• • ‹‹የፓትርያርኩን ሥልጣን ይገድባል›› በሚል ተተችቷል
  • ‹‹አመራራቸውን በብቃት እንዲያከናውኑ የሚያግዝ ነው›› /የሕግ ረቂቁ/
  • ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ የሚያስተላልፉት በብሔራዊ ቋንቋ ብቻ ይኾናል:: 

  • ከቤተ ክርስቲያኒቱ ዕድገትና ነባራዊ ኹኔታዎች ጋራ በማገናዘብ ያሻሽላል የተባለው የሕግ ረቂቁ ለውይይት የቀረበው፣ ባለፈው ረቡዕ ጀምሮ በመካሔድ ላይ በሚገኘው የቅዱስ ሲኖዶሱ ኹለተኛ ዓመታዊ መደበኛ የምልዓተ ጉባኤ ስብሰባ ላይ ነው፡፡ የቤተ ክርስቲያኒቱ ሕጎች ኹሉ የበላይ ነው የተባለው የሕገ ቤተ ክርስቲያን ማሻሻያ ረቂቁ÷ ርእሰ አበውና ለካህናቷና ለምእመናንዋ ኹሉ መንፈሳዊ አባት ለኾኑት ለፓትርያርኩ እንደራሴ እንደሚሾም በአንቀጽ 24 ላይ ማስፈሩ ተመልክቷል፡፡ እንደራሴው ‹‹ቅዱስ ፓትርያርኩ ከቤተ ክርስቲያን የተጣለበትን ሓላፊነትና መንፈሳዊ አመራር በሚጠበቀው ብቃትና ደረጃ ለማከናወን እንዲችል የሚያግዝ›› መኾኑ በሕግ ማሻሻያ ረቂቁ ተገልጧል፡ ፡

  •        የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ፣ ፓትርያርኩን የሚያግዝ እንደራሴ እንደሚመደብ በሚገልጽና የፓትርያርኩን ሓላፊነትና ተጠያቂነት በጉልሕ የሚያሳዩ አንቀጾችን ባካተተ የሕግ ረቂቅ ላይ እየተወያየ እንደኾነ ተገለጸ፡፡ ቤተ ክርስቲያኒቱ በ1991 ዓ.ም. ያወጣችውን ሕግ ከሌሎች ሕጎች፣ ደንቦችና መመሪያዎች ጋር በማጣጣም፣
  • እንደራሴው የሚመደበው የቅዱስ ሲኖዶሱ አባላት ብቻ በሚሳተፉበት ምርጫ ሲኾን፣ ለምርጫው ሦስት ዕጩዎች በፓትርያርኩና በቅዱስ ሲኖዶሱ አባላት ጥቆማ እንደሚለዩ ተጠቅሷል፡፡ የቤተ ክርስቲያኒቱን ሃይማኖት፣ ቀኖናና ትውፊት የማስጠበቅ እንዲሁም ያለአድልዎ የማስተዳደር ሓላፊነት ላለበት ለፓትርያርኩ በእንደራሴነት የሚመረጠው ሊቀ ጳጳስ ማሟላት የሚገባው መመዘኛ በሕጉ መመልከቱ የተጠቆመ ሲኾን መመዘኛው ለእንደራሴው ከ50 - 60 ዓመት የዕድሜ ገደብ ሲያስቀመጥ፣ የአስተዳደር ችሎታና የመንፈሳዊ አመራር ልምድን፣ መንፈሳዊና ዘመናዊ ዕውቀት አጣምሮ መያዝን እንደሚጠይቅም ታውቋል፡፡ ‹‹ግለሰባዊ የሥልጣን ፈላጊነት ስሜት የሚገንበት፣ የፓትርያርኩን ሥልጣን የሚጋፋና መካሠስን የሚያበረታታ ነው›› በሚል አንቀጹን የተቃወሙ የቤተ ክህነት ሓላፊዎች፣ ምደባው አስፈላጊ ኾኖ ከተገኘም እንደራሴው በፓትርያርኩ ጥቆማ ብቻ መመረጥ እንዳለበት የቃሉ ትርጉም እንደሚያስገደድ በመጥቀስ ይከራከራሉ፡፡
    የአህጉረ ስብከት የሥራ ሓላፊዎች በአንጻሩ፣ የእንደራሴው ምደባ፣ መልካም አስተዳደር እንዲሰፍንና ብልሹ አሠራር እንዲታረም የአደረጃጀትና የአሠራርለውጥ ጥናት በማድረግ ላይ ለምትገኘው ቤተ ክርስቲያን መንፈሳዊ አመራር መጠናከር የራሱ አስተዋፅኦ አለው በሚል እንደሚደግፉት ተናግረዋል፡፡ እንደራሴው ፓትርያርኩን ከማገዝ ውጭ ‹‹ለቅዱስ ፓትርያርኩ ከተሰጡት ተግባራት ውስጥ የሚጋራው የተለየ ሓላፊነት አይኖረውም፤›› በሚል በረቂቁ የሰፈረውን አንቀጽ በመጥቀስ ምደባው ፓትርያርኩን የመጋፋት ሚና እንደሌለውም ገልጸዋል፡፡ ተጠያቂነትን በተመለከተም ፓትርያርኩን ብቻ ሳይኾን ኹሉንም ሊቃነ ጳጳሳትና ኤጲስ ቆጶሳት ለቅዱስ ሲኖዶስ ተጠሪ ከማድረግ፣ በአስተዳደር በደልና በአመራር ጉድለት የካህናቱንና የምእመናኑን አመኔታና ተቀባይነት ማጣትን ጨምሮ ከሀብትና ንብረት ባለቤትነት ጋራ የተያያዙ ዝርዝር የተጠያቂነት አንቀጾች በረቂቁ በመካተታቸው በፓትርያርኩ አልያም በወቅታዊ እይታ ላይ ብቻ የታጠረ ረቂቅ እንዳልኾነ ያስረዳሉ፡፡
    ጉዳዩ በዋናነት የቤተ ክርስቲያኒቱን መንፈሳዊ አመራር ከማጠናከር አንጻር ሊታይ ይገባል የሚሉ አስተያየት ሰጭዎች፣ ምልዓተ ጉባኤው የሕግ ማሻሻያ ረቂቁን በጥልቀት በማዳበር የቅዱስ ሲኖዶሱ ሉዓላዊ ሥልጣን በማንም የማይገሠስበት መሣርያ አድርጎ እንደሚያጸድቀው እንጠብቃለን ብለዋል፡፡ በሌላ በኩል፣ ፓትርያርኩ በቤተ ክርስቲያኒቱ ታላላቅ በዓላት ላይ እንዳስፈላጊነቱ እየተገኘ ለሕዝበ ክርስቲያኑ ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ የሚሰጠው እንዲሁም በብዙኃን መገናኛ መንፈሳዊ መልእክት የሚያስተላልፈው በአገሪቱ ብሔራዊ ቋንቋ ብቻ እንደሚኾን በሕግ ማሻሻያ ረቂቁ ላይ መስፈሩ ተጠቅሷል፡፡
  • Source: Addis Admass

    ቅሬታቸውን ለፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስቴር ሓላፊዎች ገልጸዋል
    የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖት ተከታይ በኾኑ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች የቤተ ክርስቲያኒቱን እምነትና ሥርዐት እንዲማሩ፣ ዕውቀታቸውንና ገንዘባቸውን በማቀናጀት ሞያዊ ድጋፍ እንዲያበረክቱ በማስተባበር ላይ የሚገኘውን ማኅበረ ቅዱሳንን በአሸባሪነት በመፈረጅ፣ በቅዱስ ሲኖዶስ አማካይነት ጠቅላላ ሀብቱና ንብረቱ የሚታገድበት ውሳኔ እንዲተላለፍ በመንግሥትም በኩል እርምትና ርምጃ እንዲወሰድበት የአዲስ አበባ ሀ/ስብከት የአድባራት አስተዳዳሪዎች መግለጫ አውጥተውበታል በተባለው ስብሰባ ጉዳይ ኹለት የቅ/ሲኖዶስ አባላት ለከፍተኛ የመንግሥት ሓላፊዎች ቅሬታቸውን ማሰማታቸው ተገለጸ፡፡

