአንዲት ሴት ጋር ብቻ መወሰን አለበት ለማለት ይከብድ ነበር፤ ነገር ግን ወንድና ሴት ተመጣጥነው እየተገኙ ሁለትና ከዚያ በላይ ተቃራኒ ጾታን የሚፈልግ ከልኩ በማለፍ የተፈጥሮን ሥርዓት አፍራሽ ይሆናል፡፡ በዕውቀቱ ሥዩም በአንድ ጽሑፉ ዝሙትን እንደፈለግን እንድንፈጽም ተፈጥሮ እንደማይፈቅድልን ሲገልጽ የጾታ ብልታችን ግንባራችን ላይ ሳይሆን ጉያችን ውስጥ መወተፉ ማሳያ መሆኑን ይጠቅሳል፡፡ ስለዚህ ወንድና ሴት እንኳን ለሚያደርጉት ግንኙነት አንድ ለአንድ እንዲወሰኑ የተፈጥሮ ሕግና ሥርዓት ያስገድዳቸዋል፤ ከታሪክ የተገኘ ልምድም እንደፈለጉ የግብረ ሥጋ ግንኙነት ማድረግን አይመሠክርም፤ ለምሳሌ አፍላጦን (ፕሌቶ) የማኅበር አኗኗርን ለማስለመድ በካምፕ ውስጥ ልጆች አባትና እናታቸውን ሳያውቁ እንዲወለዱ ለማድረግ ሐሳብ አቅርቦ ነበር፤ በግርክ ምድር እውን ሆኖ ግን አልተተገበረም፤ ምክንያቶች ከሚመስሉኝ አንዱ ከተፈጥሮ ሥርዓት ጋር አለመስማማቱ ነው፡- የአባትና የእናትነትን፣ እንዲሁም የልጅነትን ትርጉም ያሳጣልና፤ ያ እውን ሆኖ በዓለም ላይም ተለምዶ ቢሆንም ልጆች ወላጆች፤ ወላጆችም ልጆች አይኖሯቸውም ነበር፡፡
    ከዚህ ባለፈ በግብረ ሰዶማዊያን እንደሚባለውና እንደሚደረገው ወንድ ከወንድ ጋር ወይም ሴት ከሴት ጋር የጾታ ግንኙነት አድርጋለሁ ቢል ግን ከሰዎች ብቻ ሳይሆን ከአጠቃላይ የተፈጥሮ ሥርዓት ጋር መላተም ይከሰታል፤ የሰው ልጅ ባህርያዊ ተፈጥሮና የአኗኗር ዘይቤም ጥያቄ ውስጥ ይገባል፤ ይህም ማለት ግብረሰዶማዊነት የሰውን ልጅ ተፈጥሮ ሙሉ ለሙሉ ይቃረናል፡፡ ምክንያቱም አንደኛ የግብረሰዶማዊ ግንኙነት ምሉዕ ጾታዊ አይደለም፤ የሚከናወነው በጾታአይደለምና (ከወንድነት ወይም ከሴትነት ብልትውጭ ጾታነት አለ እንደ!)፤ ምን ማለቴ ነው ሴት ልጅ ከሴት ጋር ግንኙነት እንድትፈጽምበት የተዘጋጀ ብልት የላትም፤ ወንድም ልጅ እንደዚሁ ያለው ብልት ከወንድ ጋር ግብረ ሥጋ ሊፈጽምበት የሚችል አይደለም፤ ከወንድትና ከሴትነት ብልቶች ውጭ ያለው ደግሞ ጾታነት የለውም፤ ከጾታነት ውጭ በሆነው የጾታ ግንኙነት መፈጸም የተፈጥሮ ሕግን የጣሰ ያደርገዋል፡፡ ሁለተኛም እነዚህ የወንድነትና የሴትነት ጾታዎች የተሠሩበት ተግባርና ዓላማ  አላቸው፤ ተግባራቸው ሴትና ወንድ በፍቅር ተሳስበው ግንኙነት እንዲፈጽሙ ማድረግ ሲሆን ዓለማቸው ደግሞ በመዋለድ ትውልድን ማስቀጠል ነው፤ በተፈጥሮ ደግሞ ሕግና ሥርዓት የሌለውና በዚያም መሠረት የማይከናወን የለምና፤ ከዚህ ውጭ የሚከናወን የዘር ማስቀጠል ተግባር ሁሉ ፀረ-ተፈጥሮ በመሆኑ ከሥርዓት ውጭ ነው፤ ያ ማለት ከሚያመጣው ጥቅምና መልካምነት ይልቅ ጉዳቱና መጥፎነቱ ይበልጣል፤ ስለዚህ ከግብረ-ሰዶማውነት ጋር ተያያዥ የሆኑ የዘር ማስቀጠል አማራጮችና ተግባራቸው አካሄዱውም ውጤቱ በችግር የተተበተበ መሆኑን በፀረ-ተፈጥሮነቱ ብቻ መረዳት ይቻላል፡፡ ሦስተኛ ጾታ በሁለትነት ሳይበዛና ሳያንስ ወይም ጾታ አልባ ሳይኮን በተቃራኒነት ብቻ መፈጠሩና ከእነዚህ ስሜቶች ውጭ የሚፈጸሙ ግንኙነቶችም ተያያዥ ችግሮችና በሽታዎች ያሉባቸው መሆኑ የተፈጥሮ ሕግና ሥርዓት ሰዎችን በሴትና በወንድ የተቃራኒ ጾታ ግንኙነት ብቻ እንዲወሰኑ የሚያስገድድ መሆኑን ይመሰክራል፡፡ እስቲ ልብ ብለን እናስተው በአንዳንድ የተፈጥሮ መዛነፍ ከሚፈጠር ውጭ ማንም ሰው ከአንድ ጾታ በላይ አማራጭ ጾታ ኖሮት ወይም ጾታ አልባ ሆኖ የሚፈጠር የለም፤ ምናልባት ‹ጾታየን ልቀይር› ቢል እንኳን የተፈጥሮ ማዛነፍ ችግር ሰለባ ይሆናል እንጂ በተፈጥሮው እንዳገኘው ዓይነት መልካምነት አይኖረውም፡፡ ስለዚህ ግብረ ሰዶማዊነት የተፈጥሮን ሕግ በቀጥታ መጣስና ሥርዓቱንም ማዛነፍ ነው፤ የሰው ልጅ ደግሞ በተፈጥሮ ከተሰጠው ሕግና ሥርዓት ውጭ ሊሆን የሚችልበት አቅምና አግባብ የለም፤ ሁሉ ነገሩ መልካምነትና ጠቃሚነት የሚኖረው በተፈጥሮ ሥርዓት መሠረት ሲከናወን ብቻ ነው፡፡
    ከዚሁ ጋር ተያይዞ ልብ ብለን ካስተዋልን እንስሳትም ሆኑ እጽዋት የጾታዊ ግንኙነትና የመራባት ተግባራቸውን የሚያከናውኑት በተሰጣቸው የተፈጥሮ ሥርዓት ሕጉን ጠብቀው ነው፡- ምንም እንኳን ማሰብ ባይችሉም፤ የማሰላሰል አቅም ባይኖራቸውም፤ በተፈጥሮ የተሠጣጨውን ሥርዓትን የመጠበቅን ኃላፊነት አያፈርሱም፡፡ የሰው ልጅ ደግሞ ድንዙዝ ከሆኑ እጽዋት፣ የማሰብ አቅማቸው ውስን ከኾነባቸው ከእንስሳት በላይ የማሰብ፣ የተፈጥሮ ሥርዓትን በአግባቡ የመገንዘብና በዚያ ሥርዓት ውስጥ መሥራትና አለመሥራት የሚገባውን ከሚያመጣው ችግር/መልካምነት እያነጻጸረ የማኅበረሰቡንና የትውልድን ቀጣነት ሁኔታ፣ የመኖርን ትርጉምና የኃላፊነትን ድርሻ ይረዳል፤ ይህ ከሆነና ግብረሰዶማዊነት እንስሳትና እጽዋት እንኳን የማይተገብሩት ተግባር ከሆነ፤ ይህንን ግብር ካልፈጸምኩ የሚልባት ምክንያት የልክፍት ሱሰኝነት ብቻ ነው የሚሆነው፤ በዚህ ተግባር በመጠመድም የአዕምሮ ጤነኝነት ይኖራል ማለት አይቻልም፤ ስለዚህ በዓለም አቀፍም ሆነ በሀገራት ሕጋዊ ዕውቅና እንዲያገኝ ማድረግም የሰው ልጆችን የተፈጥሮ አኗኗር በቀጥታ ለማስወገድ የሚደረግ ተግባር ነው፡፡
    ሁለተኛው ግብረሰዶማዊነትን የምንቃወምበት ምክንያት ከማኅበረሰባዊ ምሥረታ፣ ግንኙነትና ዕሴቶች ጋር አያይዘን ስናየው አደጋው የከፋ በመሆኑ ነው፡፡ የወንድነትና የሴትነት ብልቶች የጾታ ግንኙነት ለመፈጸም ብቻ አይደለም የተፈጠሩት ተያያዥ የሆኑ ማኅበራዊ ግንኙነት ለመፍጠር ምክንያትም ናቸው፡፡ የወንድና ሴት ግንኙነት የመሳብ ኃይል መነሻነት ነው መልካም ቤተሰብ የሚመሠረተውና የሚሥፋፋው፤ በእነዚህ ግንኙት በመግባባት የባልና ሚስት ግንኙነት ሲዳብር ነው ወደ ኅብረተሰብና ማኅበረሰብ የሚያድገው፡፡ እውነቱን ለመናገር የዓለም ሕዝብ ተግባብቶ በመገናኘት መኖር የቻለው በጾታ ብልቶቻችን መስህብነት በፍቅር እየተጎተተ ነው፡፡ የተመሳሳይ ጾታ ግንኙነት ግን እነዚህን ሀብቶች ያጠፋል እንጂ አያዳብርም፡፡ እንዳው እንበልና ወንዱና ወንዱ በተፈጠረባቸው የዘመን/የበሽተኛነት ሱስ የተነሳ ተስማምተው ቢጋቡ ከዚያ ቀጥሎ በኅብረተሰብና በቀጣይ ትውልድ የሚያመጡት መልካምነት ምንድን ነው? ማንም ሰው በውስጡ የሚሰማው የአሉታ መልስ ነው፡፡
    ግብረሰዶማዊነት የማኅበራዊ እሴቶችንና ግንባታዎችን ያዛንፋል፤ ያጠፋል፡፡ መታወቅ የሚኖርበት ያለፉ ትውልዶች በተከታታይ መጥፎውን ከጥሩው እያነጠሩ በማስወገድ፤ መልካሙ ነገር ለትውልድ በሚጠቅም መልኩ በመገንባት እንዲገለገሉበት አድርገው ለእኛ አስረክበውናል፤ ይህም ካወቅነው ትልቅ ሀብት ነው፤ ምናልባት ‹እነ ሁሉን ዐወቅና የዐዲስ ነገር ዘማዊያን› ያለፉ ትውልዶች ያወረሱን የሥነምግባርና የማኅበረሰብ እሴቶች ኋላ ቀር እንደሆኑ ቢሰብኩንም፤ ካስተዋልናቸው ትልቅ ከፍተኛ ዋጋ ያላቸው ያለፉ ትውልዶች ያለፉበትና ያስረከቡን የዕውቀት፣ የሥነምግባርና የባህል ዕሴቶች ናቸው፡፡ ልብ ካልን(አንዳንድ ከልማዶች የተነሣ የተከሰቱና ያሉ ችግሮች ቢኖሩም) መሠረታዊ የተፈጥሮ ሥርዓትን የመጠበቅ ዝንባሌያቸውና የማኅበረሰብ ጠቀሜታቸው የላቀ በሥርዓት የተሠሩ ዕሴቶች አሉን፤ በተለይ እኛ ኢትዮጵያውያን በዚህ በኩል በጣም ዕድለኞች ነን፡፡ እስቲ እናስተውል የሥነ ምግባር ዕሴቶቻችን፣ የባህላዊ ሕግና ሥርዓት አጠባበቃችን፣ ለመኖራችን የምንሠጠው ትርጉምና አጠቃላይ አኗኗራችን በመልካምነት የተቃኘ፣ በሥነምግባር የተጠበበ፣ ለምንፈጽመው ድርጊት ሰውን የምናፍር እጊዜርን የምንፈራ (በፈለግነውም ብናምን)፣ ነግበኔን የምናውቅና የምንጠብቅ ሕዝቦች ነን፤ ይህ ሁሉ የማኅበረሰብ ሀብት ነው፡፡ ግብረሶዶማነት ግን ይህን የተገነባ የማኅበረሰብ ሥርዓት ከሥሩ ቆርጦ ነው የሚጥለው፤ እንዴት?
