Egyptian Billionaire Plans to Buy an Island for Migrants የግብጹ ቢሊየነር ናግዊብ ሳውሪስ ስደተኞችን የምቀበልበት ደሴት የሚሸጥልኝ እያሉ ነው፡፡ ሰውየው ይህን ያሉት ከመካከለኛው ምስራቅና ከአፍሪካ ወደአውሮፓ ለመግባት በመሞከር ህይወታቸው አደጋ ላይ እየወደቀ የሚገኙ ስደተኞችን ለመታደግ በማሰብ ሲሆን እንደ ግሪክ ወይ ኢጣሊያ ያሉ ሀገራት አንድ ደሴት እንዲሸጡላቸው በይፋ መጠየቃቸው ተነግሯል፡፡ ግለሰቡ በትዊተር ገጻቸው ላይ ማክሰኞ እለት ስደተኞችን የማስጠልልበት አንድ ደሴት ሽጡልኝ የሚል ጥያቄ ሲያቀርቡ ይቀልዳሉ ወይ? የሚል ጥያቄን ቢያስነሳም እርሳቸው ግን ከሲቢሲ ቴሌቪዥን ጋር ባደረጉት ቃለምልልስ ላይም ይህንኑ ቃላቸውን ደግመውታል፡፡ http://bit.ly/1EGVj5w

Egyptian Billionaire Plans to Buy an Island for MigrantsThis is Africa’s news report said Egyptian billionaire, Naguib Sawiris, has offered the governments of Italy and Greece to sell him an island in the Mediterranean Sea where he would host migrants ...

-የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩም ግብፅ ለድርድር ፈቃደኛ ናት ብለዋል:: 
በግብፅ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ግንባር ቀደም ተወዳዳሪ የሆኑት አብዱልፈታህ አልሲሲ ኢትዮጵያን በመጐብኘት የሁለቱን አገሮች የዓባይ ውኃ ግጭት በውይይት ለመፍታት እንደሚጥሩ አስታወቁ፡፡
በተመሳሳይም የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ነቢል ፋህሚ የታላቁ የህዳሴ ግድብን በተመለከተ ግብፅ ከኢትዮጵያ ጋር ለመደራደር ፈቃደኛ መሆኗን መግለጻቸውን፣ የግብፅ ጋዜጣ አል አህራም ዘግቧል፡፡

ከ‘አል አህራም’ ጋር ቃለ ምልልስ ያደረጉት የቀድሞው የጦር ኃይሉ መሪ አልሲሲ፣ ‹‹የግብፅና የኢትዮጵያን ቀውስ ለመፍታት ምርጡ መንገድ የሁለትዮሽ ድርድርና መግባባት ነው፤›› ማለታቸውም ተጠቅሷል፡፡ ከግጭትና ከጠላትነት ይልቅ ስምምነት የተሻለ መሆኑን አፅንኦት ሰጥተው የገለጹት አልሲሲ፣ ግብፅን የሚጠቅም ከሆነ ኢትዮጵያን ለመጐብኘት ዝግጁ መሆናቸውን አመልክተዋል፡፡ 
‹‹ይህ ወደ ግጭት ከመግባትና ከማንም ጋር ጠላት ከመሆን የተሻለ ነው፤›› ሲሉም አስታውቀዋል፡፡ 
የቀድሞ የግብፅ የጦር ኃይል አዛዥ የግብፅ የውኃ መብት ጉዳይ የሕይወትና የሞት ጉዳይ መሆኑን ግን አስረግጠው ገልጸዋል፡፡

በተመሳሳይ የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ነቢል ፋህሚ ከአሜሪካና ከአውሮፓ ኅብረት ተወካዮች ጋር ባደረጉት ስብሰባ፣ የታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታን በተመለከተ ግብፅ ከኢትዮጵያ ጋር አገራቸው ለመደራደር ያላትን ዝግጁነት ገልጸዋል፡፡ ከዚህ ቀደም ግብፅ፣ ሱዳንና ኢትዮጵያ ያደረጉት ድርድር ፍሬያማ እንዳልሆነ መጠቆማቸውን የገለጸው የአል አህራም ዘገባ፣ ሚኒስትሩ ይህ ሌላ ውይይት ለማድረግ ግብፅን እንደማያዳግት መግለጻቸውን ገልጿል፡፡ 
ከቀናት በፊት አሜሪካ ሁለቱ አገሮች ወደ ድርድር እንዲመለሱ ጥሪ ማድረጓን መዘገባችን ይታወሳል፡፡    
Source: Reporter