    የቅ/ሲኖዶሱን ዋና ጸሐፊ ብፁዕ አቡነ ሉቃስንና በአዲስ አበባ ሀ/ስብከት የፓትርያርኩ ረዳት ሊቀ ጳጳስና የጅማ ሀ/ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ እስጢፋኖስን በስም የጠቀሱት የጠቅላይ ቤተ ክህነቱ ምንጮች፣ ሊቃነ ጳጳሳቱ ቅሬታቸውን ያቀረቡት ለፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስቴር ሓላፊዎች እንደኾነ ቢገልጹም የሓላፊዎቹን ስም ከማሳወቅ ተቆጥበዋል። 
    ቤተ ክርስቲያኒቱ በፀረ ሙስናና በመልካም አስተዳደር ዙሪያ ከመንግሥት ጋራ የተጠናከረ ሥራ ለመሥራት በቅ/ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ መወሰኗን ሊቃነ ጳጳሳቱ አስታውሰው፣ በዚህም መሠረት ለሙስናና ብክነት የተጋለጡ አሠራሮችን ለማረምና ለማስተካከል ጥረት እያደረገች ቢኾንም ባለሥልጣናቱ ከማን ጋር መሥራት እንዳለባቸው በትክክል አለመለየታቸውንና ግንኙነቱም ሙሰኞችን በአይዟችኹ ባይነት የሚያበረታታ እንደኾነ መናገራቸው ተጠቅሷል፡፡
    ሊቃነ ጳጳሳቱ ቅሬታቸውን በዚህ መልኩ ለባለሥልጣናቱ ለማቅረብ ያስገደዳቸው የአድባራት አስተዳዳሪዎቹ፣ ‹‹ከመንበረ ፓትርያርክ እስከ አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን ምእመናንንና የሰንበት ት/ቤት ወጣቶችን ለአድማ ያነሣሣል፤ በሀገርና በቤተ ክርስቲያን ላይ ሁከትና ሽብር እንዲፈጠርና ሰላም እንዲደፈርስ ያደርጋል›› ባሉት በማኅበረ ቅዱሳን ላይ የሚወሰደው አስተዳደራዊ ርምጃ በፀረ ሽብር ሕጉ መሠረት ተጠናክሮ እንዲቀጥል የጠየቁበት መግለጫቸው ነው፡፡
    የመንግሥት የተለመደ እገዛ እንዳላቸው በአጽንዖት የጠቀሱት አስተዳዳሪዎቹ በዚሁ መግለጫቸው፣ መንግሥት በፀረ ሽብር ሕጉ ታሳቢነት ገለልተኛ ኦዲተር መድቦ በማኅበሩ ላይ የሀብትና ንብረት ቁጥጥር የማካሔድ ድጋፉ እንዳይለያቸው ያስተላለፉት ጥሪ በሌላቸው ሕጋዊነትና ውክልና የቀረበ፣ ቤተ ክርስቲያኒቱ በራስዋ መንገድ ማከናወን በሚገባት ተግባር ላይ አላስፈላጊ ጣልቃ ገብነትን የሚጋብዝና ለውጭ ተጽዕኖ አሳልፎ የሚሰጥ እንደኾነ ተመልክቷል፡፡
    በመንበረ ፓትርያርኩ ከተገኙት የመንግሥት ሓላፊዎች ጋራ ባለፈው ሳምንት መጨረሻ እንደተካሔደ በተገለጸው የኹለትዮሽ ውይይት፣ ማኅበረ ቅዱሳንን በመቃወም ሰበብ የወጣው የአስተዳዳሪዎቹ መግለጫ ዋነኛ ዓላማ፣ ቤተ ክርስቲያኒቱ በቅዱስ ሲኖዶስ ደረጃ ወስና የምታካሒደውን የአደረጃጀትና የአሠራር ለውጥ ሒደት መጋፋት ነው ተብሏል፡፡  መላውን የሀገረ ስብከቱን አድባራት አገልጋዮች  ለመወከል የማይበቁ ጥቂት ግለሰቦችን በመያዝ ይደረጋል የተባለው ይኸው እንቅስቃሴም ‹‹የት እንደሚያደርስ እናየዋለን›› የሚሉ ንግግሮች ጭምር ከሊቃነ ጳጳሳቱ የተሰሙበት እንደነበር ምንጮቹ አስታውቀዋል፤ ጉዳዩም በመጪው ግንቦት በሚካሔደው የቅ/ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ዓቢይ መነጋገርያ መኾኑ እንደማይቀር ተጠቁሟል፡፡
    ከሀገረ ስብከቱ አድባራት የተውጣጡ ናቸው የተባሉ አስተዳዳሪዎች ያደረጉት ስብሰባ፣ አስተባባሪዎቹ ከፓትርያርኩ ተሰጥቶናል ከሚሉት ፈቃድ በቀር በሀገረ ስብከቱ የፓትርያርኩ ረዳት ሊቀ ጳጳስና በሀገረ ስብከቱ ጽ/ቤት ዘንድ በይፋ የታወቀና የተፈቀደ እንዳልነበረ ምንጮቹ ለአዲስ አድማስ ገልጸዋል፡፡ 
    ማኅበረ ቅዱሳንን በሁከትና ሽብር ለሚከሱ በቂ ሕጋዊነትና ውክልና የላቸውም ለተባሉ አካላት ፓትርያርኩ የሰጡትን የስብሰባ ፈቃድ፣ በቅርቡ ማኀበሩ አገር አቀፍ የአብነት መምህራን የምክክር ጉባኤ  እንዳያካሒድ ከተጣለበት እገዳ ጋር ያነፃፀሩ ታዛቢዎች፣ ሁኔታው የፓትርያርኩን ርምጃዎች መርሕ አልባነት የሚያጋልጥ ነው ይላሉ፡፡ ከዚህም ባሻገር መተዳደርያ ደንብ ያለውና ግልጽ ተልእኮ ይዞ የሚንቀሳቀሰው ማኅበር፣ህልውናና አገልግሎት በግልጽ አስተዳደራዊ ጫና ውስጥ መግባቱን  እንደሚያመለክት ታዛቢዎቹ ያምናሉ፡፡ 
    ከመዋቅር፣ ከሀብትና ንብረት ቁጥጥር ጋራ በተያያዘ በማኅበሩ ላይ የሚቀርቡት ውንጀላዎች፣ በፀረ አክራሪነት ስም የሚናፈስበትን ፕሮፓጋንዳ በማጠናከር ፖሊቲካዊ ርምጃ እንዲወሰድበት ፍላጎት ያላቸውን አካላት ምኞት በጉልሕ እንደሚያሳይ አስረድተዋል፡፡ ማኅበሩ ሃይማኖቱን የሚጠብቅ፣ ቤተ ክርስቲያኑን የሚከባከብና ሀገሩን የሚወድ ብቁ ዜጋ ለማፍራት ያለውን ዓላማ የሚረዱ ሊቃነ ጳጳሳት፣ ካህናት፣ ምእመናንና የመንግሥት አካላትም የተቃዋሚዎቹን አቋምና መግለጫ በጥንቃቄ እንዲመለከቱትም አሳስበዋል፡፡
    በሌላ በኩል፣ በቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቀኖናና ትውፊት ውጭ ነው በተባለ የሌላ እምነት አስተምህሮ የተነሳ  በኮሌጁ ደቀ መዛሙርት መካከልና በደቀ መዛሙርቱ ምክር ቤት አባላት ውስጥ ያለው ግንኙነት ውጥረት ውስጥ እንደገባ እየተገለጸ ነው፡፡
    ከኮሌጁ ውጭ ከሚገኙና በቅ/ሲኖዶስ ከተወገዙ ግለሰቦችና ቡድኖች ጋር የዓላማና የጥቅም ግንኙነት መሥርተዋል በተባሉ ጥቂት ደቀ መዛሙርት አማካይነት በኮሌጁ ውስጥ ከመንጸባረቅ አልፎ እንደ ሰደድ እሳት እየተቀጣጠለ ነው የተባለው ይኸው አስተምህሮ፣ አስተዳደራዊ መፍትሔ እንዲበጅለት የደቀ መዛሙርቱ ምክር ቤት ጥር 5 ቀን 2006 ዓ.ም. ለኮሌጁ አስተዳደር ያቀረበው ጥያቄ እስከ አሁን ምላሽ አለማግኘቱ  ውጥረቱን የበለጠ እንዳባባሰው ለአዲስ አድማስ የደረሰው መረጃ አመልክቷል፡፡
    የአስተምህሮው ውዝግብ አፋጣኝ መፍትሔ አለማግኘቱ ከደቀ መዛሙርቱ አልፎ የምክር ቤት አባላትን ለሁለት እንደከፈለ ተገልጧል፡፡ ኮሌጁንና ደቀ መዛሙርቱን በቅንነትና በትጋት ለማገልገል በደቀ መዛሙርቱ ጠቅላላ ጉባኤ የተመረጠውና ከፍተኛ ሓላፊነት የተጣለበት የደቀ መዛሙርቱ ምክር ቤት፣ ‹‹ከልማቱ ጥፋቱ አመዝኗል›› ያሉት ጸሐፊውና አንድ የአመራር አባሉም ራሳቸውን ማግለላቸው ታውቋል፡፡
    ‹‹ከቤተ ክርስቲያኒቱ ቀኖናና ትውፊት ውጭ የኾነ የኑፋቄ ትምህርት ሲዘራ ድምፀ ተዓቅቦ ከማድረግ ባሻገር ችግር አለባቸው ከሚባሉት ደቀ መዛሙርት ጎን ተሰልፈው ኮሌጁንም ኾነ ሓላፊነት የሰጠንን ደቀ መዝሙር በቅንነት እንዳናገለግል የአንዳንድ መማክርት አባላት ተግባር አውኮናል›› ያሉት ሁለቱ አባላት፤ በዚህ ሳምንት ለኮሌጁ ዋና ዲን ጽ/ቤት በጻፉት ደብዳቤ፣ ምክር ቤቱ የችግሩ ተባባሪ በመኾኑ ከሓላፊነቱ ታግዶ ጉዳዩ እንዲጣራና እምነታቸውና ሥነ ምግባራቸው በተመሰከረላቸው ደቀ መዛሙርት እንዲተካ ጠይቀዋል፡፡
    ‹‹የቤተ ክርስቲያንን እንጀራ እየበሉ፣ በጀቷን አውጥታ እያስተማረቻቸው የሌላ እምነት የሚያራምዱ›› ያሏቸውን ወገኖች አጥብቀው እንደሚቃወሙ የገለጹ የደቀ መዛሙርት ተወካዮች በበኩላቸው፣ ኮሌጁ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን ዶግማ፣ ቀኖናና ትውፊት ለመጠበቅና ለማስፋፋት የቆመ  በመኾኑ አስተዳደሩ፣ በቃል፣ በድምፅና በጽሑፍ የሚቀርቡለትን ማስረጃዎች መርምሮ አስቸኳይ መፍትሔ እንዲሰጣቸው አሳስበዋል፡፡
    Source: Addis Admass

    by Dr Richard Pankhurst:-
    Ethiopia posseses, as we have more than once urged in these pages, a vast historical heritage, which, we would insist, has up to now been insufficiently studied, and exploited.
    The Gadl
    This week we turn our attention to one particular Ethiopian historical source: the Gadl, or Saint’s Life.
    Ethiopia, over the centuries, had numerous holy men (and also a few women!), who lived what were considered holy lives, founded monasteries, and were remembered with affection, devotion and/or admiration by their disciples and followers.

    Such pious individuals in many cases became the subject of the Lives with which we are concerned today. These literary works must be recognised, together with the Aksumite inscriptions and the Ethiopian Royal Chronicles, as one of the three most important indigenous written sources of historical, or, if you like, semi-historical documentation.
    What Are They?
    Lives of Saints, such as we are discussing, were invariably written on parchment in the classical Ethiopian language, Ge‘ez. Some were composed immediately after the lifetime of the “saint” in question; others long afterwards, by one of his, or her, disciples, or perhaps by a group of such disciples.
    Some of these Lives of Saints are briefly summarised in the Ethiopian Synaxarium, or Senksar, an English translation of which was published in 1928, by Sir Ernest Wallis Budge, with the title The Book of the Saints of the Ethiopian Church.
    Translations of individual Lives of Saints, from the original Ge‘ez, have been made in Amharic, as well as a number of European languages: Latin, Italian, French, Portuguese, German, English, Polish, Russian, etc.
    A good listing of the principal known Ethiopian Saints, with valuable bibliographical detail was published by our old friend Dr Kinefe-Rigb Zelleke, in the Journal of Ethiopian Studies, in 1975.
    Not to be Accepted in Totality
    The Ethiopian Lives of Saints, like those of other countries, should not be considered as entirely historical documents, to be accepted uncritically, in their totality, and without reserve. They are, however, historical documents, which can contribute significantly to our knowledge of the past, and to ignore them (as so many people are doing these days!) is to render Ethiopian history far the poorer.
    An Historical Framework – and a “Clue”
    The Lives of Saints, as was noted by Dr G.W.B. Huntingford, a British writer on the subject twenty years ago, contain essentially two types of material: firstly, an historical framework; and, secondly, a “clue” to the way of life and religious interpretations of the Ethiopian people of the time in which these works were written.
    ;”As history”, Huntingford declared, “we may accept the names of people, the places mentioned, and the acts performed by the saints in their fight against paganism, together with the general picture presented by these Lives of a country where scattered churches with their communities of Christians were set among a population that was mainly pagan”.
    Huntingford, you will note, dear reader, writes with his own bias against the “pagans”, who nowadays would be termed “animists”, or even “adherent of traditional religions”. The term used is not, however, so important, for the Lives of Saints, though themselves also biased against “pagans”, may be regarded as constituting an historical source about the latter, no less than about the “saints”, who sought to convert them to Christianity.
    But to return to good old Huntingford, he continues:
    “The religious aspect – the multitude of miracles, the visions, and other manifestations of extreme piety may be accepted to a point with allowance for exaggeration… There can be no doubt, however, that these saints did lead lives of piety, purity, and austerity. Equally there can be little doubt that their biographers did exaggerate in order to emphasize their piety. On the other hand, Alvares [the renowned early sixteenth century Portuguese traveller to Ethiopia] actually met holy men who lived the same sort of lives as the earlier saints”.
    But enough of Huntingford! He has made his point!
    The Lives of Saints, as he says above, are valuable in the following five ways.
    Huntingford’s Five Points
    (1) They provide, as he says, an historical framework: that is to say they usually place the story in its historical context, in many cases by indicating the Ethiopian reign, or reigns, during which the “saint” lived, and what were the principal events of his time, political, religious, or economic.
    The works in question may thus throw light on such specific questions as appointments of governors and other officials, the outbreak of wars and other conflicts, theological disputations, famines, epidemics, etc.
    (2) Lives of Saints, as he says, provide “a clue” (at least!) to the people’s lives, and religious aspirations: that is to say they reflect the attitudes of Ethiopians of the time, and those of the authors who wrote the works in question.
    Such works thus throw light on many of the problems with which people in the past were confronted, and how they reacted towards them, as well as on more specific questions, such as agriculture, handicrafts and trade, not to mention attitudes to as gluttony, sloth, asceticism, self-torture, heroism, scholarship, water-divining, etc.
    (3) Lives of Saints, as he says, provide biographical information on the saints with whose lives the works are concerned, and in many cases a number of other figures: that is to say these writings contribute to a widening knowledge of Ethiopian personalities of the past.
    Such works often tell us something about people’s birth, marriage and death customs, attitudes to children and the aged, gender questions, education, patterns of work, religious and other beliefs, methods of giving names, attitudes to life, etc.
    (4) Lives of Saints, as he says, provide data on historical place-names: that is to say they assist our understanding of Ethiopian historical geography.
    Such works may thus explain the location of capitals and other towns, important churches, monasteries and other places of worship, markets and trade routes, battle sites, migratory directions of various ethnic groups, etc.
    (5) Lives of Saints, as he says, have something to say about the conflict between Ethiopian Christianity and what he chooses to term “paganism”: that is to say they give us a graphic picture of the religious situation of the time.
    Such works thus throw light on the religious situation of the past, the role of the Abun, or metropolitan, and other church functionaries, the role of priests, dabtaras, monks, nuns, hemits, etc., relations between Church and State, the character and topography of various cults, Christian or otherwise, pilgrimage sites, “devil worship”, methods and formulas of exorcism, etc.
    The above analysis, based exclusively on Huntingford’s analysis, would seem sufficient to demonstrate the value of Lives of Saints in the overall picture of Ethiopian historical studies.
    What Should Be Done, and What is Not Being Done
    Given the evident importance of the works under discussion, it would appear evident that steps should urgently be taken:
    (i) to publish all known Lives of Saints, in annotated editions, footnoting all references to names of individuals, places, institutions, etc.
    (ii) to translate such works into one or more national, and international, language.
    (iii) to search out, preserve, microfilm, and publish all works not yet identified.
    The concerned government departments, scholarly, pseudo-scholarly, and church institutions, should commit themselves to such a programme, which, if carried out with a little determination and imagination, would undoubtedly open new vistas in many areas of Ethiopian studies.
    Why not an Ethiopian National (or International?, or Church?, or Inter-Church?) Commission for the ImmediatePublication of Gadl?
    Why not, oh Ambassadors, dispense a little bilateral aid for this important work? Why not, Institute Directors, take a little interest in this area of the country’s cultural dimension?
    Old retired Ge‘ez teachers, what are you doing to advance Ethiopian learning, in your spare time?
    What is the Theological College doing to make an increased body of historic-religious material available for students?
    Why don’t rich religious communities at present pouring out their wealth in building new mega-churches ear-mark a fraction of the expenditure on gadl-publication?
    To do virtually nothing on the matter, as at present, is a good recipe, for losing, and stultifying, one’s history.
      Source: http://www.linkethiopia.org

    By Dr. Richard Pankhurst:-
    Addis Ababa has many missing statues!
    Such is our theme for our essay today.
    Tewodros
    Look, to start with, at Addis Ababa’s Tewodros Square. You drive up Churchill Road, past the Post Office, and the French school, both of them on the right; and you come to Tewodros “square”, or, if you like “circle”, and what do you see? Nothing!
    The plan, never implemented, was to erect a statue there in memory of Emperor Tewodros II. A first drawing for the statue was produced by Ethiopian artist Ato Ale Felege Selam, and is still extant, in private posseesion. This drawing can be brought out whenever the Municipal authorities realise the need to beutify, and glorify, the capital.