    አንድኛ ኅበረተሰብ የሚገነባው ከቤተሰብ ምሥረታ ነው፤ ግብረሰዶማዊነት ቤተሰብ የመመሥረት ሥርዓትን ያጠፋል፤ በዚህ የተነሣም የማኅበረሰባችንን ዕሴቶች ለቀጣይ ትውልድ የማውረስና የማስቀጠል ኃላፊነት አናገኝም፤ ምናልባት ወንድ ለወንድ፣ ሴት ለሴት በመጋባት መዋለድ ይቻላል የሚል ካለ ያስረዳን፤ መከራከሪችንን እናስተካክላለን፤ በእውነታው ግን ስለሌለ ግብረሰዶማዊነት ማኅበረሰብን በጣሽ ነው ማለታችን ትክክል ነው፡፡ ሁለተኛም ዕሴቶቻችን የተገነቡት በሴትና በወንድ የጾታ ግንኙነት አስተሳሰብ ነው፤ በተመሳሳይ ጾታ ግንኙነት አስተሳሰብ ሲቃኙ ግን ዕሴቶቹ ትርጉም ያጣሉ፤ በመጥፎ ባህልነትም ሊፈርጁ ይችላሉ፤ ይህ ደግሞ የወረሱትን ሀብት በእሳት ማቃጠል ነው (ሞኝ ልጅ!)፤ ዕሴቶቻችን በመጥፎነት ሲፈረጁም አባቶቻችንና እናቶቻችን በእኛ ላይ መጥፎ ነገር እንደጫኑብን አድርጎ መፈርጀ ይከሰታል፤ ይህ ግን አግባብ አይሆንም፡፡ ሦስተኛ የግብረሶዶማዊነት ተግባር አግባብ/ትክክል ከሆነ ሌሎች መጥፎ የምንላቸው ነገሮችና ድርጊቶች ከግብረሰዶማዊነት በልጠው እንዴት መጥፎ ሊሆኑ ይችላሉ? ለምሳሌ አንድ ሰው ከፈለገው ጋር በአደባባይ እንደፈለገ ጾታዊ ግንኙነት ቢያደርግ ለምን መጥፎ ሊባል ይችላል? ከቤተሰብ ጋርና በማኅበር የዝሙት ግንኙነት ማድረግስ መጥፎ ነው ልንል የምንችልበት የሞራል አቅምስ ከምን ልናገኝ እንችላለን? እንዴትስ ግብረሰዶማዊነትን በአግባብነቱ ተቀብለን ከተቃራኒ ጾታ የሚፈጸሙ የዝሙት ግብሮች በመጥፎነት ልንፈርጅ እንችላለን? ግብረሰዶማዊነት መጥፎ የሚሆነው ከሁለት ሰዎች በላይ ግንኙነት ሲፈጽሙ  ነው ልንል ነው ወይስ በተመሳሳይ ጾታ የሚደረግ ግንኙነት ያለ ገደብ ከፈለጉት ሰው ጋር ሁሉ መፈጸም ይቻላል በማለት ልንሟገት ነው? (አውጣን!)…፡፡እነዚህ ጥያቄዎች ሁሉ አግባባዊ መልስን ይፈልጋሉ፤ በቀላሉም እንዳንመልሳቸው መልሱ የበለጠ ጥያቄን እየጎለጎለ ይወሳሰባል እንጂ አይቋጭም፡፡ ስለዚህ ግብረሰዶማዊነት በመልካምነት ከተወሰደ እነዚያ ያልናቸውና የምንጠቀምባቸው የሥነምግባርና የማኅበረሰብ ዕሴቶቻችን ትርጉማቸው ይጠፋል፣ አገልግሎታቸው ይዛነፋል (እነ ይሉኝታ፣ ነግበኔ፣ ሰውን ማፈር፣ እጊዜርን መፍራት … ወደ ቆሻሻ ገንዳ ይጣላሉ)፤ በአጠቃላይ ትውልዱ ዐዲስና ልዩ ማኅበረሰብ መሥርቶ ለመገንባት ይገደዳል፡- ከቻለ፤ የትውልድ ቀጣይነት ጥያቄ ውስጥ እንደሚሆን ታሳቢ ሆኖ፡፡
    ሦስተኛው ግብረሰዶማዊነትን የምንቃወምበት ምክንያት ከሃይማኖት ዕሴቶቻችንና ሥነምግባሮቻችን ጋር ስለማይስማማ ነው፡፡ በተለይ እኛ ኢትዮጵያውያ አብዛኞቹ ባህላዊ ዕሤቶችቻን ሃይማኖትን መሠረት የሚያደርጉ ናቸው፤በሃይማኖት መጽሐፎቻች ደግሞ የግብረሰዶማዊነት መጥፎነቱ እንጂ መልካምነቱ አልተጠቀሰም፤ አልተነገረም፡፡ ስሙን ራሱ ‹የተመሳሳይ ጾታ ግንኙነት› ከማለት ይልቅ ‹ግብረሰዶም› የተባለው የሰዶም ሰዎች ይፈጽሙት የነበረ ግብር ስለነበርና እነሱንም እግዚአብሔር ተቆጥቶ በእሳት እንዳጠፋቸው ስለምናውቅ ነው፤ በዚህ ድርጊት ያልተባበረውን ሎጥን ግን ከዚያ መአት እንዳዳነው ስለተነገረን ነው፡፡ ስለዚህ ሃይማኖት አለን የምን ከሆነ፣ በሃይማኖታችንም ይህ ድርጊት የተከለከለና ጥፋትን ያስከተለ ከሆነ ግብረሰዶምን የምናከብርበት፣ ድርጊቱንም ሳንቃወም ዝም የምንልበት ምክንያት የለም፡፡ ኢትዮጵያ ደግሞ የሃይማነተኞች ሀገር እንጂ ሃይማኖት አልበኞች የሚፈነጩባት አይደለችም (ይህ ራሱን የቻለ ሌላ አጨቃጫ ርእስ ስለሆነ እንለፈው)፤ ስለዚህ የሃይማኖታችንን ዕሴቶችና ሀገራችንን ለመጠበቅ ስንል ግብረሰዶማዊነትን እንቃወማለን፡፡
    በአጠቃላይ ግብረሰዶማዊነት የተፈጥሮ ሕግና ሥርዓትን ስለሚጥስ፣ ማኅበራዊ ዕሤቶቻችን ትርጉም ስለሚያጠፋና ፀረ-ሃይማኖት ድርጊት ስለሆነ በኢትዮጵያም ሆነ በሌላ ሥፍራ እንደሰው መስፋፋቱን ልንቃወመው እንጂ ልንደግፈው ወይም ‹ምን አገባን ብለን› ዝም ልንለው አይገባም፡፡ አሁን የሚሆነው ጥያቄ ‹ግብረሰዶማዊነት ከሰው ልጆች ተፈጥሮ፣ ከማኅበረሰብ ዕሴቶችና ከሃይማኖታዊ ትዛዛት ጋር የማይስማማ ተግባር ከሆነ ለምንና እንዴት በዓለም አቀፍ ደረጃ በኃያላን መንግሥታት ተቀባይነት ሊያገኝና ለታዳጊ ሃገራት ደግሞ የዕርዳታ ለማግኘት እሱ እንደ ቅድመ ሁኔታ ሊወሰድ ቻለ? ኃያላኖቹ መጥፎ ድርጊትን መቃወምና የሚቃወሙትንም መደገፍ ይገባቸዋል እንጂ በተቃራኒው እንዴት ይህን ያደርጋሉ?› በሌላ በኩል ደግሞ የዚህ ተግባር ሱሰኛና ምርኮኛ የሆኑትስ እንዴት ሊሆኑ ቻሉ? ባለማወቅ ነው ወይስ በሌላ ምክንያት? የሚጠቅም ካልሆነስ ለመተው ከመጣር ይልቅ እንዴት ድርጊቱን ለማስፋፋት ይተባበራሉ?የሚሉ ጥያቄዎችመነሣታቸው አይቀርም፡፡
    መልሱን ለመስጠትም የግድ መከራከሪያችን ትክክል መሆኑን መመልከትና ምክንያታቸውንም መመርመር ያስፈልጋል፡፡ መከራከሪያዎቻችንም ግልጽ ናቸው፤ የሰውን ልጅ ተፈጥሮ ሥርዓት ይቃወማል ብለናል፤ አለመቃወሙን በተጠየቅ አቅርቦ የሚያሳምነን እስከምናገኝ ድረስ ከላይ እንዳስቀመጥነው ትክክል ስለሆንን ግብረሰዶማዊነት ተቀባይነት ሊኖረው አይገባም፤ በባህርያችን ተወስኖ የተሰጠንን የተፈጥሮ ገደብና ተግባር አልፎ መሄድ ይቻላል ከተባለም፤ መከራከሪያቸው ከሰው ልጅ ስብዕና ውጭ መሆን መቻልን ስለሚገልፅ ከሰውነት ወይም ሰው መኖር ከሚችለው በላይ ሄደው ይኑሩ እንጂ የእኛን መብት አይጻረሩ እንላለን፡፡ ከድርጊቱና ከሚያመጣው ውጤት ተነሥተን ስንገመግመው የምንረዳው ማኅበረሰባዊ ዕሴቶችን ስለሚያጠፋ ግብረሰዶም አደገኛና ጠንቀኛ ተግባር ነው ብለናል፤ ይህንን የሚያፈርስ መከራከሪያ ሲያቀርቡ ደግሞ አይታዩም ይልቁንም ‹ሰው በተሰጠው ገላው እንደፈለገ የመሆንና የማድረግ መብት አለው› ነው የሚሉት፤ ነገር ግን  መታወቅ የሚኖርበት አንደኛ ግብረሰዶማዊነት የአንድ ሰው ድርጊት ብቻ አይደለም፡- ከሌላ ሰው ጋር የሚፈጸም ድርጊት ነው፡- ይህም ወደ ቤተሰባዊነትና ማኅበረሰባዊነት ያድጋል፤ ሁለተኛ መከራከሪያው በአንድ ሰው መብት ተጠግቶ ማኅበረሰብን የመረፍረፍና የማጥፋት ግብ ያለው ይመስላል፤ ነገር ግን አንድ ሰው ያለ ኅብረተሰብ አይፈጠርም፤ ኅብረተሰብና ማኅበረሰብም ያለ ግለሰቦች ድምር አይኖሩም፤ ስለዚህ ግብረሰዶማዊነት ማኅበረሰባዊነትን የሚንድና የሚያጠፋ ከሆነ፤ ማኅበረሰባዊ ኃላፊነት ያለበት ሁሉ በአንድ ሰው መጥፎ ድርጊት እንዳይጠፋ የመጠበቅ ኃላፊነት ይኖርበታል፤ ደግሞስ ድርጊቱን የሚፈጽመው አካል መብት ከተከበረለት ‹ይህ ድርጊት ለእኔ በኅበረተሰቤ፣ በሃይማኖቴና በሥነልቦናዬ ላይ ችግር ይፈጥርብኛል› የሚለው የብዙዎች መብትስ አይታይም ወይ? ኅበረተሰቡ እኮ በግብረሰዶማዊነት ባህል ሳይሆን በተቃራኒው የተገነባ ነው፤ ይህ ከሆነ ግበረሰዶማዊነትን የሚያስፋፋው አካል ለምን የሌላውን ሀብት ለማጥፋት መብት ያገኛል?ሃይሞኖት እኮ የግበረሰዶማዊነት ተቃራኒው እንጂ ተባባሪው አይደለም ታዲያ ለምን ሃይማኖት የገነባውን ማኅበራዊ ተቋም ለማፍረስ ግብረሰዶማዊነት መብት ያገኛል? የማኅብረሰቡ ሥነልቦና ግብረሰዶማዊነት የሚቀፈው ከሆነ እንዴት ግድ ተባበር ተብሎ የማይፈልገው ነገር ይጫንበታል? ስለዚህ ከላይ የጠቀስናቸውን መከራከሪያዎች የሚያፈርስ መከራከሪያ አያቀርቡም፤ ይህ ከሆነም መቃወማችን ትክክል ነው፡፡ ሆኖም ‹ለምን ይህን ያደርጋሉ?› የሚለው ጥያቄ ግን አልተመለሰም፤ ጥያቄውን በአግባቡ ለመመለስም አስቸጋሪ ይመስላል፤ ስለዚህ በመጠርጠር የተመሠረተ መላምት ለመስጠት እንገደዳለን፡፡ እንጠርጥር!