Egypt’s presidential front runner Abdel-Fattah al-Sisi has said that he is ready to visit Ethiopia for talks on resolving their Nile water dispute.“Dialogue and understanding are the best way to resolve the crisis,” al-Sisi said in an interview with the state-run Al-Ahram daily on Saturday.“This is better than going into a dispute or an enmity with anyone,” he added.The former army chief, who led the army to unseat elected president Mohamed Morsi last July, said that he is ready to visit Ethiopia “if this serves Egypt’s interests”.“I will not hesitate in making any effort for my country and its water rights, which is a life-or-death issue,” he added.Relations between Cairo and Addis Ababa soured last year over Ethiopia’s plans to build a $6.4-billion hydroelectric dam on the Blue Nile, which represents Egypt’s primary water source.The project has raised alarm bells in Egypt, which fears a reduction of its historical share of Nile water.Water distribution among Nile basin states has long been regulated by a colonial-era treaty giving Egypt and Sudan the lion’s share of river water. Ethiopia, for its part, says it has never recognized the treaty.Source: .worldbulletin.net

ኢትዮጵያ ለጀመረችው የታላቁ ህዳሴ ግብድ ግንባታ የአሜሪካ መንግሥት ትልቅ ትኩረት እንደሚሰጠውና ግድቡን በተመለከተ የኢትዮጵያና የግብፅ መንግሥታት ያቋረጡትን ውይይት እንዲጀምሩ ጥሪ አቀረበ፡፡ 
የአሜሪካ ረዳት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሊንዳ ቶማስ ግሪንፊልድ ባለፈው ረቡዕ የአሜሪካ መንግሥት ከሰሐራ በታች ላሉ የአፍሪካ አገሮች የሚሰጠውን ትኩረት አስመልክቶ፣ ከተለያዩ የአፍሪካ አገሮች ከተወጣጡ ጋዜጠኞች ጋር ከአሜሪካ ሆነው በቀጥታ ቪዲዮ ኮንፈረንስ ተነጋገረው ነበር፡፡ ‹‹የአሜሪካ መንግሥት ከታላቁ የህዳሴ የኃይል ማመንጫ ግድብ ጋር በተገናኘ ከኢትዮጵያና ከግብፅ መንግሥታት ጋር ትልቅ ውይይት በማካሄድ፣ ሁለቱ አገሮች ልዩነታቸውን አቻችለው በጋራ እንዲሠሩ ጥሪ አቅርቧል፤›› ሲሉ ከሪፖርተር ለቀረበላቸው ጥያቄ ምላሽ ሰጥተዋል፡፡
 የአሜሪካ መንግሥት ኢትዮጵያ በመገንባት ላይ ባለችው የታላቁ ህዳሴ የኃይል ማመንጫ ግድብ ላይ ያለውን አቋም አስመልክቶ በተጨማሪ ለቀረበላቸው ጥያቄ በሰጡት ምላሽ፣ በመጀመሪያ በኢትዮጵያና በግብፅ መካከል የሚስተዋለው የቃላት ጦርነት የአሜሪካ መንግሥትን እንደሚያሳስበው ገልጸዋል፡፡
ግድቡን በተመለከተ የአሜሪካ መንግሥት አቋም ሁለቱ መንግሥታት ወደ ንግግር መምጣት እንዳለባቸውና ተገናኝተው ሊወያዩ ይገባል፣ ያሉት ረዳት የውጭ ጉዳይ ሚንስትሯ፣ ልዩነታቸውን ሊያስታርቁ ይገባል ሲሉ በአፅንኦት አስረድተዋል፡፡
ከዚህ ቀደም በሁለቱ ኢትዮጵያና ግብፅ መካከል የተወሰነ ድርድር እንደነበር የአሜሪካ መንግሥት የሚገነዘብ መሆኑን የገለጹት ረዳት የውጭ ጉዳይ ሚንስትሯ፣ አሁንም ሁለቱ መንግሥታት ያቋረጡትን ድርድር በድጋሚ በመጀመር ለሁለቱ አገሮች የጋራ ጥቅም የሚበጅ መፍትሔ ላይ ቢደርሱ እንደሚሻል አስረድተዋል፡፡ 
ረዳት ሚንስትሯ ሊንዳ ቶማስ ከአፍሪካ ከተወጣጡ ጋዜጠኞች ጋር በቪዲዮ ኮንፈረንስ ያደረጉት ውይይት ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ጆን ኬሪ፣ የአፍሪካ ጉብኝት በቅርቡ በአሜሪካ በሚካሄደው የአፍሪካ መሪዎች ጉባዔ ዙሪያ ለተነሱ ጥያቄዎች ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡
በቅርቡ በሚካሄደው የአፍሪካ መሪዎች ጉባዔ ላይ የኤርትራ፣ የዚምባቡዌ፣ የሱዳንና የዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ መሪዎች እንደማይጋበዙ ገልጸዋል፡፡
በአሁኑ ወቅት በደቡብ ሱዳን የሚስተዋለውን የእርስ በእርስ ግጭት አስመልክቶ ሁለቱ የግጭቱ ተዋናዮች የሰላም ስምምነቱን ወደ መተግበር እንዲገቡ፣ ካልሆነ ግን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት የአሜሪካ መንግሥት ማዕቀብ እንደሚጠብቃቸው አስታውቀዋል፡፡
Source: Reporter