    Tewodros, who gave his life for Ethiopia, as he conceived it, surely deserves this long-awaited statue.
    I am currently re-reading, for the ninth, time, Henry Dufton’s Narratuive of a Journey through Abyssinia (London, 1867), and what do I read?
    Dufton writes (in 1867, mark you!) that was “the first and only patriot Abyssinia ever saw, as well as the last”.
    A sweeping, and contentious, statement, no doubt, but one which points to the fact that Tewodros, on grounds of patriotism, surely qualifies for the statue he has so long been denied.
    Tewodros Square without a Tewodros Statue is like enjerra without wot.
    And, thinking in this essay of Tewodros and statues, one may note the paradoxical fact that in England there is a statue of Tewodros’s orphaned son Alamayehu in fact on the Isle of Wight), but that no such statue is to be found in Ethiopia.
    It is, we may add, likewise paradoxical that there is a statue of Emperor Haile Sellassie in London (in Cannizaro Park), but not in Addis Ababa.
    Menilek
    You all, dear readers, know the story of Addis Ababa’s Equestrian Statue of Emperor Menilek, during the Italian Fascist occupation: how Mussolini, immediately after the Fascist occupation of the city, demanded the statue’s dismantlement; how the Fascist Viceroy, Graziani, opposed this order; how Lessona, the Fascist Minister of the Colonies, went with the Fascist Minister of Public Works in the night to pull the statue down; and how many Addis Ababa citizens woke up in the morning, sadly crying “Menilek is no more!”
    Well, Menilek of course is now not “no more!”. He rides again, on horseback, beside Giyorgis, St George’s Cathedral. This statue is one of the Ethiopian capital’s remarkably few statues. Their number, as our Municipal authorities must know, compares very unfavourably with those in other capitals: think for example of the many fine statues in Paris, Rome, Moscow, etc., etc,
    Yohannes
    With the erection of the Tewodros statue, here proposed, and the existence of the above-mentioned Menilek statue, the Municipality should be thinking of a statue to Emperor Yohannes IV. He it was who preserved Ethiopia’s independence throughought the 1870s and 1880s, and who fought off invasion from no less than three hostile, and invading, powers: the Egyptians, Dervishes, and Italians.
    And, after all, he gave his life for Ethiopia at the battle of Metemma,!
    Ras Alula
    Talking of Ethiopian patriots (and remembering Henry Dufton’s above quoted words) we cannot forget Ras Alula Abba Negga, his role in the battle of Dogali, in 1887, and in that of Adwa, in 1896.
    And we may recall that, at the time of the Dogali Centenary Confernece, over ten years ago, the group of distinguished scholars, from all over the world, passed a resolution urging the erection of a Ras Alula statue.
    Gaki Sheroko
    Thus far this article, because it started with the missing statue in Tewodros Square, has concentrated on northern Ethiopia, with Tewodros, Yohannes, and Menilek. But we should also be thinking of personalities from the southern parts of the country. There should indeed be statues relating to all parts of Ethiopia, north, south, west, and east.
    We need a statue, for example, to the noble Gaki Sheroko, the last Tati, of King, of Kafa, who Menilek imprisoned at Ankobar. Look at this Kafa leader’s photograph in Ethiopia Photographed, the book of photographs I published with Denis Gerard, on page 56, or in Professor Bahru Zewde’s Modern History of Ethiopia, and see what a fine statue such a photograph could inspire!
    Tona
    And Tona, of Walayta! There was a man, indeed, who deserves a statue. You have a picture of him also, in Ethiopia Engraved, from which a statue, very true to life, could be designed.
    Abba Jifar
    Abba Jifar II, of what we now call Jimma, was likewise a notable figure in Ethiopian history, and a leader for whom there are good photographs that could be used by a sculptor designing a statue.
    Abdulahi of Harar
    Abdulahi of Harar was likewise photographed, and could similarly be the subject of a fine statue.
    The above short list of nineteenth century rulers is of course by no means complete. It is presented here merely to teeze readers, and to provoke them into thinking of other candidates for statues. And, though I have mentioned only Ethiopian leaders for whom photographic likenesses are available, there are many other personalities, who lived, ruled and died, before the advent of photographs, but nevertheless deserve statues.
    Abuna Petros, and the Patriots
    Let us now drive, so to speak, to the west of Addis Ababa, to the Abuna Petros statue. This statue was erected to comemorate the Ethiopian bishop, who was with the Ethiopian Patriots, during the Italian occupation, and was later murdered by the Italian Fascists, after the briefest of staged trials: on this see Tsegaye Gabre-Medhen’s remarkable play Tewodros at the Hour.
    The statue is of course well deserved, but why not have it supplemented, and supported, by statues of the Patriot leaders themselves? Men and women such as Ababa Aragay, Belay Zalaqa, Wayzaro Shawa Raggad, Geresu Dukie, and others. The Patriots’ Association in Addis Ababa has sufficient archival material to provide as long a list of Patriots as anyone may require.
    Ras Makonnen
    Flying from Addis Ababa to Dire Dawa, and driving up to Harar, we see the fine statue of Ras Makonnen, designed by HMAL Afewerk Tekle: evidence that it was once possible to erect statues to Ethiopian provincial rulers, and that sculptors should be busily at work in other towns, besides Addis Ababa.
    Bahr Dar is alreay setting an example with its statues.
    Yared the Deacon, and Onesimus Nesib
    A city cannot of course be adorned only with statues of rulers. warriors, and heroes. We need in this essay to raise the issue of statues to Ethiopia’s innumerable figures of cultural importance: artists, authors, poets, philosophers (ask Professor Claude Sumner about the latter!), and others.
    We have to think, dear reader, of peronalities such as (and the list is deliberately absurdly incomplete!) Yared the Deacon, and Onesimus Nesib.
    Yared, who lived in ancient Aksumite times, was the reputed Father of Ethiopian Music (whether truly so or not has been debated).
    Onesimus, who lived in the late nineteenth and early twentieth centuries, has the distinction of translating the Bible into the Afan Oromo language, also known as Oromefa.
    Religious Paintings-Cum-Statues
    Then there are the religious, or Saintly, figures, who played such an important role in Ethiopian medieval histoty, and are remembered in innumerable Church paintings: Saint Takla Haymanot (he of the wings and the one leg), Abuna Aragawi (he of the serpent kindly taking up to the summit of Dabra Damo), Gabra Manfus Qeddus (he with lions and leopards on either side of him, and birds pecking at his eyes), Samuel of Weldebba (he riding a docile lion), etc., etc.
    Do they qualify for statues, or are their artistic representations to be limited only to paintings?
    The Star of the Trinity
    While on the subject of “missing statues” there is the mystery of the Star of the Trinity, reproduced on this page. It was taken to Italy, during the Fascist occupation, and then disappeared. Where is it ?
    And the Mule
    And some readers may recall that I have earlier given it as my pet belief that there should also be a statue to the mule so important in Ethiopian history: Remember, in this connection, the words of Hiob Ludolf, the celebrated seventeenth century German scholar of Ethiopian affairs. In his New History of Ethiopia, translated into English in 1682, he says, of Ethiopia’s mules, that no “other creature” could “perform that kindness to Man as they do, over so many craggie Rocks and Mountains, where it is impossible for Waggons, Carts, or Coaches to pass”.
    Why not then honour them (or, if you prefer, the donkey, or the camel) with a statue too?
     Source: http://www.linkethiopia.org
    መጽሐፉ ለአቡነ ማትያስና ለጠ/ሚ ኃይለማርያም እንዲደርሳቸው ተደርጓል
    ደብዳቤው ለእስራኤሉ ጠ/ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታናሁ እና ለተመድ ተልኳል

           ከተፃፈ ከ2 ሺህ ዓመታት በላይ አስቆጥሯል የተባለውንና ስለ ቅዱስ ኤልያስ መምጣት ምስጢር የሚተነትነውን መጽሐፍ፣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ተቀብላ ወደተለያዩ ቋንቋዎች በማስተርጎም ምዕመናኖችን እንድታስተምር፣ “ማህበረ ሥላሴ ዘደቂቀ ኤልያስ” ለቅዱስ ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ በጻፈው ደብዳቤ ጠየቀ፡፡

    ማህበሩ፤የመጽሐፉን ኮፒዎች ለጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ እና ለብፁዕ አቡነ ማትያስ  ህዝቡን እንዲያስተምሩበት ከሚያሳስብ ደብዳቤ ጋር መላኩን አስታውቋል፡፡
    አርቲስት ጀማነሽ ሰለሞን አባል የሆነችበት ማህበረ ሥላሴ፤“ቅድስት ቤተ-ክርስቲያን ለሁለት ሺህ ዘመን ስትጠብቀው የቆየችውን ምስጢራዊ መጽሐፍ በአደራ የመረከብና ለዓለም ሁሉ የማሳወቅ ፅኑ ኃላፊነትን ይመለከታል” በሚል ርዕስ ለፓትርያርኩ፣ በግልባጭ ደግሞ ለጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ እንዲሁም ለእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔትናሁ እና ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት በፃፈው  ደብዳቤ “ማህፈድ ብርህት ዘዲዮስቆሮስ አንበሳ” በሚል ርዕስ በግዕዝ ቋንቋ የተፃፈውን መጽሀፍ፣ የቤተ-ክርስቲያኗ ሊቃውንት ተቀብለው ምእመናኑን ስለ ቅዱስ ኤልያስ እና ትክክለኛይቱ ሰንበት እንዲያስተምሩበት አሳስቧል፡፡
    ደብዳቤው ለእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር የተላከው ኢትዮጵያና እስራኤል በመንፈሣዊ አሰራር አንድ ስለሚሆኑበት ሁኔታ ለማመልከት ነው ያሉት የማህበሩ አመራሮች፤ለተባበሩት መንግሥታት የተላከውም መልእክቱ ለዓለም ሁሉ እንዲዳረስ ስለሚፈለግ ነው ብለዋል፡፡
    ከ2 ሺህ ዓመታት በፊት እንደተፃፈ የሚነገርለት መጽሐፉ፤ ስለ ቀዳሚት ሰንበት ምንነትና ዘለዓለማዊነት በግልፅ እንደሚያብራራ እንዲሁም የኢትዮጵያና የእስራኤልን አንድነትና ትንሳኤ ምስጢር ተንትኖ እንደሚያስረዳ ተጠቁሟል፡፡
    ማህበሩ በላከው መልዕክት፣ ቅዱስ ኤልያስ ከብሄረ ህያዋን ይዞት የመጣውን መጽሀፍ፣ የቤተ-ክርስቲያኒቱ ሊቃውንት እንዲመረምሩት፣ በተለያዩ ቋንቋዎች እንዲተረጎምና እንዲታተም፣ ምዕመናንም እንዲያነቡት የማድረግ ግዴታ ፓትርያርኩ እንዳለባቸው ያሳስባል፡፡ “ይህ ሳይሆን በእንቢተኝነትና በቸልታ ለዘመናት በተስፋ የተጠበቀውን ይህን መጽሀፍ እንዳይቀርብ ቢያደርጉ፣ ከብሄረ ህያዋን የመጣው ቀናኢ ነቢይ ዓለምን ሁሉ እየገሰፀ ባለበት ኃያል፣ ስልጣኑ ፅኑ ፈራጅነቱና ቁጣው የሚፈርድ መሆኑን አረጋግጠን እንነግርዎታለን” ብሏል፡፡ “ለቤተ-ክርስቲያኒቱ ሲኖዶስ እና ካህናት ጥፋትና የመጨረሻው ውድቀት ነው” ሲልም ለመፅሃፉ ትኩረት እንዲሰጥ ማህበሩ  አበክሮ አሳስቧል፡፡
    በጉዳዩ ዙሪያ የፓትርያርኩን ጽ/ቤት እና የጠቅላይ ሚኒስትሩን ጽ/ቤት በስልክ አግኝተን ለማነጋገር ያደረግነው ተደጋጋሚ ሙከራ ሳይሳካ ቀርቷል፡፡
    Source: Addis Admass
     
    ስለማኅበራት የሰጡትን አስተያየት መልሰው እንዲያጤኑት ተጠየቀ
    ‹‹ማኅበራት በትኩረት ሊመሩና ጉዟቸውም እየተፈተሸ ሊስተካከል ይገባል›› - መንግሥት
    የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ‹‹ከዩኒቨርስቲ ተመርቀው ቤተ ክርስቲያንን እንምራ እያሉ ነው፤ ቤተ ክርስቲያኒቱ ትውፊትና ሥርዓት አላት፤እንዲህ ማለት አይችሉም›› በማለት የሰጡትን አስተያየት መልሰው እንዲያጤኑት በንግግራቸው ቅር የተሰኙ የመንፈሳውያን ማኅበራት አገልጋዮች ጠየቁ፡፡
    አገልጋዮቹ ለአዲስ አድማስ እንደተናገሩት፣ አቡነ ማትያስ ይሄን አስተያየት የሰነዘሩት በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት የስብከተ ወንጌልና ሐዋርያዊ ተልእኮ መምሪያ ከኢትዮጵያ መጽሐፍ ቅዱስ ማኅበር ጋር በመተባበር የካቲት 21 እና 22 ያዘጋጁት ሀገር አቀፍ የስብከተ ወንጌል የምክክር ጉባኤ በተካሔደበት ወቅት ነው፡፡