    አንደኛው ጥርጣሪያችን ‹በዓለም የተለየ እኛ የማነውቀው የሻጥር (የሤራ) ዕቅድ ይኖራቸው ይሆን?› ብለን ለመጠየቅ ያስገድደናል፡፡ ይህን ስንጠይቅ ደግሞ ከጥርጣሪያችን ጋር የተያያዙ የምሥጢር ማኅበራት ዓላማ፣ ዕቅዳቸውና ዓለም የመቆጣጠሪያ ስልቶቻቸው ለጥርጣሪያችን አጋዥ በመሆን ይመጣሉ፡፡ የምሥጢር ማኅበራቱ ዕቅድና የዓለም መቆጣጠሪያ ስልቶች ውስጥ ደግሞ አንዱ የአንድን ማኅበረሰብ ጠንካራ ዕሴቶች ማፍረስና እነሱ በሚፈልጉት መንገድ ውስጥ ማስገባት ዋናው መሆኑን ስናይና ስንረዳ ጥርጣሪያችን ይጨምራል፤ በተለይ ደግሞ ጠንካራ ዕሴቶችን ለማፍረስ ሃይማኖትን ማረካስና ማጥፋት፣ ከዚያም የራሳቸውን በመተካት በዐዲስ መልክ መገንባት መሆኑን ስንመረምር መጠርጠራችን ትክክል ነው እንላለን፤ ለዚህም ከሚያገለግሉት የዕሴቶች ማፍረሻ መዶሻዎች (ለምሳሌ የሕዝብ ብዛት ቅነሳ፣ የሰብአዊ መብቶች ተሟጋችነት፣ የሃይማኖት አይጠቅሜነትና ትርጉም አልባነት፣…) መካከል አንዱ ግብረሰዶማዊነት መሆኑን ስንረዳ ‹ታዲያ በግብራቸው እየነገሩን አይደለም ወይ?› ማለታችን ስህተት አይሆንም፡፡ ስህተት የሚሆነው እንዳውም አለመጠርጠራችን ይሆናል፡፡ ያ ካልሆነ ለምን ከሰው ልጆች ስብእና ውጭ ለሆነ ነገር ገንዘብ መድበው፣ ኃይላቸውን ተጠቅመው ጥብቅና ይቆማሉ? እንዳውም እንዲስፋፋና ዓለምን እንዲቆጣጠር በትጋት ቆርጠው ይሠራሉ? ስለዚህ ሻጥር እንዳለባቸው መጠርጠራችን ካለመጠርጠራችን የተሻለ መልስ ነው፡፡ ያ ባይሆን ኖሮ ‹ከግብረሰዶማዊነትና ከአሸባሪነት የትኛው የባሰ መጥፎ ሆኖ ነው አሸባሪነትን በዓለም ላይ ለመቆጣጠርና ለማጥፋ ሌት ተቀን እንሠራለን እያሉ ግብረሰዶማዊነትን ግን በጀት መድበው የሚያስፋፉት?› እናስ ‹የሆነ ሻጥር› እንዳለባቸው መጠርጠራችን አይሻልም፡፡ ባይሆን የጥርጣሬ መከራከሪያችን ካለረካ የግደይ ገ/ኪዳንና የተክሉ አስኳሉን ‹ህልም አጨናጋፊዎቹ› የሚለውን መጽሐፍ መመልከት ወይም ‹ሉላዊ ሤራ› የሚለውን የግደይን ጦማር (ብሎግ) መጎብኘት፤ ተጨማሪ ማስረጃ ይሆኑናል በሚል ጥቁምታ ወደ ሁለተኛው የጥርጣሬ መልሳችን እንለፍ፡፡
    ሁለተኛው ጥርጣሬያችን ሊሆን የሚችለው ‹ምናልባት የሠይጣን እጅ ይኖርበት ይሆን እንዴ?› የሚል የሃይማኖታዊ ሰው ፍርሃት ነው፤ ምክንያቱም አንደኛ ‹ግብረ ሰዶማዊነት የሃይማኖት ዕሴቶችን ይቃረናል (ይቃወማል) ባልነው መሠረት፤ ሠይጣን ደግሞ በሃይማኖት ጋር ከሚገናኘው እግዚአብሔር ጋር ፀበኛ ስለሆነና የሰውና የአምላክን ግንኙነት ለመበጠስ ስለማይተኛ በእነዚህ ኃያላን መንግሥታት ላይ አድሮ እየተቆጣጠረ ዓለም እያጠፋ ይሆን ወይ?› የሚል ጥርጣሬ ስለሚያሳድርብን ነው፤ ሁለተኛም ከላይ ከጠቀስናቸው ከምሥጢር ማኅበራት ጋር ተያይዞ ‹ዓለምን በሠይጣን ሃይማኖት ለማስገዛት እንቅስቃሴ አለ፤ ለዚህም የተወሰኑ ሰዎች የዓለምን ተቋማት፣ ሚዲያዎች፣ ትምህርትና ሌሎች ነገሮችን በመቆጣጠር ሠይጣን የሚመለክበት ሥርዓት ተነድፎ ይተገበራል፤ ለዚህም አንዱ የግብረሰዶማዊነት ተግባር ነው› የሚል ሐሜት ስለሰማን እንጠረጥራለን፡፡ እንዲሁም 666 የሚባለው የሠይጣን ምልክትና እሱንም ለማስፋፋት የሚደረጉ እንቅስቃሴዎች መኖራቸውን ስለምንመለከት ጥርጣሬያችን ይጨምራል እንጂ አይቀንስም፡፡ ለጥርጣሬያችን አጋዥ የሆነን ደግሞ የጠቀስናቸው ‹ኃያላን መንግሥታት› የዓለምን ሀብት፣ የጦር አቅምና የዕውቀት አውታር ተቆጣጥርው ‹ይህንን ተግባር ካላስፈጸማችሁ ሽራፊ ሣንቲም ወይ ቅምሽ!› ማለታቸው ነው፤ እና ካለመጠርጠራችን መጠርጠራችን አይሻልም እንደ?