    በምክክር ጉባኤው መዝጊያ ላይ ባደረጉት ንግግር ‹‹በባዮሎጂና ኬምስትሪ እንቀድስ እያሉ ነው፤›› ያሉት አቡነ ማትያስ፤ ‹‹ምን እያልኹ እንደኾን ይገባችኋል›› በማለት ማንን እንደሆነ የማሳየት ያህል የጠቆሙበት አስተያየት ያልተለመደና ጥቂት የማይባሉ የጉባኤውን ተሳታፊዎች ያሳዘነ እንደነበር የጉባኤው  ምንጮች አመልክተዋል፡፡
    በምክክር ጉባኤው ላይ ለውይይት በቀረቡ ጽሑፎች፣ እስከ ሰማንያ ሺሕ የሚገመቱ መንፈሳውያን ማኅበራት በቤተ ክርስቲያኒቱ ስም በአዲስ አበባ እንደሚንቀሳቀሱ የተጠቀሰ ሲሆን  ቤተ ክርስቲያኒቱ ማህበራቱ በሕግና በሥርዐት የሚመሩበት ደንብ አውጥታ እስካልተቆጣጠረቻቸው ድረስ እየተከሠቱና ሊከሠቱ የሚችሉ ችግሮች በቀላሉ እንደማይታዩ ተመልክቷል፡፡
    ቅሬታ አቅራቢዎቹ በበኩላቸው፤በማኅበር ሽፋን ለግል ጥቅማቸውና ፍላጎታቸው የሚሯሯጡ፣ የሃይማኖትና የሥነ ምግባር ሕጸጽ የሚታይባቸው ማኅበራት የመኖራቸውን ያህል ጥሩ ሥነ ምግባር ያላቸው፣ ምእመናንን በማትጋት ለበለጠ ሀብተ ጸጋ የሚያበቁ ጠንካራ ማኅበራትም እንዳሉ ገልጸዋል፡፡  ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በምክክር መድረክና በቤተ ክህነቱ ጉባኤያት እየታየ ያለው “ማኅበራት አላሰራ አሉን” በሚል በጅምላ የመፈረጅና የመኰነን ዝንባሌ፣ አብዛኞቹ ማኅበራት ለሀገርና ለቤተ ክርስቲያን እያበረከቱ ያለውንና  በቤተ ክህነቱ ቀጥተኛ አቅም ሊሸፈን የማይችለውን ዘርፈ-ብዙ አገልግሎት ያላመዛዘነ ነው ብለዋል -የማህበራት አገልጋዮች፡፡
    “በአሁኑ ጊዜ ማኅበራት የአባሎቻቸውንና የበጎ አድራጊ ምእመናንን የገንዘብ፣ የዕውቀትና ሞያዊ አቅም በማስተባበር የገጠር አብያተ ክርስቲያናት፣ ገዳማት፣ አድባራትና የአብነት ት/ቤቶች በተቀናጀ መንገድ እንዲረዱ ያደርጋሉ፤ ለቤተ ክርስቲያንና ለሀገር ዕድገት የሚጠቅሙ ልዩ ልዩ ጥናቶችን ያካሒዳሉ፤ በጠረፍ የሀገሪቱ ክፍል በሚያከናውኑት የስብከተ ወንጌል እንቅስቃሴ ምእመኑ በቋንቋው የሚገለገልበትን ኹኔታ ያመቻቻሉ፤ የቅዱሳት መካናት ተሳላሚዎችን ጉዞ በማስተባበር ሕዝቡ ቅርሱንና ባህሉን አውቆ እንዲጠብቀውና እንዲከባከበው ከማስቻላቸው ባሻገር ለሀገር ውስጥ ቱሪዝም መስፋፋትና መጠናከርም ያላቸው አስተዋፅኦ በቀላሉ የሚታይ አይደለም፡፡” ሲሉ የማህበራትን ጥቅም አብራርተዋል፡፡
    ማኅበራቱ አብዛኞቹን ተግባራት የሚያከናውኑት በየደረጃው ከሚገኙ የቤተ ክርስቲያኒቱ ሓላፊዎች ፈቃድ እያገኙና መመሪያ እየተቀበሉ መኾኑን የሚገልጹት አገልጋዮቹ፣ በግንቦት 2004 ዓ.ም. የማኅበራትን ቁጥር ስለመቆጣጠር ለቅዱስ ሲኖዶስ ቀርቦ በነበረው ጥናት መነሻነት ምልዓተ ጉባኤው ራሱን የቻለና ማኅበራቱን የሚያሠራ ሕግ እንዲዘጋጅ ሊቃነ ጳጳሳት፣ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያንና የሕግ ባለሞያዎች ያሉበት ደንብ አዘጋጅ ኮሚቴ ሠይሞ እንደነበር ያስታውሳሉ፡፡ የማኅበራት አደረጃጀትና የፋይናንስ ቁጥጥር መርሕን ጠብቆ እንደሚወጣ ሲጠበቅ የቆየው ደንብ ከሚገባው በላይ መዘግየቱ ችግሩ ከቤተ ክህነቱ እንጂ ከማኅበራቱ አገልግሎትና ብዛት አለመኾኑን እንደሚያመለክት ይከራከራሉ፡፡
    ፓትርያርኩ አድልዎ በሌለው መልኩ ቤተ ክርስቲያኒቱን ለማስተዳደር በዕለተ ሢመታቸው ቃለ መሐላ መፈጸማቸውን የሚናገሩት ቅሬታ አቅራቢዎቹ፣ በምክክር ጉባኤው ላይ በተጠቀሰው አኳኋን የመናገራቸው ግፊት የተለያየ መነሻ ሊኖረው እንደሚችል አስተያየታቸውን ሰንዝረዋል፡፡
    የመጀመሪያው መንሥኤ፣ የሙስናንና ብልሹ አሠራርን ችግር ለመቅረፍና ለማድረቅ በቅ/ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ውሳኔ መሠረት ለአዲስ አበባ ሀ/ስብከት የተሠራው የመዋቅር፣የአደረጃጀትና የአሠራር ጥናት ተቃዋሚዎች የጥናቱ ባለቤት ነው በማለት በሚከሡት ማኅበረ ቅዱሳን ላይ በቤተ ክርስቲያኒቱ ከፍተኛ አመራር አማካይነት እንዲፈጠር የሚሹት ጫና ነው፡፡ ኹለተኛው ደግሞ በመንግሥት በኩል፣ ‹‹በኦርቶዶክስ ሃይማኖት ውስጥ አክራሪነትና ጽንፈኝነት የሚታየው ህልውናቸውና ዓላማቸው ሃይማኖታዊና በሃይማኖቱ የበላይ ጠባቂዎች ይኹንታ በተቋቋሙ የወጣት ማኅበራት አደረጃጀቶች ውስጥ በመሸጉ አካላት ነው፤ ስለዚህም ማኅበራት በትኩረት ሊመሩና ጉዟቸውም እየተፈተሸ ሊስተካከሉ  ይገባል፤›› የሚለው ክሥ በመሪዎቹ ላይ ያሳደረው ማኅበራቱን የመቆጣጠር ጫና ነው፡፡
    የአክራሪነትንና ጽንፈኝነትን ምንነትና መፍትሔዎችን በሚተነትኑት የመንግሥት ሰነዶች፣ የሃይማኖት ተቋማትን ለአክራሪነትና ጽንፈኝነት ተጋላጭ ያደርጋቸዋል ከሚባሉት ኹኔታዎች ውስጥ÷ የሃይማኖት ተቋማቱ የሰው ኃይል አስተዳደርና የፋይናንስ ሥርዐት ለተከታዩ ሕዝብ ግልጽነትና ተጠያቂነት የሌላቸው መኾናቸው፣ በሙስናና በአስተዳደር በደል ሳቢያ የሚፈጠር ግጭት፣ የሰው ኃይል አስተዳደር በዘመድ አዝማድና በጉቦ እየኾነ የሥራ ብቃት በሌላቸው ሰዎች የሚሠራበት፣ የኦዲት ሪፖርት ቀርቦ የሚተችበትና አስተያየት የሚሰጥበት ሥርዐት አለመዳበሩ፣ ተከታዮችን አክራሪነትን የሚቋቋም በሃይማኖት ዕውቀት የማስታጠቅ ክፍተት ይገኙበታል፡፡
    በመንግሥት ትንታኔ መሠረት፣አክራሪነትን የመዋጊያው ቁልፍ መሣሪያ ልማትንና ዕድገትን በማፋጠን የመልካም አስተዳደር ችግርን መቅረፍ፣ሕዝቡን በሃይማኖታዊ ዕውቀት ማስታጠቅ ነው፡፡ የሃይማኖት ተቋማትን ለአክራሪነትና ጽንፈኝነት ተጋላጭ ያደርጓቸዋል የተባሉት የመልካም አስተዳደርና የብልሹ አሠራር ችግሮች÷ ማኅበረ ቅዱሳን በተቃዋሚዎች አላግባብ በሚከሠሥበት የመዋቅር፣ የአደረጃጀትና የአሠራር ለውጥ ጥናት ትግበራ በማፋጠን እንዲኹም ማኅበረ ቅዱሳንን ጨምሮ በርካታ ማኅበራት በመቶ ሺሕ የሚቆጠሩ የገዳማትና የአብነት ት/ቤት ማኅበረሰብን በልማትና ተራድኦ ከመደገፍ ጀምሮ በሚያከናውኑት ሐዋርያዊ ተልእኮ ንቃት ሊወገድ እንደሚችል ቅሬታ አቅራቢዎቹ ያምናሉ፡፡ ከዚኽም አንጻር ፓትርያርኩ ንግግራቸውን መልሰው በማጤን ማኅበራት አገልግሎታቸውን አጠናክረው ለመቀጠል የሚያስችላቸው ኹኔታ እንዲያመቻቹ ጠይቀዋል፡፡
    Source: Addis Asmass
     
    The world's earliest illustrated Christian book has been saved by a British charity which located it at a remote Ethiopian monastery.
    The incredible Garima Gospels are named after a monk who arrived in the African country in the fifth century and is said to have copied them out in just one day.
    Beautifully illustrated, the colours are still vivid and thanks to the Ethiopian Heritage Fund have been conserved.
    A page from the Garima Gospels - the world's oldest Christian book found in a remote monastery in Ethiopia
    Abba Garima arrived from Constantinople in 494 AD and legend has it that he was able to copy the gospels in a day because God delayed the sun from setting.
    The incredible relic has been kept ever since in the Garima Monastery near Adwa in the north of the country, which is in the Tigray region at 7,000 feet.
    Experts believe it is also the earliest example of book binding still attached to the original pages.
    The survival of the Gospels is incredible considering the country has been under Muslim invasion, Italian invasion and a fire in the 1930s destroyed the monastery's church.
    They were written on goat skin in the early Ethiopian language of Ge'ez.
    There are two volumes which date from the same time, but the second is written in a different hand from the first. Both contain illustrations and the four Gospels.
    Though the texts had been mentioned by the occasional traveller since the 1950s, it had been thought they dated from the 11th century at the earliest.
    Carbon dating, however, gives a date between 330 and 650 - which tantalisingly overlaps the date Abba Garima arrived in the country.
    So the first volume could be in his hand - even if he didn't complete the task in a day as the oral tradition states.
    The charity Ethiopian Heritage Fund that was set up to help preserve the treasures in the country has made the stunning discovery.
    It was also allowed incredibly rare access to the texts so experts could conserve them on site. It is now hoped the Gospels will be put in a museum at the monastery where visitors will be able to view them.
    Blair Priday from the Ethiopian Heritage Fund said: 'Ethiopia has been overlooked as a source of these fantastic things.
    'Many of these old Christian relics can only be reached by hiking and climbing to remote monasteries as roads are limited in these mountainous regions.


    The incredible relic has been kept ever since in the Garima Monastery near Adwa in the north of Ethiopia

    'All the work on the texts was done in situ and everything is reversible, so if in future they can be taken away for further conservation we won't have hindered that.
    'The pages had been crudely stitched together in a restoration in the 1960s and some of the pages wouldn't even turn. And they were falling to pieces.
    'The Garima Gospels have been kept high and dry which has helped preserve them all these years and they are kept in the dark so the colours look fresh.
    'This was the most astounding of all our projects and the Patriarch, the head of the Ethiopian Church, had to give his permission. 'Most of the experts did the work for nothing.
    'We are currently undertaking other restoration programmes on wall paintings and religious texts.
    'We believe that preserving Ethiopia's cultural heritage will help to increase visitor revenue and understanding of the extraordinary history of this country

    Source: Daily Mail
    The central panel of the triptych had over the centuries become blackened with the sprinkling of perfume that the monks use as they worship.
    The hugely important and stunning painted wood panel is now visible in its original coloured glory, showing a pale-faced Jesus with black curly hair and rosy cheeks.
    His hand has three digits raised and two down as if blessing the person looking at him.
    He has a halo and is wearing a gown and is perched on his mother's knee and she too has a halo.
    The monks at the Monastery of St Stephen on an island in Lake Hayq in the north of the African country believe the icon, known as The One Who Listens, to be miraculous.
    The artist had great skill, which is particularly obvious in the detail of Mary's robes.
    In the central panel are three other figures, two archangels, Michael and Gabriel, armed with swords ready to protect the saviour and the third, St Stephen, after whom the monastery is named. The side panels have 12 figures upon them all looking inwards towards the central picture. They include Abuna TeklelyesusMoa, who sponsored the work, various saints including St Peter and St Paul, and abbots from the monastery. It is one of the most celebrated icons in Ethiopia and is now housed in a special museum with other ancient relics.
    The British charity The Ethiopian Heritage Fund sent experts to preserve the painting that had previously been covered with varnish.
    Blair Priday from the charity, said: "This icon is one of the most celebrated in Ethiopia and because of its veneration, over time, the central panel had become blackened and was later painted over with thick layers of varnish as protection.
    "The faces of the mother and child were barely visible. "The varnish was carefully removed so it regained the original luminosity. "The icon's repair was undertaken by Laurie Morocco, a foremost icon restore, who camped in the monastery's grounds while he did the work.
    "In the mid 15th century a new technique of painting on wood with an undercoating of Gesso was introduced resulting in a much more luminous effect.
    "When the varnish was removed by Laurie, one of the glories of Ethiopian art was visible once more.
    "St Stephen's was a very important monastery and seat of learning, and although it was raided and lost some of its relics, many remained including a beautiful cross, manuscripts and this icon. "This ancient seat of learning now has a museum where these incredible treasures are displayed in a small museum within the monastery
    "We could not have carried out the work without the support of the Bureau of Culture and the Holy Synod of the Ethiopian Church and our expert advisor Jacques Mercier."
    Christianity was adopted by the Ethiopians in the fourth century when King Ezra, ruler of the Axumite kingdom, was converted. The country boasts one of the world's oldest illustrated Christian manuscripts - the Garima Gospels - which the charity has also conserved.
    The charity has also been working on the rock churches of Tigray in the highlands of north east Ethiopia. These are built high in the sandstone cliffs that dominate the landscape. The churches are carved out of the rock and contain many beautiful paintings of Christian saints many of which are indigenous to Ethiopia. In a church in Bahera, the saints on the church pillars had been splashed with lime wash which has now been cleaned off. The frescos that cover the walls of Debta Tsion are currently being conserved.
    Source: Telegraph

    [By Ayele Bekerie]:-
    New York (Tadias) – The purpose of this essay is to interrogate assumptions in the reading of our past and to suggest new approaches in the construction of Ethiopian history.
    I contend that the long history and its resultant diversity have not been taken into consideration to document and interpret a history of Ethiopia. In fact, what we regard as a history of Ethiopia is mostly a history of
    Stelae Park at Tiya, central Ethiopia. Statues of Inset Culture. (Photo by Ayele Bekerie)

    northern Ethiopia and their links to the Arabian Peninsula. This is because historical narratives have been shaped by external paradigms. The assumptions and interpretive schemes used to construct Ethiopian history are extracted from experiences and traditions other than our own. Almost all history texts begin from the premises that
    the history and civilization of Ethiopia have had an external origin. It is also my contention that the centrality of the external paradigms in the interpretations of Ethiopian history has created a hierarchy of national identity (the civilized north vs. the pre-historic south) and culture (written vs. oral traditions) among the polity.
    The history of northern Ethiopia is regarded by several writers as “superior” to the history of the rest of Ethiopia. The history of the north, not only has been constructed to have a non-African orientation, but also the historical values of its two major institutions: the monarchy and the church are allowed to dominate. I argue that a history that is constructed on the basis of external paradigms is divisive, neglects the South, too monarcho-tewahedo centric, and privileges the North. Furthermore, the external based history cannot even guarantee the unity among the northerners. What are these external paradigms? Who are there authors? Why did they remain so prevalent in our construction of Ethiopian history? What prevents from pursuing an Ethiopia-centered (people-centered) interpretations and construction of Ethiopian history?
    It took a revolution to fundamentally change our assumptions and interpretations. Languages, religions and cultures are no longer presented in hierarchical forms. There are no superior or inferior religious or linguistic traditions within the country. This is not to suggest that equity in diversity has been achieved in the country. But it is safe to say that the country is moving towards plurality and unity in diversity.
    In this paper, I will also attempt to address these and related questions with the intent of searching and developing internal paradigms rooted in the observed and narrated traditions of the diverse and yet remarkably intertwined communities of cultures and languages in the place we call Ethiopia.
    One of the most persistent and most pervasive themes in the Ethiopian history and historiography until very recently was the theme of “the South Arabian or the South Semitic origin of the major part of the Ethiopian civilization and culture, including its writing system, its religion, its languages, agricultural practices and dynasties.” According to this external paradigm, the history of the Ethiopian people begins with the arrival and settlements of the “culturally superior” people from South Arabia, the Greater Middle East, including Jerusalem, Syria, Mesopotamia, and Lebanon. These ‘Semitic’ people supposedly brought with them to the highlands of Ethiopia their languages and, most importantly, their writing system and agricultural practices, such as terracing and ploughing. The external paradigms are still pervasive and, despite the facts to the contrary, they continue to distort the Ethiopian history.
    In fact, the South Arabian origin of Ethiopian history and civilization is so pervasive, almost all accountings of Ethiopia are prefaced or began their introductory chapters by highlighting the external factors. It is as if Ethiopia is fathered and mothered or at worst adopted by guardians who came from elsewhere. It is a strategy that places Ethiopia in a permanent state of dependency, from its emergence to the present.
    As I argued before, what is the logic of beginning a history of a people or a country from an external source? It is my contention that a history of a people that begins with an external source is quite problematic. It would not be the history of the Ethiopian people, but the history of south Arabians in Ethiopia. Since history narrates or records the material and cultures of all peoples, it is important that we seek conceptions, construction and narration of the Ethiopian history from the inside.
    Ever since its conception by the “father” of Ethiopian Studies, Hiob Ludolf (1624-1704CE) of Germany, in the 17th and 18th centuries of our era, the external paradigms became a kind of scholarly tradition among both the Ethiopianists and the Ethiopian scholars. Very few scholars have raised questions regarding the external origin of the Ethiopian polity. Before I explore this assertion further, let me provide some background information on the history of the term Ethiopia.
    What is Ethiopia?
    Ethiopia is a term by far the most thoroughly referenced and widely recognized both in the ancient and the contemporary world. It is a term associated with people, place, religions and cultures unarguably from the continent of Africa, and to some extent Asia. In fact, at one time, Ethiopia was almost synonymous with continental Africa. Only Ancient Libya and Ancient Egypt were known or recognized as much as Ethiopia in Africa. It is a term deeply explored by both ancient and contemporary writers, theologians, historians, philosophers and poets. Ethiopia is known since antiquity and, as a result, has been a source of legends and mythologies. All the great books of antiquity made probing references to Ethiopia. The term, etymologically speaking, has its origin in multiple sources.
    Ethiopians insist that the term originated from the word Ethiopis, who was one of the earlier kings of Ethiopia. Ethiopians also point out that the term is a combination of Eth and Yop, terms attributed to a king of Ethiopia who resided by the source of the Blue Nile. There are also others who link the term with incense, thereby tracing it to the land of incense.
    Given these suppositions that are primarily presented based on oral traditions, it is incumbent upon us to dig deeper into our past, in order to come to terms with our Ethiopian identity. It is interesting to note that the ancient historians had a better understanding of the Ethiopian past and wrote profusely, from Homer to Herodotus, from Siculus to Origen.
    According to Snowden, “Aeschylus is the first Greek to locate Ethiopians definitely in Africa.” ‘Io, according to the prophecy of Prometheus, was to visit a distant country, and a black people, who lived by the waters of the sun, where the Ethiopian river flowed, and was to go to the cataract where the Nile sent forth its stream from the mountains.”
    Snowden identifies Xenophanes as the first to apply to Ethiopian physical characteristics that include flat-nosed black-faced features. “Fifth-century dramatists wrote plays involving Ethiopian myths, made references to Ethiopians, and included intriguing geographical details such as snows in the Upper Nile which fed the waters of the Nile.”
    Source: Tadias Magazine
    ከ123 አብያተ ክርስትያን የሚወጡ ታቦታት በ46 ጥምቀተ ባሕሮች ያድራሉ
    በየዓመቱ በኢትዮጵያ የሚከበረው የጥምቀት በዓል በሀገሪቱ ውስጥ በጐዳናና በአደባባይ ከሚከናወኑ በዓላት አንዱ ነው፡፡ አንዲት የውጭ ሀገር ዜጋ በአንድ ዘመን ይህን በዓል ከተመለከተች በኋላ፤ “በየትኛውም ሀገር የሚከበር ካርኒቫል የማይተካከለው፣” ስትል አድንቃ ጽፋለች።
    ይቺ ጸሓፊ በብራዚል ዘመን መለወጫ ላይ የሚፈፀመውን ካርኒቫል ጭምር በመጥቀስ ነበር የጥምቀቱን አቻ የለሽነት የገለጠችው፡፡ አውሮጳዊቷ ጥምቀትን የተመለከተችው አዲስ አበባ ላይ ነበር፡፡ የጥምቀትን በዓል የደመቀና ቀለማም የሚያደርገው ከአከባበሩ ሥነሥርዓት ጋር በዓሉ የሚከናወንበት ቦታም የራሱ ድርሻ ይኖረዋል። በከተማና በገጠር ያለው አከባበር
    ሥነ ሥርዓት አንድ ቢሆንም በድምቀቱ ይለያያል፡፡ ይህም ማለት በከተማ ውስጥ ብዙ ሕዝብና ብዙ ታቦታት በመኖራቸው ነው፡፡ “አርባ ዓራቱ ታቦት” የሚል የተሳሳተ ጥሪ የፈጠረው የጐንደሩ ጥምቀት፣ በነገሥታቱዋ ዘመን በጐንደር የነበሩት ፵፬ አድባራት በአንድነት ወጥተው፣ በነገሥታቱ የመዋኛ ቦታ ተሰብስበው እጅግ ልዩ ድምቀትና የበዙ ቀለሞችን ስለሚፈጥሩበት ነው፡፡ እንደዚህ ሲታይ ነው ጥምቀት በአዲስ አበባ እጅግ ልዩ ኾኖ የሚገኘው፡፡
    በየትኛውም የሀገሪቱ ከተሞች ጥምቀት የሚከበረው በአንድ ቦታ ሲኾን በአዲስ አበባ ውስጥ ግን በተለያዩ ቦታዎች ላይ ነው፡፡ የሚያስገርም ነው:- ጥምቀት አዲስ አበባ በሚባለው ክልል ውስጥ በ46 የጥምቀት ባሕሮች ላይ ይከበራል! በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ውስጥ ከ120 በላይ የሚኾኑ አብያተ ክርስትያኖች አሉ፡፡ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን ቤተክህነት ባገኘነው የዘንድሮ የጥምቀት በዓል አከባበር መርሐ ግብር ዝርዝር መሠረት፤ 123 አብያተ ክርስትያን ወደተለያዩ ቦታዎች ታቦታቶቻቸውን ይዘው ይወጣሉ፤ ይመለሳሉ፡፡ መንገዶች ኹሉ ወደ ጥምቀተ ባሕሮች በሚሔዱ፣ ከጥምቀተ ባሕሩም ወደየቤታቸው በሚመለሱ ታቦታት እና እነሱን አጅቦ በሚከተል ጥምቀትን አክባሪ ምዕመናን፣ ከከተራ ጀምሮ እስከ ቃና ዘገሊላ ድረስ የተሞላ ይኾናል፡፡ በአንዳንድ ቦታዎችም አራተኛ ቀኑን (ጥር 13) ይጨምራል፡፡ ከእያንዳንዱ ቤተክርስትያን በትንሹ ሁለት ታቦታት መውጣታቸው አይቀርም፡፡ በድምሩ ከሁለት መቶ ሃምሳ ያላነሱ ታቦታት፤ ዛሬ ጥር 10 ቀን ከየአድባራቱ በመውጣት ወደ 46ቱ ጥምቀተ ባሕሮች ይወርዳሉ፡፡
    ከነዚህ የአዲስ አበባ ባሕረ ጥምቀቶች ውስጥ 15ቱ ብቻ ናቸው የአንድ አንድ ቤተክርስትያን ታቦቶች ማደሪያና ጥምቀትን ማክበሪያ የሚሆኑት። ሁለት ሁለት ቤተክርስትያኖች የሚያከብሩባቸው 12 ጥምቀተ ባሕሮች ያሉ ሲሆን፣ የሦስት ሦስት አብያተ ክርስትያን ታቦታት የሚያድሩባቸው ደግሞ 7 ባሕረ ጥምቀቶች ናቸው፡፡ በአምስት ባሕረ ጥምቀቶች አራት አራት ቤተክርስትያኖች እንደሚያድሩም ከቤተክሕነቱ ዝርዝር ለመረዳት ተችሏል፡፡ በተመሳሳይ ስሌት፣ አምስት አምስት አብያተ ክርስትያናት ጥምቀትን የሚያከብሩባቸው አራት ባሕረጥምቀቶች ሲኖሩ፣ ከቀሩት ሦስት ባሕረ ጥምቀቶች ሁለቱ፤ ከስድስት እና ከሰባት አድባራት የሚወጡ፤ አንዱ ደግሞ ከአስር አድባራት በሚወጡ ታቦታትና ምዕመናን በድምቀት የሚከበርበት እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል፡፡ የጃንሜዳው ጥምቀተ ባሕር፣ ከዚህ በፊት የ11 አብያተ ክርስትያናት ጥምቀት ማክበሪያ እንደነበረ የሚታወቅ ቢኾንም፣ በዘንድሮው ዝርዝር ላይ ለማረጋገጥ የተቻለው በጥምቀተ ባሕሩ የሚያድሩት ከ10 አድባራት የሚወጡ ታቦታት እንደሆኑ ነው። ምናልባት እንደምስካየ ኅዙናን መድኃኔዓለም ያለውንም በመቁጠር ይሆናል 11 ሲባል የቆየው ያስብላል፡፡ ስደተኛው በመባል የሚታወቀው የምስካየኅዙናን መድኃኔዓለም ግን ለጥምቀትም ታቦቱ ከቤተክርስትያኑ የማይወጣበት ሥርዓት ካላቸው ገዳማት አንዱ ነው፡፡ በጃንሜዳው የሚያድሩ ታቦታት ከታዕካ ነገሥት በዓታ፣ ከመ/ጸ/ቅድስት ሥላሴ፣ ከገነተጽጌ ቅ/ጊዮርጊስ፣ ከመንበረ መንግሥት ቅ/ገብርኤል ገዳም፣ ከቀጨኔ ደ/ሰ/መድኃኔዓለም፣ ከደ/ነ/ቅ/ዮሐንስ፣ ከመ/ል/ቅ/ማርቆስ፣ ከቀበና መ/ሕ/አ/ገ/መ/ቅዱስ፣ ከገነተ ኢየሱስ እና ከአንቀጸ ምሕረት ቅ/ሚካኤል ቤተክርስቲያን የሚወጡ ታቦታት ናቸው፡፡ ከጃንሜዳው በመቀጠል ከሰባት አድባራት የሚወጡ ታቦታት፤ ጥምቀትን የሚያከብሩበት ጥምቀተ ባሕር ደግሞ በኮልፌ - ቀራንዮ፣ በትንሹ አቃቂ ወንዝ ላይ በሚገኘው ገዳመ ኢየሱስ ቅጽረ ግቢ ውስጥ ነው፡፡ በዚህ ቦታ የቀራንዮ መድኃኔዓለም፣ የደብረ ገሊላ ዓማኑኤል፣ የሰዋሰው ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ፣ የገዳመ ኢየሱስ፣ የደብረ ምጥማቅ ቅዱስ ፊልጶስ፣ የወይብላ ደብረጽዮን ቅድስት ማርያም እና የፊሊዶሮ አቡነተክለሃይማኖት ታቦታት ያድራሉ፡፡
    በኮተቤው ወንድይራድ ት/ቤት አጠገብ በሚገኘው ጥምቀተ ባሕር ደግሞ ከ6 አድባራት የሚወጡ ታቦታት ያድራሉ፡፡ በጉለሌው የራስ ኃይሉ ሜዳ፣ በኮልፌ ቀራንዮ ወረዳ 24 ቀበሌ 15፣ በደብረ ዘይት መንገድ ፍሬሕይወት ት/ቤት አጠገብ፣ በአቃቂ ቃሊቲ ወረዳ 26 ቀበሌ 06 አቃቂ ወንዝ ላይ በሚገኙት ባሕረጥምቀቶች ደግሞ በእያንዳንዳቸው ከአምስት አብያተ ክርስትያናት የሚወጡ ታቦታት ያድራሉ። ከጥምቀት በዓል ቀጥሎ ጥር 12 ቀን በሚከበረው የቃና ዘገሊላ በዓልም በጥምቀተ ባሕሩ ሁለት ሌሊቶችን የሚያድሩት የቅዱስ ሚካኤል አብያተ ክርስትያን ታቦታት ወደየቤተክርስትያናቸው ይመለሳሉ፡፡ በአዲስ አበባ ውስጥ በቅዱስ ሚካኤል ስም የሚታወቁ 14 አብያተ ክርስትያን አሉ፡፡ እነዚህም በ14 የተለያዩ ጥምቀተ ባሕሮች የሚያድሩ ናቸው። በጃንሜዳ፣ በየካ ወረዳ 16 ቀበሌ 11 ኳስ ሜዳ፣ በኮተቤ ወንድይራድ ት/ቤት፣ በቦሌ ወረዳ 20 ቀበሌ 01፣ በየረር ሠፈራ አካባቢ፣ በጉለሌ ራስ ኃይሉ ሜዳ፣ በቤቴል ኳስ ሜዳ፣ በላይ ዘለቀ መንገድ አዲሱ ገበያ፣ በመንዲዳ 5ኛ ፖሊስ ጣቢያ፣ በመካኒሳ ወረዳ 23 ቀበሌ 04፣ በአፍሪካ አንድነት አካባቢ ወረዳ 23 ፊት ለፊት፣ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ጨፌ ዳዲ ሜዳ፣ በአቃቂ ወንዝና በቃሊቲ አካባቢ የሚያድሩ የሚካኤል ታቦታት በጥር 12 ነው ወደየቤተክርስትያናቸው የሚመለሱት፡፡
    ከእነዚህ በተጨማሪ የሚካኤል ታቦትን በድርብ የያዘው የቅዱስ እስጢፋኖስ ቤተክርስትያን ታቦቶችም በዚሁ እለት ነው ወደቤታቸው የሚመለሱት፡፡ በአዲስ አበባ ከጥምቀት ጋር ተያይዞ የሚከበረው የእግዚአብሔር አብ የንግሥ በዓልም በተመሳሳይ ኹኔታ ታቦታት ወደመንገዶች እና አደባባዮች በመውጣት የሚከበር ነው። በአራተኛው ቀን ጥር 13 በተመሳሳይ ሁኔታ የሚከበርባቸው በቦሌ ክፍለ ከተማ የደብረ ምጽላል እግዚአብሔርአብ፣ በአዲሱ ገበያ ደብረ ሲና እግዚአብሔርአብና በጉለሌው ጽርሐ አርያም ቅዱስ ሩፋኤል ናቸው፡፡ ጥምቀት በአዲስ አበባ በሰሜን ከእንጦጦና ከቃሌ ተራራ ጀምሮ እስከ ደቡብ የቃሊቲ ገጠሮች ድረስ፣ በምዕራብ ከትንሹ አቃቂ ወንዝ እስከ ምሥራቅ ወንድ ይራድ ት/ቤት (ኮተቤ) ድረስ በጐዳናዎች፣ በአደባባዮችና በየማርገጃው ለአራት ቀኖች ያህል እንዲህ ባለ አጀብና ድምቀት የሚከበር በዓል ነው፡፡ ፀሐፊውን በሚከተሉት የኢ-ሜልና ፌስቡክ አድራሻ ማግኘት ይቻላል::
    Source: Addis Admass
    “በቤተክርስትያናችን ሽፍጥና ጉቦ ተንሰራፍቷል”
    ሰንበት ት/ቤቶቹ የአማሳኝ አስተዳዳሪዎችን ዶሴ ለፓትርያርኩ ለማቅረብ ተዘጋጅተዋል

    የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ፣ የአዲስ አበባ ሀ/ስብከት ሰንበት ት/ቤት ወጣቶች በቤተ ክርስቲያኒቱ ውስጥ በተንሰራፋው ሙስናና ሸፍጥ ላይ በተጠናከረ ኃይል በመዝመት የተጀመረውን የአደረጃጀትና የአሠራር ለውጥ ከዳር እንዲያደርሱ አዘዙ፡፡ አቡነ ማትያስ ትእዛዙን የሰጡት ሙስናና ብልሹ አስተዳደርን በሥር ነቀል የእርማት
    ርምጃዎች ለማስተካከል ያስተላለፉትን መግለጫ ለመደገፍና የፓትርያርኩ ልዩ ሀ/ስብከት የኾነው የአዲስ አበባ ሀ/ስብከት ያዘጋጀው የአደረጃጀትና የአሠራር ለውጥ ጥናት ተግባራዊ እንዲኾን ለመጠየቅ ከትላንት በስቲያ ኀሙስ፣ ጥር 8 ቀን 2006 ዓ.ም. በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት አዳራሽ ለተሰበሰቡት በሺሕ ለሚቆጠሩ የሰንበት ት/ቤት
    ወጣቶች በሰጡት መመሪያ፣ ቃለ ምዕዳንና የበዓለ ጥምቀት ቡራኬ ነው፡፡
    ከአዲስ አበባ ሀ/ስብከት 160 ገዳማትና አድባራት የተሰበሰቡት 1800 ያህል የሰንበት ት/ቤት ወጣቶች በሀ/ስብከቱ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ሥራ አመራር አማካይነት ባወጡት መግለጫ፤ ፓትርያርኩ ሙስናና ብልሹ አስተዳደርን በማውገዝ ለማስተካከል አበክረው ሥራ በመጀመራቸው ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡ ብዙኃን የሰንበት ት/ቤት አባላት አይነኬ ኾኖ ቤተ ክርስቲያኒቱን ሲያስተቻት የቆየውን ሙስናና ብልሹ አስተዳደር ስከ እስር ደርሰው ሲታገሉት እንደቆዩም ተናግረዋል፡፡ የሙስናና ብልሹ አስተዳደር ተጠቂ እየኾኑ በማደጋቸው አስከፊነቱን በሚገባ እንደሚያውቁ በመግለጫቸው ያተቱት የሰንበት ት/ቤት ወጣቶቹ፤ ፓትርያርኩ በየጊዜው ያስተላለፏቸውን መመሪያዎች በመከታተልና የአዲስ አበባ ሀ/ስብከት ለአደረጃጀትና አሠራር ለውጥ ስለ ሚያደርገው እንቅስቃሴ በመወያየት ችግሩ ከመሠረቱ እንደሚወገድና በዘመናቸው የቤተ ክርስቲያኒቱ አስተዳደር ትንሣኤ እንደቀረበ መገንዘባቸውን ገልጸዋል፡፡ ሙስናንና ብልሹ አስተዳደርን ለማረም የሚካሔደው እንቅስቃሴ በእነርሱም በወላጆቻቸውም ጽኑ እምነትና አቋም እንደተያዘበት የጠቀሱት ወጣቶቹ፤ ጥረቱን ከግቡ ለማድረስ ከፓትርያርኩ ጎን ቆመው በታዘዙበት መሥመር ለመሰለፍ ዝግጁ መኾናቸውን አስታውቀዋል፡፡
    ‹‹የፀረ ሙስና እንቅስቃሴውን እንደግፋለን ብላችኁኛል፤ እኔም እንደምትደግፉኝ አምናለኹ፤›› በማለት ተስፋቸውን የገለጹት ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ በበኩላቸው÷ ‹‹ዘመኑ የእምነት ጉድለትና የኑፋቄ ነው፤ ሐቅ፣ መልካም አስተዳደር፣ እውነተኝነትና ሓላፊነት ጠፍቷል፤ በቤተ ክርስቲያናችን ሸፍጥና ጉቦ ተንሰራፍቷል፤›› ሲሉ አምርረው ተናግረዋል፡፡ ስለሙስናና ብክነት ከሚሰጧቸው ተደጋጋሚ መግለጫዎች ጋር ተያይዞ ‹‹ኹላችንም ሌቦች ተብለናል›› የሚል ቅሬታ ያቀረቡላቸው ወገኖች መኖራቸውን ያልሸሸጉት አቡነ ማትያስ፤ ‹‹የሚያመው ያመው ይኾናል፤ ሁላችኁም አማሳኞች ናችሁ የሚል አልወጣኝም፤ የሚያማስኑ እንዳሉ ግን ሐቅ ነው፤›› ሲሉ የችግሩ አስከፊነት ሊካድ እንደማይገባው አረጋግጠዋል፡፡ ሙስና ማለት ጥፋት ነው ሲሉ የቃሉን ትክክለኛ ንባብና ገላጭነት ያብራሩት ፓትርያርኩ፣ ‹‹በቤተ ክርስቲያን ያለው የሙስና ሙስና›› መኾኑን በመግለጽ፣ በፀረ ሙስና ቅስቀሳው የሰንበት ት/ቤት ወጣቶቹ በይበልጥ እንዲዘምቱበት አሳስበዋቸዋል፡፡ ‹‹ተይዞ ባለው የፀረ ሙስና ቅስቀሳ እናንት የሰንበት ት/ቤት አባላት በይበልጥ ብትዘምቱበት፤ በተጠናከረ ኃይል ይህን ብትረዱኝና ከዳር ብናደርሰው አመሰግናችኋለሁ፡፡›› በተያያዘ ዜና÷ የአዲስ አበባ ሀ/ስብከትን የአደረጃጀትና አሠራር ለውጥ እንቅስቃሴ የሚበዙት የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች፣ የጽ/ቤት ሠራተኞች፣ ማኅበረ ካህናት፣ ማኅበረ ምእመናንና የሰንበት ት/ቤት ወጣቶች እንደሚደግፉት እየተገለጸ ቢሰነብትም ‹‹ምእመናን በእኛ ሕግ ምን ያገባቸዋል፤›› የሚሉ አንዳንድ አስተዳዳሪዎች ቅሬታቸውን ለፓትርያርኩ ማቅረባቸውን የጠቅላይ ቤተ ክህነቱ ምንጮች ለአዲስ አድማስ ተናግረዋል፡፡
    እንደምንጮቹ መረጃ፣ ቅሬታ አቅራቢ አስተዳዳሪዎቹ የመዋቅር ለውጡን የሚቃወሙ ሲኾኑ ከእነርሱም መካከል ለአደረጃጀትና አሠራር ለውጡ በተከታታይ የተካሔዱት የድጋፍ መግለጫ ስብሰባዎች ምእመናኑን በእነርሱ ላይ ኾነ ተብሎ ለማነሣሣት የታለሙ ናቸው ብለው ያምናሉ፡፡ ሰንበት ት/ቤቶቹ ከፓትርያርኩ ጋር ባካሔዱት ውይይት፣ ሙስናና ብልሹ አስተዳደርን በግልጽ በመቃወማቸውና በማጋለጣቸው ያሳሰሯቸውና ያስደበደቧቸው አስተዳዳሪዎች እንዳሉ ተገልጧል፡፡ የሰንበት ት/ቤት ወጣቶቹ የቤተ ክርስቲያንን ሀብትና ንብረት ለግል ጥቅም በማዋልና ለባዕድ አሳልፎ በመስጠት አላግባብ በልጽገዋል የሚሏቸውን አማሳኝ አስተዳዳሪዎች ዶሴ ለፓትርያርኩ ለማቅረብ፣ እንደ ሕጉ አግባብም ለፀረ ሙስና ኮሚሽን ለማመልከትም ዝግጅታቸውን ማጠናቀቃቸውን ከአዲስ አበባ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ሥራ አመራር አባላት ተጠቁሟል፡፡ የቤተ ክርስቲያኒቱ የጥቅምት ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ÷ ቤተ ክርስቲያኒቱ ‹‹የሃይማኖት ዕንከን ሳይኖርባት፣ ሞያ ሳያንሳትና ተቆርቋሪ ምእመናን እያሏት›› በመልካም አስተዳደርና በፋይናንስ አያያዝ ምክንያት የምትወቀስበትና ልጆቿን የምታጣበት ታሪክ መገታት እንዳለበት የገለጸ ሲሆን የቤተ ክርስቲያኒቱን የአገልግሎት አፈጻጸም እሴቶችና መርሖዎች የሚገልጸው መሪ ዕቅድ ከገመገመ በኋላ ሙስናና የመልካም አስተዳደር ዕጦትን ከሥሩ ለመቅረፍ በሚያስችል አኳኋን ተዘጋጅቶ እንዲቀርብለት መመሪያ መስጠቱ ይታወሳል፡፡
    Source: Addis Admass
     