    ሦስተኛም በአፍሪካዊነታችንና በጥቁርነታችን የምንጠርጥራቸው ግምቶችም ይኖሩናል፤ ይህም ዝም ብሎ የመጣ አይደለም፤ ይህን ተግባር እንድንቀበል ተጽዕኖ የሚያደርጉብን አካላትና የሚቆጣጠሯቸው፤ አፍሪካን ማዳከምና ጥቁር ሕዝብ እየተርመጠመጠ እርስ በራሱ እየተባላ እንዲኖር፤ በዚህም የሞራል መላሸቅና የስብእና መበላሸት እንዲፈጠርበት እንጂ በራሱ ቀና ብሎ ሞራሉን በመገንባት መበልፀጉን የማይፈልጉ አካላት ያሉባቸው መሆኑን ከታሪክና ከሚታዩ የተጽዕኖ አዝማሚያዎች ስለምንረዳ ነው፡፡ ያ ካልሆነ ለምን በተለየ በአፍሪካ በብድርና በዕርዳታ ስም በማስፈራራት፣ መንግሥታዊ ባልሆኑ ድርጅቶችም ግብረሰዶምን ለማስፋፋት ዕንቅልፍ አጥተው ይሠራሉ? በተለይ የታላላቅ ፈላስፋዎቻቸው (ዓማኑኤል ካንትንና የሔግልን የመሳሰሉ) የ‹ጥቁር ሙሉ ሰው አይደለም› አስተሳሰብ በአንዳንድ ነጮች ላይ የፈጠረውን ተፅእኖ የሚያስተውል በሞኝነት በባዶ እጁ ‹እሳት እየተጫወተ ተቃጥሎ› ማሰብ አለመቻሉን መመስከር የለበትም፤ ይህ ከሆነም በዚህ መልክም ቢሆን መጠርጠራችን አይከፋም፡፡ ያ ካልሆነ እንዴት ግብረሰዶምን በአፍሪካ ለማስፋፋት በጀት መድበው በማማለል እንቢ ስንል ያስፈራሩናል? ሁልጊዜ ‹የእነሱ የሠገራ ቤት መሆን አለብን እንዴ? › በአጠቃላይ ካለመጠርጠራን መጠርጠራን ሳይሻል አይቀርም በሚል መልሳችን እንዝጋው፡፡ ለዚህም ቢሆን ዶክተር ሥዩም አንቶኒዮስ Africa say no for Homosexuality በሚል ያቀረቡትን ዶክመንተሪ ፊልም ከእንተርኔት ላይ መመልከት ጠቃሚ ይሆናል፡፡
    ይህንን በዚህ መልክ ጠርጥረን ብንዘጋም ሌላው ጥያቄ ግን አፍጦ ይጠብቀናል፡- ከላይ የጠየቅነው ‹ለግብረሶዶማዊነት ተግባር ሰለባ የሆኑ ግለሰቦች ጉዳይስ? ለምን ግብራቸውን ከመተው ይልቅ ለማስፋፋት ይጥራሉ? ያለማወቅ ነው ወይስ ሌላ ምክንያት አላቸው?› የሚሉት ጥያቄዎች መልስ አምጡ ማለታቸው አይቀርም፡፡ ማለትም ‹ግብረሰዶማዊነት ከሰው ልጅ ተፈጥሮ ጋር የማይስማማ ከሆነ፣ በዚህ ተግባር የተሠማሩ ሰዎች እንዴት ተስማምቷቸው ድርጊቱን ከመተውና መጥፎነቱን ከማስረዳት ይልቅ ተግባሩ እንዲስፋፋ ምክንያት ይሆናሉ?› መባሉ የማይቀር ነው፤ መልሱም አስቸጋሪነት ይታይበታል፡፡ በግብረሰዶም መጥፎ ግብርነትና ለሰው ተፈጥሯዊ ባህርይ ተቃራኒ በመሆኑ ከተስማማን ግብሩን መተው አለባቸው ማለታችን ትክክል ይሆናል፤ ከሰውነት ውጭ የሆነ ሥራን መሥራት መልካም አይደለምና፡፡ ለመተው እንዲችሉም ይህንን ተግባር እንዳይተው ምክንያት የሆኗቸው፣ እንዳውም ድርጊቱን እንደመልካም ነገር ለማስፋፋትና ተቀባይነት እንዲያገኝ መሥዋዕትነት ለመክፈል የሚጥሩበት ምክንያት ምን እንደሆነ ማወቅ ያስፈልጋል፡፡ ለዚህ ምክንያት ከሚመስሉን መካከል ማሰያ የሚሆኑ ነጥቦችን እንጥቀስ፡፡
    አንደኛ እነዚህ ሰዎች ወደውት በመፈለግ የገቡበት ተግባር አይደለም፤ አንድም ሳያውቁ በመታለል፣ በመደፈር፣ በገንዘብና በተለያዩ ምክንያቶች በመደለል ነገሩን ለጊዘው ብንፈጽም ምንም አይደል በሚል ሞኝነት ጀምረውት ከዚያም እንደልማድ ስለሆነባቸው ነው ለዚህ የበቁት፤ ከዚያም ተለማምደውት መልካም ተግባር መስሎ እስከመታየት አድርሷቸዋል፤ አስከፊነቱና የሚያመጣው ተጽዕኖ አልተገለጠላቸውም፡፡ ስለዚህ እንደሌላው ወይም እንደተቃራኒ ጾታ ግንኙነት መስሎ ስለሚሰማቸው የሚያመጣው አስከፊ ገፅታ አልተስተዋላቸውም፤ እንዳውም ‹ከአፈርኩ አይመልሰኝ› በማለት መብታቸው እንደሆነ እስከመቁጠር ደርሰዋል፤ ሌሎችም ሲያጣጥሏቸው ‹መብታችን› በሚለው ሰበብ እራሳቸውን ለመከላከል ይጥራሉ፤ አዕምሯቸው እንደሚወቅሳቸው ግን ከተሠሩ አንዳንድ ‹ዶክመንተሪ› ሥራዎች መረዳት ይቻላል፡፡
    ሌላው ምክንያት ሊሆን የሚችለው ሰለባ የሚያደርጓቸው አካላት ተፅዕኖ ይሆናል የሚል ጥርጣሬ ነው፡፡ ምክንያቱም እነዚህ አካላት ይህንን ተግባር ለማስፋፋት በገንዘብና በሌሎች መሣሪያዎች ተፅእኖ ያደርጋሉ ካልን እጃቸውን በእነዚህ በተጠቂ ሰዎች ጀርባ ደብቀው ተግባሩ እንዲበረታታና እንዲስፋፋ አያፋፍሙም ማለት አይቻልም፡፡ ለምሳሌ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ነን ስለሚሉ እንሱ የሚያራምዱት ነገር ሁሉ መልካም ሊመስላቸው ይችላል፡- የተለከፉት ሰዎች፤ በዚህ የተነሣ ‹ማንኛውም ሰው በገላው እንደፈለገው ማዘዝና መሆን ይችላል› የሚለው ስብከት ችግር የሌለበትና አግባባዊ መከራከሪያ ሊመስላቸው ይችላል፤ ይህም ማለት እነሱ ሱስ የሆነባቸውን ነገር መፈጸማቸውን እንጂ ከዚያ ጋር ተያይዞ የሚመጠው ችግር አይገለጽላቸውም፡፡ እንዲሁም ከዘመኑ የአኗኗር ሁኔታና ተፅእኖ አንጻር ለመኖር የሚያስፈልጋቸውን በእነሱ በኩል የሚያገኙበትን መንገድ ስለሚያመቻቹላቸው፤ መጥፎ መሆኑን ቢያውቁና ተግባራቸው ቢያስዝናቸውም ኑሮን ለማሸነፍ ሲሉ በእንደዚህ ዓይነት ተግባር ውስጥ ሊሠማሩ ይችላሉ፤ ይህንን ከሴተኛ አዳሪዎች ሕይወት ጋር አያይዞም መገንዘብ መልካም ነው፡፡ እንዲሁም ተጽዕኖ የሚያደርጉ አካላት እጃቸው ሰፊና መረባቸው ብዙ ነው፤ በመሆኑም ሚዲያውን ተቆጣጥረው፣ ምሁራንን ተጠቅመው የሚያደርጉት ስብከት ‹ጥቁሩን ነጭ ነው፤ ነጭንም ጥቁር ነው› በማለት የማሳመን ኃይል አለው፡፡ ስለዚህ እነዚህ ሰዎችንም ሰለባቸው ካደረጓቸው በኋላ በተለያየ ስልት በመጠቀም ተግባሩን እንዲስያስፋፉ ያድርጋሉ እንጂ በቀላሉ አይተዋቸውም፤ እንዲሁም በሠለጠኑ ሀገራት የተግባሩን መፈጸም እንደ ጀብዱ አድርገው በመውሰድና ያንንም በማራገብ ‹እነሱ ይህንን የሚያደርጉት ችግር ባይኖርበት ነው› የሚል አስተሳሰብ በውስጣቸው እንዲሰርፅ አድርገው የቀረጽዋቸው ይመስላሉ፡፡ በአጠቃላይ የግብረሶዶም ተጠቂ የሆኑ ሰዎች ብዙ ተጽዕኖዎች እንደሚኖሩባቸው ማስተዋል ያስፈልጋል፡፡
    እነዲሁም ግብረሰዶማዊነት ሠይጣናዊ የሆነ ልክፍት አይኖርበትም በማለት መደምደም አይቻልም፤ ከላይ ‹ግብረሶዶምን በዓለም ላይ እንዲስፋፋ እያደረገው ያለው ሠይጣን ነው› ባልነው መሠረት፤ ድርጊቱን በማስፋፋት ሥራ ሠይጣን እጁ አለበት ማለት ነው፤ ይህ ከሆነም ‹በእዚህ ተግባር የተጠቁ ሰዎች በሱሰኝነት ተግባር እንዲጠሙዱና አገልጋዮቹ እንዲሆኑት አያደርጋቸውም› ልንል አንችልም፤ ይህ ከሆነም እነዚህ ሰዎች ከአቅማቸው በላይ የሆነ አካል (ዐውቀውም ይሁን ሳያውቁት) ስለሚቆጣጠራቸውና ከእግዚአብሔር ስለሚለያቸው እሱን ለማስደሰትና የሰው ልጆችን ለማጥፋት ይሠራሉ ማለት ይቻላል፡፡ ይህ ደግሞ ከመንፈሳዊ አስተምህሮ አንጻር ከተመለከትነው አበው ሰባቱ ዐበይት ሐጢያት ከሚሏቸው አንዱ የ‹ግብረሰዶም መስፋፋት› ነውና በትንቢት መልክ የተገለፀው በእውን እየተተገበረ መሆኑን ይመሰክራል፤ ይህም ምን ያህል አስቸጋሪ ወቅት ላይ እንደሆንን ያስረዳናል፡፡ የሠይጣን ሥራን ደግሞ መቃወም ግድ ይለናል (ሰዎቹን አይደለም ተግባሩን ነው ያልኩት)፤ ሠይጣን እንደመሣሪያ የሚጠቀምበት ግብረሰዶማዊነት የመልካም ነገርና የሰው ልጆች ጠላት ነውና፡፡
    በአጠቃላይ የዚህ ድርጊት አራማጆቸ  ወደውም ይሁን ሳይወዱ ከላይ በጠቀስናቸው ምክንያቶች የተነሣ ተግባሩን እንደሱስ ለምደውት ሊያስፋፉት ይችላሉ፤ በተጽእኖ የተነሣም የድርጊቱ ተባባሪና ፈጻሚ ሆነው ሊሆን ይችላል፤ በሠይጣን ልክፍትና ቁጥጥርም የድርጊቱ አከናዋኝ ለመሆን ተገደው ይሆናል ወይም ሌሎች ችግሮችም (ምክንያቶችም) ሊኖሯቸው ይችላሉ፡፡ በማንኛውም ምክንያት ያከናወኑት ምንም ዓይነት ችግር ይኑርባቸው ድርጊቱን ማስፋፋታቸው አደገኛ መሆኑን ግን ዐሌ ማለት አይቻልም፤ ምክንያቱም ግብረሰዶማዊነት መጥፎ ድርጊትና የስብዕና ተቃራኒ ተግባር ነውና፡፡ ስለዚህ የችግር መዓት መደርደራችንን ትተን፤ ተጠቂዎቹን መውቀሳችንን አቀዝቅዘን ‹‰ረ! ምን ይሻላል?› ማለት ይኖርብናል፤ ዋናው ቁም ነገር ችግሩን ማስወገዱ እንጂ በችግሩ ላይ ማለዛን አይደለም፡፡ እናም ‹ለዚህ ችግር መፍትሔው ምንድን ነው?› ብለን መጠየቅ ግድ ይለናል፤ መፍትሔው ደግሞ ከችግሩ እንደሚነሳ ግልፅ ነው፡፡
    ከችግሩ በመነሣት ልብ ብለን ካስተዋልነው የ‹ግብረሰዶማዊነት ወረራ› ከቅኝ ግዛት ይበሳል እንጂ የተሻለ አይደለም፤ ምክንያቱም ሀገርን ወሮ በመንጠቅ ብቻ የሚመለስ አይደለም ይልቁንም የትውልድን መንፈስ መጦ በማውጣት የሰው ልጅን ማንነትና የትውልድን ቀጣይነት ጥያቄ ውስጥ የሚያስገባ ነው፡፡ ስለዚህ ‹ሳይቃጠል በቅጠል!› ማለት እዚህ ላይ ነው፤ ትውልዱን ለመጠበቅ፣ ሀገርን ከዚህ ጥፋት ለመታደግም ‹ጦርነት› ሊታወጅበት ይገባል፤ ያለበለዚያ ችግሩ ተቆጣጥሮን ልጆች እንዳያሳጣን፣ በሀገራችን ተንሠራፍቶ መንቀሻቀሻ እንዳናጣ ያሰጋል፤ ለዚህ ለዚህማ የመውለድ ትርጉሙስ ምን ሊሆን ነው? ስለዚህ ግብረሰዶማውነትን እንደቀላል ነገር እንዳናየው፤ ‹ልጆቻችንን አስጨርሰንም› በጸጸት እያለቀስን እንዳንሞት ከአሁኑ ማጤን ይኖርብናል፡፡
    እንደሰማሁነት ከሆነ ግብረሰዶማውያ በሀገራችን የሕግ ድጋፍ እንዲሠጣቸውም ጠይቀዋል ይባላል፤ ለምሳሌ የኢትዮጵያ የቤተሰብ ሕግ ላይ ‹ጋብቻ ሁለት ወንድና ሴት የሆኑ ሰዎች በፈቃደኝነት የሚፈጽሙት ተግባር ነው› (በቀጥታ የተጠቀሰ አይደለም) የሚለውን አንቀጽ ‹ሁለት ሰዎች በፈቃደኝነት ሚፈጽሙት ተግባር ነው› በሚል ይስተካከል ብለው ጠይቀዋል ተብሏል፤ ይህም ምን ያህል ስልታዊ እንደሆኑ ያሳየናል፡፡ ስለዚህ ከተወሰኑ ጊዜያት በኋላ በሕግ ማዕቀፍ ተደግፈው በአደባባይ ወጥተው እንዳይቆጣጠሩን እያንዳንዷን እንቅስቃሴቻውን ቢቻል እንዳያከናውኑ ማድረግ፤ ከልተቻለም ተቃውመን ለማስቀረት መሞከር ይኖርብናል፡፡ ለምሳሌ አንድ ጓደኛየ ስለዚህ ጉዳይ ስናወራ ስጋቱን ሲገልጽልኝ ‹ከዐሥር ዓመት በኋላ በሕገ-መንግሥት የተደገፈ መብት እንዳይኖራው ያሰጋል› ብሎኛል፤ ስጋቱ እንደማይደርስ ማረጋገጫ የለንም፡፡ ስለዚህ በሕግ ተደግፈው እንዳይቆጣጠሩን አስፈላጊውን ጥንቃቄና ክትትል ማድረግ ያስፈልገናል፤ በተለይ ደግሞ የመንግሥት ኃላፊነት ያለባቸው ሰዎች ጉዳዩ በቀላሉ የመብት መጠበቅና የዕርዳታ ማግኛ ስልት አድርገው በንዝህላልነት እንዳያሰወሩሩን መጠንቀቅ አለባቸው፡፡
    በግልፅም ይሁን በስውር በዕርዳታና በመያዶች ስም የሚከናወኑ ተግባራትንም ማየት ያስፈልጋል፤ በተለይ በሀገራችን ግብረሰዶማዊነት የሚስፋፋው አንድም በዕርዳታና በብድር ስም ገንዘብ ለማግኘት ሲባል በሚፈጠር ተፅዕኖ ነው፤ ሌላም በትምህርትና በተለያዩ ምክንያቶች ከሀገር ውጭ ወጥተው የሚመለሱ ሰዎች የድርጊቱ ሰለባ ሆነው ስለሚመጡ በሱስኝነት ድርጊቱን ስለሚቀጥሉበት ነው፤ አንድም ከሴተኛ አዳሪዎች ጋር ተያይዞ በመመሳሰል በሚፈጠር የማታለልና ተመሳሳይ ጾታን የመድፈር፣ የማስለመድና የማስፋፋት እንቀስቃሴ ነው፤ ወይም ለዚህ ድርጊት ማስፋፊያ በጀት የመደቡ አካላት በሚነድፉት የውስጥ ለውስጥ እንቅስቃሴ ይሆናል፡፡ በየትኛውም ይሁን ወይም ሌላ መንገድ ይኑራቸው የእኛ ዋናው ጥያቄ ‹እንዴት እንቆጣጠረው?› የሚል ነው መሆን ያለበት፤ በተለይ ደግሞ የሀገራችን ድህነት በመጠቀም ዕርዳታ እንስጣችሁ በሚል ሰበብ መያዶችን እያደራጁ ለቀውብናል ወደፊት ይብሳል እንጂ መቀነሱ ያጠራጥራል፤ በዕርዳታና በብድር ስምም መንግሥትን አፉን ሊዘጉት ይሞክራሉ እንጂ ዝም አይሉም፤ ከአሁን በፊትም ይህንን እንዳደረጉ ባለፈው የሃይማኖት አባቶች ለመቃወም ሊያደርጉ የነበረውን ስብሰባ በማገድ ተንፀባርቋል፡፡ ስለዚህ ‹በእዚህ በኩል ያሉትን የማነቂያ ስልቶች እንዴት ልንቋቋማቸው እንችላለን?› ብለን ራሳችንን መጠየቅ ግድ ይለናል፤ በዚህ በኩል የሚመጡ ዕርዳታዎችንና የብድር መደራደሪያዎችን ‹በአፍንጫችን ይውጣ!› ብለን መቃወም ይኖርብናል፡፡ ለዚህ የዚህ ጉዳይ አሳሳቢነት የሚሰማቸው የመንግሥት ኃላፊዎች ያስፈልጉናል፤ ስለዚህ በዚህ ጉዳይ ዙሪያ የመንግሥት ኃላፊዎች ያላቸው ጠንካራ አቋም ወሳኝ ይሆናል፡፡
    ሌላውና ዋናው የችግሩን አሳሳቢነትና በሀገራችን የሚያመጣውን ችግር በመነጋገርና በመከራከር ለኅበረተሰባችን ማሳወቅ በጣም አስፈላጊ ጉዳይ ይሆናል፡፡ በዚህ ሐሳብ ላይ በአግባቡ ከተሔደበት ኅበረተሰባችን ግብረሰዶማዊነትን ቀድሞውንም የሚጠየፈው ተግባር ስለሆነ በቀላሉ የዚህን ተግባር መስፋፋት ለመቆጣጠርና ሰለባ የሆኑትንም በተለያየ መንገድ ተንቀሳቅሶ መመለስ ይቻላል፡፡ ለዚህ ደግሞ የሃይማኖት ተቋማትም ሆኑ የተለያዩ ኃላፊዎነት የሚሰማቸው መንግሥታዊም ሆኑ መንግሥታዊ ያልሆኑ ተቋማትና ድርጅቶች ትልቅ ሚና መጫዎት ይችላሉ፤ መገናኛ ብዙሃንም ትልቅ ኃላፊነትን በመውሰድ ትልቅ ሚና ይኖራቸዋል፡፡ ምክንያቱም ችግሩ ሁሉን የሚመለከት፣ ሀገራችን ይዛቸው የኖረቻቸውን ዕሴቶች ትርጉም የሚያሳጣ ኃይልና አዝማሚያ ያለው ነውና፤ የሀገራችንና የማኅበረሰባችንን ዕሴቶች ደግሞ የመጠበቅና የማስቀጠል ኃላፊነት የሁሉም አካላት ድርሻ መሆን ይኖርበታል፤ ችግሩን ለማስወገድ መረባረብ አለባቸው፤ ሁላችንም እንደዚሁ በግልም ሆነ በኅብረት ጉዳዩ ይመለከተናል ብለን ማኅበረሰባችንም ለመታደግ መሥራት ይኖርብናል፡፡
    ለማንኛውም ከእንስሳት ብቻ አይደለም ከእጽዋትም ከሚያሳንስ ከዚህ ከግብረሰዶማዊነት ተግባር ፈጣሪ ይጠብቀን! አሜን!
    Source: http://kassahunalemu.wordpress.com/
     
    መጽሐፉ ለአቡነ ማትያስና ለጠ/ሚ ኃይለማርያም እንዲደርሳቸው ተደርጓል
    ደብዳቤው ለእስራኤሉ ጠ/ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታናሁ እና ለተመድ ተልኳል

           ከተፃፈ ከ2 ሺህ ዓመታት በላይ አስቆጥሯል የተባለውንና ስለ ቅዱስ ኤልያስ መምጣት ምስጢር የሚተነትነውን መጽሐፍ፣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ተቀብላ ወደተለያዩ ቋንቋዎች በማስተርጎም ምዕመናኖችን እንድታስተምር፣ “ማህበረ ሥላሴ ዘደቂቀ ኤልያስ” ለቅዱስ ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ በጻፈው ደብዳቤ ጠየቀ፡፡

    ማህበሩ፤የመጽሐፉን ኮፒዎች ለጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ እና ለብፁዕ አቡነ ማትያስ  ህዝቡን እንዲያስተምሩበት ከሚያሳስብ ደብዳቤ ጋር መላኩን አስታውቋል፡፡
    አርቲስት ጀማነሽ ሰለሞን አባል የሆነችበት ማህበረ ሥላሴ፤“ቅድስት ቤተ-ክርስቲያን ለሁለት ሺህ ዘመን ስትጠብቀው የቆየችውን ምስጢራዊ መጽሐፍ በአደራ የመረከብና ለዓለም ሁሉ የማሳወቅ ፅኑ ኃላፊነትን ይመለከታል” በሚል ርዕስ ለፓትርያርኩ፣ በግልባጭ ደግሞ ለጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ እንዲሁም ለእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔትናሁ እና ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት በፃፈው  ደብዳቤ “ማህፈድ ብርህት ዘዲዮስቆሮስ አንበሳ” በሚል ርዕስ በግዕዝ ቋንቋ የተፃፈውን መጽሀፍ፣ የቤተ-ክርስቲያኗ ሊቃውንት ተቀብለው ምእመናኑን ስለ ቅዱስ ኤልያስ እና ትክክለኛይቱ ሰንበት እንዲያስተምሩበት አሳስቧል፡፡
    ደብዳቤው ለእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር የተላከው ኢትዮጵያና እስራኤል በመንፈሣዊ አሰራር አንድ ስለሚሆኑበት ሁኔታ ለማመልከት ነው ያሉት የማህበሩ አመራሮች፤ለተባበሩት መንግሥታት የተላከውም መልእክቱ ለዓለም ሁሉ እንዲዳረስ ስለሚፈለግ ነው ብለዋል፡፡
    ከ2 ሺህ ዓመታት በፊት እንደተፃፈ የሚነገርለት መጽሐፉ፤ ስለ ቀዳሚት ሰንበት ምንነትና ዘለዓለማዊነት በግልፅ እንደሚያብራራ እንዲሁም የኢትዮጵያና የእስራኤልን አንድነትና ትንሳኤ ምስጢር ተንትኖ እንደሚያስረዳ ተጠቁሟል፡፡
    ማህበሩ በላከው መልዕክት፣ ቅዱስ ኤልያስ ከብሄረ ህያዋን ይዞት የመጣውን መጽሀፍ፣ የቤተ-ክርስቲያኒቱ ሊቃውንት እንዲመረምሩት፣ በተለያዩ ቋንቋዎች እንዲተረጎምና እንዲታተም፣ ምዕመናንም እንዲያነቡት የማድረግ ግዴታ ፓትርያርኩ እንዳለባቸው ያሳስባል፡፡ “ይህ ሳይሆን በእንቢተኝነትና በቸልታ ለዘመናት በተስፋ የተጠበቀውን ይህን መጽሀፍ እንዳይቀርብ ቢያደርጉ፣ ከብሄረ ህያዋን የመጣው ቀናኢ ነቢይ ዓለምን ሁሉ እየገሰፀ ባለበት ኃያል፣ ስልጣኑ ፅኑ ፈራጅነቱና ቁጣው የሚፈርድ መሆኑን አረጋግጠን እንነግርዎታለን” ብሏል፡፡ “ለቤተ-ክርስቲያኒቱ ሲኖዶስ እና ካህናት ጥፋትና የመጨረሻው ውድቀት ነው” ሲልም ለመፅሃፉ ትኩረት እንዲሰጥ ማህበሩ  አበክሮ አሳስቧል፡፡