                  ክፍልአንድ 
    W. E. B. Du Bois
     ምዕራባዊያንአፍሪካን በበጎ ነገርአያነሷትም፡፡ የቀደምት ስልጣኔዋንምአምነው አይቀበሉትም፡፡ አፍሪካዊያኑምቢሆኑ ስለማንነታቸውና ስለታሪካቸው ያላቸውእውቀት ፈረንጆች አፍሪካንከሚያውቋት እጅግ ያነሰነው፡፡ ይህ ነገርደግሞ አሁን አፍሪካ ካለባት ችግርበተጨማሪ ነገሩ የገለባእሳት ሆኖባታል፡፡ አፍሪካ ባንድወቅት ኃያል ሃገር ነበረች፡፡ ነገር ግን ስልጣኔዋ ተሸመደመደና ወደጨለማው ዘመን ገባች፡፡የስልጣኔ መሽመድመድ በታሪክአፍሪካ ብቻ ሳትሆንአውሮፓንም ደቁሷታል፡፡ ምስጋናይግባቸውና የሰሜን አፍሪካሙሮች (Moors) በሰባተኛውመቶ ክፍለ ዘመን ወደ አውሮፓ ተሻግረው፣ ጨለማውስጥ የምትገኘውን አህጉር አቀኑ፡፡ከዚያ በኋላ አውሮፓ ሰለጠነችና አፍሪካንተቀራመተች፡፡ ይህንን የአፍሪካቅርምጥ የአብርሆት (Enlightenment) ዘመንልሂቃን የሚባሉት ጭምርደግፈውታል፡፡ የአፍሪካ ህዝብሰብአዊ መብቱ ተገፎሰው ያለመሆኑ ታወጀ እናለባርነት ተጋዘ፣ ተገረፈ፣ተሰቃየ፣ ተሰቀለ፣ ታደነ፣ታነቀ፣ ተገደለ፣ ንብረቱተዘረፈ፣ የአገር ባለቤትነቱንተነጠቀ፣ ሳይፈልግ የወራሪዎቹንባህል፣ ትምህርት፣ ኃይማኖትእንዲቀበል ተገደደ ………. ምንያልሆነው አለ? እናምይሄንን ግፍ አሽቀንጥረውለመጣል ሃሳብ ያላቸውጥቁር ልሂቃን በየቦታው ማኮብኮብጀመሩ፡፡ በመጀመሪያ ሰለእነዚህን ንቅናቄዎች እናኢትዮጵያኒዝም ትንሽ እንመለከታለን፡፡ከዚያም ወደ ፓንአፍሪካኒዝም እንቅስቃሴ እናዓላማ፣ በመጨረሻም የፓንአፍሪካኒዝም ራዕይ እንዴትበአፍሪካዊያን አምባገነን መሪዎችእንደጨነገፈ
    በሶስት ተከታታይክፍሎች እንመለከታለን፡፡ 19ኛውክፍለ ዘመን መጨረሻ በደቡብ አፍሪካበነጮች ይጨቆኑ የነበሩትእና በእምነቱ ውስጥ ምንምቦታ ያልተሰጣቸው ጥቁሮች ከአንግሊካንእና ሜቶዲስት ደብር (Church) ተገንጥለውበውጣት ኢትዮጵያዊ ደብር(Ethiopian Church) መሰረቱ፡፡ በሰበካቸው ውስጥምአፍሪካ ለአፍሪካዊያንየሚልነበረው፡፡ ይህም እንቅስቃሴኢትዮጵያኒዝም የሚባልአስተሳሰብ እንዲጀመር ረድቷል፡፡የዌስልያን ሚኒስተር ማንጌናሞኮን (Mangena Mokone) ኢትዮጵያኒዝም የሚለውንቃል ለመጀመሪያ ጊዜ እንደተጠቀመብዙዎች ያምናሉ፡፡ የኢትዮጵያኒዝምእሳቤ ወደ ምዕራብ አፍሪካ ሀገራትናይጄሪያ፣ ጋና፣ ካሜሮን፣ሮዶዥያና ሌሎችም አንሰራርቶነበር፡፡ ከአፍሪካ ውጭደግሞ ይህ እሳቤ በካረቢያን እና ሰሜንአሜሪካ እንደሰደድ እሳትተስፋፍቶ ነበር፡፡ አንዳንድጸሐፍት ኢትዮጵያኒዝም የሚለውንጽንሰ ሃሳብ ለማብራራት እንደሚያስቸግር ቢያትቱምዋና ጽንሰ ሃሳቡ ኃይማኖታዊና ፖለቲካዊ ፍልስፍናንያካተተ ነው፡፡ በሃይማኖታዊውካየነው ጥቁሮች በነጮችየበላይነት የሚመራውን ደብርትተን፣ የራሳችንን ከማንነታችንጋር ትስስር ያላትን አፍሪካዊት(ኢትዮጵያዊት) ደብር እንመስርትየሚል ነው፡፡ ፖለቲካዊው ደግሞበአለም የሚገኙ ጥቁሮችየነጮችን የፈላጭ ቆራጭገዥነትን ለመገርሰስ ኢትዮጵያንእንደ አርዓያ በመውሰድ የሚደረግእንቅስቃሴ ነበር፡፡ በተለይየአድዋ ድል፣ የኢትዮጵያቀደምትነት ስልጣኔ እናበመጽሐፍ ቅዱስ ስሟመጠቀሱ ለኢትዮጵያኒዝም እሳቤእና ለፓን አፍሪካኒዝም ፍልስፍና ጉልህአስተዋጽኦ ነበራቸው፡

     ፓን አፍሪካኒዝም- በመላውዓለም የሚገኙትን አፍሪካዊያን አንድነት(ሶሊዳሪቲ) የሚቀሰቅስ ርዕዮተዓለምነው፡፡ ፓን አፍሪካኒዝምመነሻውን ከጥንት የአፍሪካዊያንስልጣኔ ጋር ያይዛል፡፡ጥቁሮች ከጥንት ጀምረውእስካሁን ይዘውት የመጡትንናጥንት የነበሩትን ታሪካዊ፣ ባሕላዊ፣ኪነ-ጥበባዊ፣ መንፈሳዊ፣ ሳይንሳዊናፍልስፍናዊ እሴቶችን በሕዝብዘንድ ማስረጽ አንደኛው ዓላማቸውነው፡፡ የፓን አፍሪካኒዝምንቅናቄዎች ቀደም ሲልየተጀመሩ ቢሆንም ዘመናዊውየፓን አፍሪካኒዝም እንቅስቃሴ የተጀመረውግን 1887 በትሪኒዳዱ የህግምሁር ሄነሪ ሲልቬስተር ዊሊያምስ አፍሪካንአሶሴሽንበሚል ስያሜነበር የተቋቋመው፡፡ እዚህ ላይ(ስለ መጀመሪያው የፓን አፍሪካንመስራች) በታሪክ ሰዎችዘንድ ልዩነት አለ፡፡ አንዳንድየታሪክ መጽሐፍት ላይ(ጸሐፊዎች) የመጀመሪያው የፓንአፍሪካን መስራች (ጽንሰሃሳብ አመንጭ) ላይቤሪያዊው መምህር፣ጸሐፊ፣ ዲፕሎማትና ፖለቲከኛኤድዋርድ ዊልሞት ብላይደንነው ሲሉ ምስክርነታቸውን ይሰጣሉ፡፡ ሌሎችደግሞ ሄነሪ ሲልቬስተር ዊሊያምስ ነውይላሉ፡፡ በአፍሪካም ይህንየፓን አፍሪካኒዝም አስተሳሰብ ካስፋፉትናድርጅታዊ መሰረት ከሰጡትአንዱ የማላዊው ዜጋ የነበረውየባብቲስት ሚሲዮናዊ ዮሴፍቡዝ ነበር፡፡ 
    የፓን አፍሪካንየመጀመሪያውን ጉባኤም በሐምሌወር 1900 ለንደን ላይበሄነሪ ሲልቬስተር ዊሊያምስአስተባባሪነት ከአፍሪካ፣ ከዩናትድስቴትስ፣ ከካረቢያን እናከአውሮፓ ሃገራት በተውጣጡ32 ተወካዮች ተካሄደ፡፡ በዚህስብሰባ ላይ ከአፍሪካየጋና (ጎልድ ኮሰት) ሴራሊዮን፣ ላይቤሪያ እናኢትዮጵያ ተወካዮች ተገኝተዋል፡፡የኢትዮጵያው ንጉሰ ነገሰትዳግማዊ ምኒሊክ የሃይቲውንቤኒቶ ሲልቪያን ወክለው ልከውነበር፡፡ በዚሁ ስብሰባፓን አፍሪካን አሶሴሽንየሚል ድርጅትም አቋቋሙ፡፡ ከተሰብሳቢዎቹአንዱ ታዋቂው አፍሮ አሜሪካዊውምሁር ዱቦይስ ( ) ተገኝቷል፡፡  ዱቦይስ ከሃርቫርድዩኒቨርስቲ በማህበራዊ ጥናትዶክትሬቱን ያገኜ ሲሆንበአሜሪካም በጥቁሮች ታሪክየመጀመሪያ ጥቁር ሰውነው ደኮትሬት በማግኜት፡፡ በአትላንታዩኒቨርስቲም የታሪክ፣ ማህበራዊሳይንስ (ሶሲዎሎጅ) እናምጣኔ ሃብት ፕሮፌሰር ነበር፡፡ ዱቦይስየአሜሪካን ጥቁሮች በማንቃትበኩል ያደረገው ትግል እጅግከፍተኛ ነበር፡፡ ብዙመጽሐፍትን ጽፏል፡፡ ታላቅስራው (Magnum Opus) ተደርጎ የሚወሰደውBlack reconstruction in America ሲሆን ሌላውተወዳጅ ስራው ደግሞThe Souls of Black Folk ነው፡፡ National Association for the Advancement of Colored People (NAACP) መስራችሲሆን የዚሁ ድርጅት ልሳን ለሆነውThe Crisis ዋና ኤዲተር ነበር፡፡ ፓንአፍሪካን ከመሰረቱት መካከልግንባር ቀደሙ ነው፡፡ 

    1913 የኢትዮጵያኮኮብ (The star of Ethiopia) የሚል ተውኔትደርሶ ለህዝብ እንዲታይ አድርጓል፡፡በተጨማሪም ኢትዮጵያን የሰውልጆች ሁሉ እናት(መፈጠሪያ)ብሎ ይጠራትእና ያስተምር ነበር፡፡ የዓለምስልጣኔ ሁሉ ከናይልሸለቆ (ግብጽና ኢትዮጵያ) እንደተጀመረምያቀነቅን ነበር፡፡ የፓንአፍሪካን እንቅስቃሴም ለግማሽምዕተ ዓመት ያህል መርቷል፡፡ ከለንደኑ ስብሰባበኋላ አራት የፓን አፍሪካን ስብሰባዎች (1919 ፓሪስ፣ 1921 ሎንዶንናብራሰልስ፣ 1923 ሎንዶንናሊዝበን፣ 1927 ኒውዮርክ) የተዘጋጁት በዚህ ምሁርመሪነት ነበር፡፡ ያለዱቦይስ አሰተዋጽኦ ፓንአፍሪካኒዝም ወይም በተዘዋዋሪየአሁኑ አፍሪካ ሕብረትምን አልባትም ላይኖር ይችላል፡፡የሚገርመው የኢትዮጵያና የአፍሪካዋያንብዙ መገናኛ ብዙሓን ስለዚህጎምቱ የጥቁር ምሁርና የፓንአፍሪካን አባት ሚናሲናገሩ፣ ሲጽፉ ወይምሲዘክሩ አይታይም፡፡ ዱቦይስእና ኩዋሜ ንኩርማህ በፓን አፍሪካንምስረታ ጉዳይ የሚነጻጸሩአይደሉም፡፡ ርቀታቸው የሰማይናየምድር ነው ብሎየዚህ ጦማር ጸሀፊ ያምናል፡፡ ንኩርማህ፣ጁሊየስ ኒሬሬ፣ጆሞ ኬንያታ ወዘተ. 1945የማንቸስተሩ ፓን አፍሪካንስብሰባ ላይ የተገኙየርዕዮቱ ልጆቹ ናቸው፡፡በርግጥ ከማንቸስተሩ የፓንአፍሪካን ስብሰባ በኋላመሪነቱ በአፍሪካዊያን እጅገብቷል፡፡ ዱቦይስ በሶሻሊዝምፍቅር ጋር እስከ ሕይወቱ ፍጻሜ የወደቀነበር፡፡ የሶሻሊዝም ፍልስፍናውእንዳልገባው ቢናገሩም እሱግን ካፒታሊዝም የሰው ልጆችዘረኛ እንዲሆኑ አድርጓል ይላል፡፡እንም ዘረኝነትን ለማስቀረት ሶሻሊዝምፍቱን መፍትሔ ነው ብሎያምናል፡፡ በዚህ ምክንያትምአሜሪካ አንቅራ ነበርየምትጠላው፡፡ 1957 ጋናነጻነቷን ስታገኝ የክብርእንግዳ አድርጋ ጠራችው፡፡ነገር ግን አሜሪካ ጋና አትሄዳትምአለችና ፓስፖርቱን ቀማችው፡፡ነገር ግን 1960 ፓስፖርቱን ስላገኜወደ ጋና ሄደ፡፡ እናም ለጋናየሪፓብሊክ ምስረታ በዓልላይ ተገኘ፡፡ በዚሁ ሰዓትምከንኩርማህ ጋር ኢንሳክሎፒዲያአፍሪካን ለማዘጋጀት ተስማሙ፡፡በጀቱም በጋናዊያን መንግስትነበር የሚሸፈነው፡፡ እናም 1961 ከአሜሪካ ሚስቱን ይዞበመምጣት ጋና ከተመ፡፡የኢንሳክሎፒዲያውን ስራም ጀመረ፡፡1963 አሜሪካ ፓስፖርቱንለማደስ ፈቃደኛ ስላልሆነችየክብር እንግዳ ሆኖጋና ተቀመጠ፡፡ ነገር በዚያውዓመት በነሃሴ ወር 1963 አክራውስጥ ሕይወቱ አለፈች፡፡ የተቀበረበትቦታም የዱቦይስ መታሰቢያ ማዕከልተብሎ ተሰይሟል፡፡

    ሌላው ፓንአፍሪካን ሲነሳ ከመስራቾቹግንባር ቀደም የሆነውናአነጋጋሪው ማርቆስ ጋርቬይንእናገኛለን፡፡ አንዳንዶች ጋርቬይንየጥቁሮች ሙሴ እያሉይጠሩታል፡፡ ሙሴ እስራኤላዊያንንከግብጽ ባርነት አላቆወደ ተስፋይቱ ምድር በመውሰድነጻ እንዳወጣቸው ሁሉ፣ ጋርቬይምጥቁሮቹን ከጭቆናና ከባርነትአላቆ ወደ ተስፋይቱ ምድር አፍሪካለመውሰድ እና ጥቁሮችንአንድ ለማድረግ (ለማስተሳሰር) ያደረገውተጋድሎ ግሩም ነበር፡፡ፍልስፍናውም ጋርቬይዝም ይባልነበር፡፡ ጋርቬይ ዓለምአቀፍ የጥቁሮች መሻሻል ማህበር፣አፍሪካን ኮሚኒቲስ ሊግ፣ብላክ ስታር ላይን ኮርፖሬሽን የሚባሉ ድርጅቶችንአቋቁሟል፡፡ ጋርቬይ የጥቁርአሜሪካዊያን ድርጅት በሆነውኔሽን ኦቭ-ኢዝላም ያለው ክብርበጣም የገዘፈ እና እንደነብይምየሚመለከቱት ነው፡፡ በራስተፈሪያን እምነትም ከንጉስኃይለሥላሴ ቀጥሎ እንደአምላክ (ነብይ) የሚቆጠርሰው ነው፡፡ ነገር ግንእዚህ ላይ አንድ ማንሳት ያለብን ተቃራኒጉዳይ አለ፡፡ ጣሊያን ኢትዮጵያንስትወር፣ ንጉስ ኃይለስላሴ ወደ እንግሊዝ የመሄዳቸውን ጉዳይጋርቬይ እንዲህ በቀላሉአላለፈውም፡፡ ንጉስ ቀዳማዊኃይለ ሥላሴን በአደባባይ ለስጋቸውሳስተው፣ ወገናቸውን ጦርነትውስጥ ማግደው አውሮፓ እጃቸውንሊሰጡ መጡ ብሎ ከመሳለቁም በላይ ቦቅቧቃናፈሪ ብሎ ሰደባቸው፡፡ ስለዚህ ጉዳይበዝርዝር ሌላ ጊዜይዘን እንመጣለን፡፡ 

    ጋርቬይ ነጮችንስግብግቦች፣ ራስ ወዳዶችእና ፍቅር የለሾች ሲል በተለያየጊዜ ይገልጻቸው ነበር፡፡ ፍቅር፣መተሳሰብና ለጋስነት ምንጩአፍሪካ ግብጽና ኢትዮጵያእንደሆነ ይሰብክ ነበር፡፡በአሜሪካም በየጎዳነው እናንተየሃያላን ልጆች ሆይአትነሱም ወይ እያለመሳጭ ንግግር ያደርግ ነበር፡፡የሚገርመው ይህ ጥቁሮችንበመላው ዓለም ያንቀሳቀሰናያነቃው ሰው (ጋርቬይ) ከዱቦይስ ጋር  የከረረጠብ ውስጥ ገብተው ነበር፡፡ ዱቦይስበመጀመሪያ ብላክ ስታርላይን የተሰኘውን የመርከብ ንግድእቅድ (በማርከስ ጋርቬይ የተነደፈውን) ደግፎት ነበር፡፡ ጋርቬይጥቁሮች በሙሉ ወደአፍሪካ ይመለሱ፣ በአፍሪካአሜሪካዊያንም ይመሩ (ይስተዳደሩ) ሲል፣ ዱቦይስ ደግሞ ወደአፍሪካ እንመለስ የምትለውንሃሳብ እደግፈዋለሁ፡፡ ነገር ግንአፍሪካ በአፍሮ አሜሪካዊያንይመሩ የምትለው ነገር ፈጽሞየማይሆን ነው በማለትይቃወመዋል፡፡  በዚህ ሁለትጽንፍ ሃሳብ ባለመስማማት ባደባባይ እስከመሰዳደብ ደርሰዋል፡፡ ዱቦይስጋርቬይን በአሜሪካና በመላውዓለም ለሚኖሩ ጥቁሮች አደገኛጠላት ብሎ ከመፈረጁም በላይ ይሄሰው ከሃዲ ወይም እብድ መሆን አለበት ሲል ወርፎታል፡፡ጋርቬይ ደግሞ ዱቦይስንአንተ እኮ ነጭ እና የጥቁር ዲቃላ በተጨማሪምየነጭ ኔግሮ (White men’s nigger) ነህ’’ ይለውነበር፡፡ ከዚህ ሌላጋርቬይ ብላክ ስታርላይን የሚባለውን ድርጁቱን ለማጥፋትአሻጥር እየሰራብኝ ነውበማለት ይወቅሰው ነበር፡፡

    ሌላው ለፓንአፍሪካኒዝም ድርጅት ምስረታትልቅ አስተዋጽኦ ካደረጉት መካከልኢትዮጵያዊውን . ራስመኮነን እናገኛለን፡፡ መኮነንየተወለደው ጉያና (Guyana) ውስጥሲሆን አያቱ ከሰሜን ኢትዮጵያ ትግራይበአንድ ስኮትላዳዊ የማዕድንሰራተኛ ነበር የተወሰደው፡፡ስሙን የቀየረው (. ራስመኮነን የተባለው) በሁለተኛውየጣሊያን ኢትዮጵያን ወረራጊዜ ነበር፡፡ ለምን ስሙንቀየረ ካላችሁ፣ አፍሪካዊ ዝርያእንዳለው ለማመልከት ነበር፡፡አሜሪካ ኮርኔል ዩኒቨርስቲከተማረ በኋላ ያቀናውወደ ዴንማርክ-አውሮፓ ነበር፡፡ያኔ ታዲያ ኮፐንሃገን-ዴንማርክ ውስጥየእርሻ ኮሌጅ ውስጥእየተማረ እያለ ዴንማርክለጣሊያን የኢትዮጵያን ንጹሃንሕዝቦች መግደያ የሚሆንጅምላ ጨራሽ መርዝ አምርታ ትሰጣት ነበር፡፡ይህንን ድርጊት ጋዜጦችላይ ጦማር በመጻፍ በግልጽ ተቃወመ፡፡18 ወር ከተቀመጠባት ዴንማርክም ተባረረ፡፡ከዚያ ወደ እንግሊዝ ተጓዘና በእነጆርጅ ፓድሞር በተመሰረተው ኢንተርናሽናልአፍሪካን ሰርቪስ ቢሮንቁ ተሳታፊ በመሆንና የቢሮውምየቢዝነስ ማናጄር በመሆንአገልግሏል፡፡ ከሁለተኛው የዓለምጦርነት በኋላ ግንወደ ማንቸስተር ዩኒቨርስቲ በማቅናትታሪክ አጠና፡፡ በእንግሊዝም የስራፈጣሪ በሆን ብዙ ሆቴሎችን ከፈተ፡፡ ከጆርጅፓድሞር እና ኩዋሜንኩርማህ ጋር በመሆንም1945ቱን የፓንአፍሪካን ኮንግረስ ለማደራጄትብዙ ደክሟል፡፡ 1947 ፓንአፍሪካ የተባለ ህትመትልሳን መሰረተና የአፍሪካን የቀንተቀን ስቃያቸውንና ፍላጎታቸውን ለመላውአፍሪካዊያንና አሜሪካዊያን ያሰራጭነበር፡፡ 

    1957 ጋናነጻነቷን ስታገኝ መኮነንከንኩርማህና ፓድሞር ጋርሆኖ የአፍሪካ አንድነት ድርጅትንለመመስረት ወደ ጋናሄደ፡፡ 1966 ንኩርማህመፈንቅለ መንግስት ከተካሄድባቸውበኋላ መኮነን ወደ እስርቤት ተወረወረ፡፡ ከእስር የተፈቱትበጆሞ ኬንያታ ጥረት ነበር፡፡ከዚያም ጆሞ ኬንያታአገሬ አገርህ ነው በማለትይመስላል ወደ ኬንያወሰዱት፡፡ ከዚያም የኬንያዜግነት ሰጥተው የአገሪቱየቱሪዝም ሚነስተር አድርገውሾሙት፡፡ ስለዚህ ኢትዮጵያዊዝርያ ያለውን ፓን አፍሪካኒስትብዙዎቻችን አናውቅም፡፡ ምንአልባት የናይሮቢ ዩኒቨርሰትቲፕሮፌሰር የሆኑት ኬኔትኪንግ ከዘጠኝ ወር በላይሞኮነንን ቃለ መጠይቅአድርጎ 1973 ያሳተመውንPan-Africanism from Within ማግኜት ብንችልየበለጠ ሰለማንነቱ ማወቅይቻል ይሆናል፡፡
     ክፍልሁለትን በሚቀጥለው ሕትመትይዘን እንመጣለን፡፡ ቸር ሰንብቱ፡፡

     መጣለን፡፡ ቸር ሰንብቱ፡፡
    | Copyright © 2013 Lomiy Blog