    በጉዳዩ ዙሪያ የፓትርያርኩን ጽ/ቤት እና የጠቅላይ ሚኒስትሩን ጽ/ቤት በስልክ አግኝተን ለማነጋገር ያደረግነው ተደጋጋሚ ሙከራ ሳይሳካ ቀርቷል፡፡
    Source: Addis Admass
     
    ስለማኅበራት የሰጡትን አስተያየት መልሰው እንዲያጤኑት ተጠየቀ
    ‹‹ማኅበራት በትኩረት ሊመሩና ጉዟቸውም እየተፈተሸ ሊስተካከል ይገባል›› - መንግሥት
    የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ‹‹ከዩኒቨርስቲ ተመርቀው ቤተ ክርስቲያንን እንምራ እያሉ ነው፤ ቤተ ክርስቲያኒቱ ትውፊትና ሥርዓት አላት፤እንዲህ ማለት አይችሉም›› በማለት የሰጡትን አስተያየት መልሰው እንዲያጤኑት በንግግራቸው ቅር የተሰኙ የመንፈሳውያን ማኅበራት አገልጋዮች ጠየቁ፡፡
    አገልጋዮቹ ለአዲስ አድማስ እንደተናገሩት፣ አቡነ ማትያስ ይሄን አስተያየት የሰነዘሩት በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት የስብከተ ወንጌልና ሐዋርያዊ ተልእኮ መምሪያ ከኢትዮጵያ መጽሐፍ ቅዱስ ማኅበር ጋር በመተባበር የካቲት 21 እና 22 ያዘጋጁት ሀገር አቀፍ የስብከተ ወንጌል የምክክር ጉባኤ በተካሔደበት ወቅት ነው፡፡

    በምክክር ጉባኤው መዝጊያ ላይ ባደረጉት ንግግር ‹‹በባዮሎጂና ኬምስትሪ እንቀድስ እያሉ ነው፤›› ያሉት አቡነ ማትያስ፤ ‹‹ምን እያልኹ እንደኾን ይገባችኋል›› በማለት ማንን እንደሆነ የማሳየት ያህል የጠቆሙበት አስተያየት ያልተለመደና ጥቂት የማይባሉ የጉባኤውን ተሳታፊዎች ያሳዘነ እንደነበር የጉባኤው  ምንጮች አመልክተዋል፡፡
    በምክክር ጉባኤው ላይ ለውይይት በቀረቡ ጽሑፎች፣ እስከ ሰማንያ ሺሕ የሚገመቱ መንፈሳውያን ማኅበራት በቤተ ክርስቲያኒቱ ስም በአዲስ አበባ እንደሚንቀሳቀሱ የተጠቀሰ ሲሆን  ቤተ ክርስቲያኒቱ ማህበራቱ በሕግና በሥርዐት የሚመሩበት ደንብ አውጥታ እስካልተቆጣጠረቻቸው ድረስ እየተከሠቱና ሊከሠቱ የሚችሉ ችግሮች በቀላሉ እንደማይታዩ ተመልክቷል፡፡
    ቅሬታ አቅራቢዎቹ በበኩላቸው፤በማኅበር ሽፋን ለግል ጥቅማቸውና ፍላጎታቸው የሚሯሯጡ፣ የሃይማኖትና የሥነ ምግባር ሕጸጽ የሚታይባቸው ማኅበራት የመኖራቸውን ያህል ጥሩ ሥነ ምግባር ያላቸው፣ ምእመናንን በማትጋት ለበለጠ ሀብተ ጸጋ የሚያበቁ ጠንካራ ማኅበራትም እንዳሉ ገልጸዋል፡፡  ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በምክክር መድረክና በቤተ ክህነቱ ጉባኤያት እየታየ ያለው “ማኅበራት አላሰራ አሉን” በሚል በጅምላ የመፈረጅና የመኰነን ዝንባሌ፣ አብዛኞቹ ማኅበራት ለሀገርና ለቤተ ክርስቲያን እያበረከቱ ያለውንና  በቤተ ክህነቱ ቀጥተኛ አቅም ሊሸፈን የማይችለውን ዘርፈ-ብዙ አገልግሎት ያላመዛዘነ ነው ብለዋል -የማህበራት አገልጋዮች፡፡
    “በአሁኑ ጊዜ ማኅበራት የአባሎቻቸውንና የበጎ አድራጊ ምእመናንን የገንዘብ፣ የዕውቀትና ሞያዊ አቅም በማስተባበር የገጠር አብያተ ክርስቲያናት፣ ገዳማት፣ አድባራትና የአብነት ት/ቤቶች በተቀናጀ መንገድ እንዲረዱ ያደርጋሉ፤ ለቤተ ክርስቲያንና ለሀገር ዕድገት የሚጠቅሙ ልዩ ልዩ ጥናቶችን ያካሒዳሉ፤ በጠረፍ የሀገሪቱ ክፍል በሚያከናውኑት የስብከተ ወንጌል እንቅስቃሴ ምእመኑ በቋንቋው የሚገለገልበትን ኹኔታ ያመቻቻሉ፤ የቅዱሳት መካናት ተሳላሚዎችን ጉዞ በማስተባበር ሕዝቡ ቅርሱንና ባህሉን አውቆ እንዲጠብቀውና እንዲከባከበው ከማስቻላቸው ባሻገር ለሀገር ውስጥ ቱሪዝም መስፋፋትና መጠናከርም ያላቸው አስተዋፅኦ በቀላሉ የሚታይ አይደለም፡፡” ሲሉ የማህበራትን ጥቅም አብራርተዋል፡፡
    ማኅበራቱ አብዛኞቹን ተግባራት የሚያከናውኑት በየደረጃው ከሚገኙ የቤተ ክርስቲያኒቱ ሓላፊዎች ፈቃድ እያገኙና መመሪያ እየተቀበሉ መኾኑን የሚገልጹት አገልጋዮቹ፣ በግንቦት 2004 ዓ.ም. የማኅበራትን ቁጥር ስለመቆጣጠር ለቅዱስ ሲኖዶስ ቀርቦ በነበረው ጥናት መነሻነት ምልዓተ ጉባኤው ራሱን የቻለና ማኅበራቱን የሚያሠራ ሕግ እንዲዘጋጅ ሊቃነ ጳጳሳት፣ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያንና የሕግ ባለሞያዎች ያሉበት ደንብ አዘጋጅ ኮሚቴ ሠይሞ እንደነበር ያስታውሳሉ፡፡ የማኅበራት አደረጃጀትና የፋይናንስ ቁጥጥር መርሕን ጠብቆ እንደሚወጣ ሲጠበቅ የቆየው ደንብ ከሚገባው በላይ መዘግየቱ ችግሩ ከቤተ ክህነቱ እንጂ ከማኅበራቱ አገልግሎትና ብዛት አለመኾኑን እንደሚያመለክት ይከራከራሉ፡፡
    ፓትርያርኩ አድልዎ በሌለው መልኩ ቤተ ክርስቲያኒቱን ለማስተዳደር በዕለተ ሢመታቸው ቃለ መሐላ መፈጸማቸውን የሚናገሩት ቅሬታ አቅራቢዎቹ፣ በምክክር ጉባኤው ላይ በተጠቀሰው አኳኋን የመናገራቸው ግፊት የተለያየ መነሻ ሊኖረው እንደሚችል አስተያየታቸውን ሰንዝረዋል፡፡
    የመጀመሪያው መንሥኤ፣ የሙስናንና ብልሹ አሠራርን ችግር ለመቅረፍና ለማድረቅ በቅ/ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ውሳኔ መሠረት ለአዲስ አበባ ሀ/ስብከት የተሠራው የመዋቅር፣የአደረጃጀትና የአሠራር ጥናት ተቃዋሚዎች የጥናቱ ባለቤት ነው በማለት በሚከሡት ማኅበረ ቅዱሳን ላይ በቤተ ክርስቲያኒቱ ከፍተኛ አመራር አማካይነት እንዲፈጠር የሚሹት ጫና ነው፡፡ ኹለተኛው ደግሞ በመንግሥት በኩል፣ ‹‹በኦርቶዶክስ ሃይማኖት ውስጥ አክራሪነትና ጽንፈኝነት የሚታየው ህልውናቸውና ዓላማቸው ሃይማኖታዊና በሃይማኖቱ የበላይ ጠባቂዎች ይኹንታ በተቋቋሙ የወጣት ማኅበራት አደረጃጀቶች ውስጥ በመሸጉ አካላት ነው፤ ስለዚህም ማኅበራት በትኩረት ሊመሩና ጉዟቸውም እየተፈተሸ ሊስተካከሉ  ይገባል፤›› የሚለው ክሥ በመሪዎቹ ላይ ያሳደረው ማኅበራቱን የመቆጣጠር ጫና ነው፡፡
    የአክራሪነትንና ጽንፈኝነትን ምንነትና መፍትሔዎችን በሚተነትኑት የመንግሥት ሰነዶች፣ የሃይማኖት ተቋማትን ለአክራሪነትና ጽንፈኝነት ተጋላጭ ያደርጋቸዋል ከሚባሉት ኹኔታዎች ውስጥ÷ የሃይማኖት ተቋማቱ የሰው ኃይል አስተዳደርና የፋይናንስ ሥርዐት ለተከታዩ ሕዝብ ግልጽነትና ተጠያቂነት የሌላቸው መኾናቸው፣ በሙስናና በአስተዳደር በደል ሳቢያ የሚፈጠር ግጭት፣ የሰው ኃይል አስተዳደር በዘመድ አዝማድና በጉቦ እየኾነ የሥራ ብቃት በሌላቸው ሰዎች የሚሠራበት፣ የኦዲት ሪፖርት ቀርቦ የሚተችበትና አስተያየት የሚሰጥበት ሥርዐት አለመዳበሩ፣ ተከታዮችን አክራሪነትን የሚቋቋም በሃይማኖት ዕውቀት የማስታጠቅ ክፍተት ይገኙበታል፡፡
    በመንግሥት ትንታኔ መሠረት፣አክራሪነትን የመዋጊያው ቁልፍ መሣሪያ ልማትንና ዕድገትን በማፋጠን የመልካም አስተዳደር ችግርን መቅረፍ፣ሕዝቡን በሃይማኖታዊ ዕውቀት ማስታጠቅ ነው፡፡ የሃይማኖት ተቋማትን ለአክራሪነትና ጽንፈኝነት ተጋላጭ ያደርጓቸዋል የተባሉት የመልካም አስተዳደርና የብልሹ አሠራር ችግሮች÷ ማኅበረ ቅዱሳን በተቃዋሚዎች አላግባብ በሚከሠሥበት የመዋቅር፣ የአደረጃጀትና የአሠራር ለውጥ ጥናት ትግበራ በማፋጠን እንዲኹም ማኅበረ ቅዱሳንን ጨምሮ በርካታ ማኅበራት በመቶ ሺሕ የሚቆጠሩ የገዳማትና የአብነት ት/ቤት ማኅበረሰብን በልማትና ተራድኦ ከመደገፍ ጀምሮ በሚያከናውኑት ሐዋርያዊ ተልእኮ ንቃት ሊወገድ እንደሚችል ቅሬታ አቅራቢዎቹ ያምናሉ፡፡ ከዚኽም አንጻር ፓትርያርኩ ንግግራቸውን መልሰው በማጤን ማኅበራት አገልግሎታቸውን አጠናክረው ለመቀጠል የሚያስችላቸው ኹኔታ እንዲያመቻቹ ጠይቀዋል፡፡
    Source: Addis Asmass
     
    The world's earliest illustrated Christian book has been saved by a British charity which located it at a remote Ethiopian monastery.
    The incredible Garima Gospels are named after a monk who arrived in the African country in the fifth century and is said to have copied them out in just one day.
    Beautifully illustrated, the colours are still vivid and thanks to the Ethiopian Heritage Fund have been conserved.
    A page from the Garima Gospels - the world's oldest Christian book found in a remote monastery in Ethiopia
    Abba Garima arrived from Constantinople in 494 AD and legend has it that he was able to copy the gospels in a day because God delayed the sun from setting.
    The incredible relic has been kept ever since in the Garima Monastery near Adwa in the north of the country, which is in the Tigray region at 7,000 feet.
    Experts believe it is also the earliest example of book binding still attached to the original pages.
    The survival of the Gospels is incredible considering the country has been under Muslim invasion, Italian invasion and a fire in the 1930s destroyed the monastery's church.
    They were written on goat skin in the early Ethiopian language of Ge'ez.
    There are two volumes which date from the same time, but the second is written in a different hand from the first. Both contain illustrations and the four Gospels.
    Though the texts had been mentioned by the occasional traveller since the 1950s, it had been thought they dated from the 11th century at the earliest.
    Carbon dating, however, gives a date between 330 and 650 - which tantalisingly overlaps the date Abba Garima arrived in the country.
    So the first volume could be in his hand - even if he didn't complete the task in a day as the oral tradition states.
    The charity Ethiopian Heritage Fund that was set up to help preserve the treasures in the country has made the stunning discovery.
    It was also allowed incredibly rare access to the texts so experts could conserve them on site. It is now hoped the Gospels will be put in a museum at the monastery where visitors will be able to view them.
    Blair Priday from the Ethiopian Heritage Fund said: 'Ethiopia has been overlooked as a source of these fantastic things.
    'Many of these old Christian relics can only be reached by hiking and climbing to remote monasteries as roads are limited in these mountainous regions.


    The incredible relic has been kept ever since in the Garima Monastery near Adwa in the north of Ethiopia

    'All the work on the texts was done in situ and everything is reversible, so if in future they can be taken away for further conservation we won't have hindered that.
    'The pages had been crudely stitched together in a restoration in the 1960s and some of the pages wouldn't even turn. And they were falling to pieces.
    'The Garima Gospels have been kept high and dry which has helped preserve them all these years and they are kept in the dark so the colours look fresh.
    'This was the most astounding of all our projects and the Patriarch, the head of the Ethiopian Church, had to give his permission. 'Most of the experts did the work for nothing.
    'We are currently undertaking other restoration programmes on wall paintings and religious texts.
    'We believe that preserving Ethiopia's cultural heritage will help to increase visitor revenue and understanding of the extraordinary history of this country

    Source: Daily Mail
    The central panel of the triptych had over the centuries become blackened with the sprinkling of perfume that the monks use as they worship.
    The hugely important and stunning painted wood panel is now visible in its original coloured glory, showing a pale-faced Jesus with black curly hair and rosy cheeks.
    His hand has three digits raised and two down as if blessing the person looking at him.
    He has a halo and is wearing a gown and is perched on his mother's knee and she too has a halo.
    The monks at the Monastery of St Stephen on an island in Lake Hayq in the north of the African country believe the icon, known as The One Who Listens, to be miraculous.
    The artist had great skill, which is particularly obvious in the detail of Mary's robes.
    In the central panel are three other figures, two archangels, Michael and Gabriel, armed with swords ready to protect the saviour and the third, St Stephen, after whom the monastery is named. The side panels have 12 figures upon them all looking inwards towards the central picture. They include Abuna TeklelyesusMoa, who sponsored the work, various saints including St Peter and St Paul, and abbots from the monastery. It is one of the most celebrated icons in Ethiopia and is now housed in a special museum with other ancient relics.
    The British charity The Ethiopian Heritage Fund sent experts to preserve the painting that had previously been covered with varnish.
    Blair Priday from the charity, said: "This icon is one of the most celebrated in Ethiopia and because of its veneration, over time, the central panel had become blackened and was later painted over with thick layers of varnish as protection.
    "The faces of the mother and child were barely visible. "The varnish was carefully removed so it regained the original luminosity. "The icon's repair was undertaken by Laurie Morocco, a foremost icon restore, who camped in the monastery's grounds while he did the work.
    "In the mid 15th century a new technique of painting on wood with an undercoating of Gesso was introduced resulting in a much more luminous effect.
    "When the varnish was removed by Laurie, one of the glories of Ethiopian art was visible once more.
    "St Stephen's was a very important monastery and seat of learning, and although it was raided and lost some of its relics, many remained including a beautiful cross, manuscripts and this icon. "This ancient seat of learning now has a museum where these incredible treasures are displayed in a small museum within the monastery
    "We could not have carried out the work without the support of the Bureau of Culture and the Holy Synod of the Ethiopian Church and our expert advisor Jacques Mercier."
    Christianity was adopted by the Ethiopians in the fourth century when King Ezra, ruler of the Axumite kingdom, was converted. The country boasts one of the world's oldest illustrated Christian manuscripts - the Garima Gospels - which the charity has also conserved.
    The charity has also been working on the rock churches of Tigray in the highlands of north east Ethiopia. These are built high in the sandstone cliffs that dominate the landscape. The churches are carved out of the rock and contain many beautiful paintings of Christian saints many of which are indigenous to Ethiopia. In a church in Bahera, the saints on the church pillars had been splashed with lime wash which has now been cleaned off. The frescos that cover the walls of Debta Tsion are currently being conserved.
    Source: Telegraph
    [By Ayele Bekerie]:-

    Who are the authors of the external paradigm?
    New York (Tadias)- Sergew (1972) represents the Ethiopian scholars who look at the Ethiopian history from outside in, one of the most ardent proponents of the external origin of Ethiopian history and civilization is Edward Ullendorff. In the preface to his book The Ethiopians: An Introduction to Country and People, Ullendorff (1960) wrote:

    This book is principally concerned with historic Abyssinia and the cultural manifestations of its Semitized inhabitants – not with all the peoples and regions now within the political boundaries of the Ethiopian Empire.
    The constituent elements of the external paradigm are thus “historic Abyssinia” and “Semitized inhabitants.” Regarding the name Abyssinia, Martin Bernal (1987), in his book Black Athena: The Afroasiatic Roots of Classical Civilization, Vol 1, wrote: “It should be made clear that the name ‘Abyssynia’ was used precisely to avoid ‘Ethiopia,’ with its indelible association with Blackness. The first American edition of Samuel Johnson’s translation of the 17th-century travels of Father Lobo in Ethiopia and his novel Rasselas, published in Philadelphia in 1768, was entitled The History of Rasselas, prince of Abissinia: An Asiatic Tale! Baron Cuvier equated Ethiopian with Negro, but categorized the Abyssinians – as Arabian colonies – as Caucasians.”
    On the question of “Semitized inhabitants, Bernal (1987) appears to agree with Ullendorff. Bernal stated, “The dominant Ethiopian languages are Semitic.” I must add, however, Bernal now claims the origin of what is generally accepted as Afro-Asiatic or “Semitic” languages is Ethiopia. The possible diffusion of the Afro-Asiatic languages from Ethiopia to the Near East since Late Paleolithic times have also been emphasized by Grover Hudson (1977; 1978). This claim by itself is a major challenge to the South Arabian or external paradigm. Ullendorff’s claim that “the Semitized inhabitants of historic Ethiopia” had South Arabian origin has become difficult to sustain. It is, however, exemplary to look into the writings of Ullendorff in order to bring to light the process of linking the Ethiopian history to an external paradigm.
    According to Ullendorff, “no student of Ethiopia can afford to neglect the connection between that country and South Arabia. Among those who have recognized this vital link are Eugen Mitwoch, while leo Reinsch is the undisputed master of the Semitic connection with the Hamitic (Kushitic) languages of Ethiopia.” Hamitic/Semitic divide, of course, was nothing but a means to keep the Ethiopian people divided.
    His divisiveness even became clearer in the following statement: “The Abyssinians proper, the carriers of the historical civilization of Semitized Ethiopia, live in the central and northern highlands. From the mountain of Eritrea in the north to the Awash valley in the south we find this clearly distinguishable Abyssinian type who for many centuries has maintained his identity against the influx of Negroid peoples of the Nile Valley, the equatorial lakes, or the Indian Ocean littoral.” What is surprising is this outdated argument of physical anthropology that remained unchallenged until very recently. It is also unfortunate that a significant portion of the Ethiopian elite would buy such erroneous assertion.
    The outline of Ethiopian history constructed by Ullendorff begins with “South Arabia and Aksum.” And the outline has been duplicated and replicated by a significant number of Ethiopian historians. For instance, Sergew used similar “external” approach in his otherwise very important book entitled Ancient and medieval Ethiopian History to 1270. Sergew (1972) wrote, “Ethiopia is separated from Southern Arabia by the Red Sea. As is well known, the inhabitants of South Arabia are of Semitic stock, which most probably came from Mesopotamia long before our era and settled in this region. … For demographic and economic reasons, the people of South Arabia started to migrate to Ethiopia. It is hard to fix the date of these migrations, but it can be said that the first immigration took place before 1000 B.C.11 Sergew essentially echoed the proposition advanced by Ethiopianits, such as E. Littmann (1913), D. Nielson (1927), J Doresse (1957), H.V. Wissman (1953), C. Conti Rossini (1928), M. Hoffner (1960), A. Caquot and J. Leclant (1955), A. Jamme (1962), and Ullendorff (1960).12 The Ethiopianists almost categorically laid down the external or South Arabian paradigmatical foundation for Ethiopian history.
    Challenges of the External Paradigm from Without
    In Aksum: An African Civilisation of Late Antiquity, Stuart Munro-Hay (1991) writes: “The precise nature of the contacts between the two areas [South Arabia and Ethiopia], their range in commercial, linguistic or cultural terms, and their chronology, is still a major question, and discussion of this fascinating problem continues.”13 What is notable in Munro-Hay’s interpretation is the very labeling of the Aksumite civilization as an African civilization. Its impact may be equivalent to Placid Temples’ Bantu Philosophy. At a time when Africans are labeled people without history and philosophy, the Belgian missionary in the Congo inadvertently overturned the Hegelian reduction of the so-called Bantu. Temples elevated the Bantu (African) by wanting to observe him in the context of reason and logic, that is, philosophy.
    By the same token, Aksum: An African Civilisation dares to place or locate Aksum in Africa. That by itself is a clear shift of paradigm, from external to internal. It is an attempt to see Ethiopians as agents of their history. It is an attempt to question the validity of the south Arabian origin of the Ethiopian history and civilization.
    Jacqueline Pirenne’s proposal has also convincingly challenged the validity of the external paradigm as the source of Ethiopian history. Pirenne suggests that the influence is in reverse, i.e., the Ethiopians influenced the civilization of the South Arabians. She reached her ‘ingenious’ conclusion after “weighing up the evidence from all sides, particularly aspects of material culture and linguistic/paleographic information.” Pirenne is essentially confirming the proposal made by scholars such as DuBois and Drusilla Dungee Houston, two African American vindicationist historians, who, in the early 1900s, wrote arguing that South Arabia was a part of ancient Ethiopia.
    Another landmark in the refutation of the South Arabian paradigm comes from the Italian archaeologist, Rodolofo Fattovitch, who linked the pre-Aksumite culture to Nubia, “especially to Kerma influences, and later on to Meroe.” After more than three decades of extensive research and publications, Fattovitch in 1996 made the following conclusion: “The present evidence does not support the hypothesis of migration from Arabia to Africa in late prehistoric times. On the contrary, it suggests that Afro-Arabian cultures developed in both regions as a consequence of a strong and continuous interaction among the local populations.” Recent archaeological evidence from Asmara region also appeared to support the conclusion reached by Fattovitch. “Archaeologists from Asmara University and University of Florida, based on preliminary excavations in the vicinity of the Asmara, seemed to have found an agricultural settlement dated to be 3,000 years old.”
    Challenges of the External Paradigm from Within
    Among the Ethiopian scholars, Hailu Habtu (1987) presents a very strong case against the external paradigm. As far as Hailu is concerned, “the formulation of Ethiopian and other African historiography by European scholars at times suffers from Afro-phobia and Eurocentrism.” Hailu utilizes linguistic and historical linguistics evidence to challenge the external paradigm. Most importantly, Hailu suggested a new approach in the reading of the Ethiopian past by declaring the absence of “Semito/Hamitic dichotomy in Ethiopian tradition.” Hailu cites the works of Murtonen (1967) to question any significant linguistic connection between Ge’ezand the languages of South Arabia. According to Murtonen, “Ancient South Arabic is more closely related to northern Arabic and north-west Semitic rather than Ethiopic.” He also cites Ethiopian sources, such as Kibra Nagast or the Glory of Kings and Anqatsa Haimanot or the Gate of Faith.
    Another Ethiopian historian who challenged the external paradigm is Teshale Tibebu. Teshale (1992) poignantly summarizes the argument as follows: “That Ethiopians are Semitic, and not Negroid; civilized, and not barbaric; are all images of orientalist semiticism in Western Social Science. Ethiopia is considered as the southwestern end of the Semitic world in Africa. The Ethiopian is explained in superlative terms because the ‘Negro’ is considered sub-human. That the heavy cloud of racism had been deeply embedded in the triplicate4 intellectual division among Social Sciences, orientalism, and anthropology – corresponding to Whites, ‘orientals’ (who included, Semitic people, who in turn included Ethiopians), and Negro and native American ‘savages,’ respectively – is common knowledge nowadays. … Ethiopians have always been treated as superior to the Negro but inferior to the White in Ethiopianist Studies because of the racist nature of the classification of the intellectual disciplines. It is quite revealing to see that more is written on Ethiopia in the Journal of Semitic Studies than in the Journal of African History.”
    Perhaps the most persistent critique of the external paradigm was the great Ethiopian Ge’ez scholar, Aleqa Asras Yenesaw. Aleqa Asras categorically rejected the external paradigm as follows:
    The notion that a Semitic fringe from South Arabia brought the writing system to Ethiopia is a myth.
    1. South Arabia as a source of Ethiopian civilization is a political invention;
    2. South Arabia was Ethiopian emperors inscribed a part of Ethiopia and the inscriptions in South Arabia.
    3. There is no such thing as Sabaen script; it was a political invention designed to undermine Ethiopia’s place in world history.
    Paleontological Evidence Places the Origin in Africa
    Of course, Ethiopia in terms of place and time emerged much earlier than the name itself. The formation of a geographical feature called the Rift Valley predates in millions of years the word Ethiopia. It was in the Rift Valley of northeast Africa, thanks to the openings and cracks, that paleontologists have been able to unearth the earliest human-like species. At least 5 million years of human evolution has taken place before the naming of Ethiopia. Dinqnesh, Italdu, Garhi, ramidus or afarensis are names assigned within the last thirty years, even if they predate Ethiopia by a much longer time periods.
    Ethiopia’s beginning, in paleontological terms, was in what we now know as southern Ethiopia. The Afar region is primal, for it is the cradle of human beings. The people of this region may have experimented
    with the oldest stone technology to develop our initial knowledge about plants and animals. They may have also experimented with languages and cultures so as to create groups and communities. They may have also been the first to map varying residential sites by moving from one locality to another.
    In other words, the history of human beings begins in Africa, more specifically in the Rift Valley regions of northeast and southern Africa. As a result, African history is central to the early development of human beings. As the oldest continent on earth, it has been particularly valuable in the study of life. To many, Africa has made one of the most important, if not the most important contributions: the emergence of the earliest human ancestors about five million years ago. Evidence has shown that all present humans originated in Africa before migrating to other parts of the world. Paleontology is providing an incredible array of information on human origin. Furthermore, gene mapping and blood test are useful methods in the understanding of human beginnings in Africa.

    Ethiopia has become one of the most important sites in the world in the unearthing and understanding of our earliest ancestors. Among the earliest human-like species found in Ethiopia are: Aridepithecus ramidus (4.4 – 4.5 myo), Australopithecus afarensis also known as Dinqnesh (3.18 myo), and Australopithecus garhi (2.5 – 2.9 myo). A. ramidus (an Afar word for root) is one of the earliest hominid species found in Aramis, Afar region by a team including Tim White and Berhane Asfaw. A. afarensis is widely considered to be the basal stalk from which other hominids evolved. Dinqnesh was found in Hadar, Afar region by Donald Johanson and his team in 1974. In addition, the oldest stone tools or the earliest stone technology, which is dated 2.5 million years old, was found in the Afar region by an Ethiopian paleontologist, Seleshi Semaw and his team in 1998.
    Furthermore, Ethiopia has also provided us with a concrete fossil evidence for the emergence of modern human species, Homo sapiens, about 160, 000 years ago, again from the Afar region of Ethiopia. The fossil evidence supports the DNA evidence that traced our common ancestor to a 200,000-year-old African woman.23 “Geneticists traced her identity by analyzing DNA passed exclusively from mother to daughter in the mitochondria, energy-producing organelles in the cell.”24 Likewise, scientists from Stanford University and the University of Arizona have conducted a study to find the genetic trail leading to the earliest African man or Adam. According to this Y chromosome study, the earliest male ancestors of the modern human species include some Ethiopians, whose descendants populated the entire world.
    According to Berhane Asfaw, an Ethiopian paleontologist, Edaltu, the probable immediate ancestor of anatomically modern humans and the 160,000-year-old fossilized hominid crania from Herto, Middle awash, Ethiopia, “fill the gap and provide crucial evidence on the location, timing and contextual circumstances of the emergence of Homo sapiens in Africa.”
    In other words, as Lapiso Dilebo puts it, “Ethiopia is the primordial home of primal human beings and that ancient Ethiopian civilization ipso facto and by recent archaeological findings precedes chronologically and causally all civilizations of the ancients, especially that of Egyptian and Greco-Roman civilizations.”
    I am also devoting more space to the paleontological aspect of Ethiopian history to show the way toward a paradigm shift in the reading of the Ethiopian past. It is very clear that humanity has gone through a set of dynamic evolutionary processes in Africa. What we now know as Ethiopia is central to part of an evolutionary transformation, which is attested by the presence of more than 87 linguistic groups that eventually emerged in it.
    I think it will be fascinating to look into the historical convergence and divergence of all these linguistic/cultural groups, of course, from inside out.
    Towards the People-Centered History of Ethiopia
    A people-centered Ethiopian history will have at least the following foundations of material cultures. I would like to identify them as pastoral, inset and teffcivilizations. Distinct communities and ways of lives have been established and perpetuated on the bases of these three civilizations in three major ecological zones. Moreover, we observe the emergence of national traditions and identity through the interactions of these civilizations.
    Pastoral civilizations tend to concentrate in the lowlands or dry or semi dry lands of Ethiopia. The civilization is also conducive to coexist with the traditions and practices of both inset and teff civilizations. The inset civilization covers a wide region in the south and southwest, in an area known as woina dega or an ecological zone between the lowland and the highlands of Ethiopia. It is a tradition that is deeply rooted among the peoples of Wolaita, Gurage Betoch, Keffaand numerous other nationalities of the south. Teff civilization is the civilization encompassing central and northern Ethiopia that is the mountainous region of Ethiopia. It is important to note that I use the term civilization to denote the social, economic and cultural institutions that are established and sustained by the people. Pastoral, inset and teff are primary occupations of the people, but the essence of their lives is not entirely dominated by them.

    What are the main characteristics of these civilizations? The civilizations are home grown and deeply rooted. In other words, the people have succeeded in mastering ways of life that can be passed on from generations to generations. Furthermore, the civilizations are allowed to flourish in a pluralistic environment. In other words, they are civilizations that embrace or tolerate multilingual and multi-religious expressions. In all the three cases, we witness the presence of monotheistic or indigenous religious traditions, multiple linguistic expressions and patterns of social structures and functions under the umbrellas of these civilizations.
    It is my contention that such inward approach may help us to fully understand, for instance the Gadaage-grade system of the Oromos. The Gada system is regarded as one of the most egalitarian democratic system invented by the Oromos. The system allows the entire community to fully participate in its own affairs. All age groups have roles to play, events to chronicle and responsibilities to assume. I just can’t imagine how we can achieve modernity, or for that matter post-modernity in governance and development, without seriously considering such a relevant practice.
    The inset civilization tends to allow its male members to venture to other professions far from home. A case in point would be the Gurages and the Dorzes. The Gurages are active in trading and business through out the country. The Dorzes are the weavers and cloth makers from homegrown resources for the larger population. Inset does not take a lot of space. A well-fertilized acreage at the back of the residential home may have enough inset plants, which are capable of meeting the carbohydrate needs of the entire household throughout the year.
    Teff is part of the plow culture of the highlands. Just like inset, teff culture is unique to Ethiopia. No traces of teff or inset cultures are found in South Arabia. It is indeed in these significant material cultures that we begin collecting data in order to construct the long and diverse history of Ethiopia.
    Source: Tadias Magazine
    | Copyright © 2013 Lomiy Blog