  • • ‹‹የፓትርያርኩን ሥልጣን ይገድባል›› በሚል ተተችቷል
  • ‹‹አመራራቸውን በብቃት እንዲያከናውኑ የሚያግዝ ነው›› /የሕግ ረቂቁ/
  • ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ የሚያስተላልፉት በብሔራዊ ቋንቋ ብቻ ይኾናል:: 

  • ከቤተ ክርስቲያኒቱ ዕድገትና ነባራዊ ኹኔታዎች ጋራ በማገናዘብ ያሻሽላል የተባለው የሕግ ረቂቁ ለውይይት የቀረበው፣ ባለፈው ረቡዕ ጀምሮ በመካሔድ ላይ በሚገኘው የቅዱስ ሲኖዶሱ ኹለተኛ ዓመታዊ መደበኛ የምልዓተ ጉባኤ ስብሰባ ላይ ነው፡፡ የቤተ ክርስቲያኒቱ ሕጎች ኹሉ የበላይ ነው የተባለው የሕገ ቤተ ክርስቲያን ማሻሻያ ረቂቁ÷ ርእሰ አበውና ለካህናቷና ለምእመናንዋ ኹሉ መንፈሳዊ አባት ለኾኑት ለፓትርያርኩ እንደራሴ እንደሚሾም በአንቀጽ 24 ላይ ማስፈሩ ተመልክቷል፡፡ እንደራሴው ‹‹ቅዱስ ፓትርያርኩ ከቤተ ክርስቲያን የተጣለበትን ሓላፊነትና መንፈሳዊ አመራር በሚጠበቀው ብቃትና ደረጃ ለማከናወን እንዲችል የሚያግዝ›› መኾኑ በሕግ ማሻሻያ ረቂቁ ተገልጧል፡ ፡

  •        የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ፣ ፓትርያርኩን የሚያግዝ እንደራሴ እንደሚመደብ በሚገልጽና የፓትርያርኩን ሓላፊነትና ተጠያቂነት በጉልሕ የሚያሳዩ አንቀጾችን ባካተተ የሕግ ረቂቅ ላይ እየተወያየ እንደኾነ ተገለጸ፡፡ ቤተ ክርስቲያኒቱ በ1991 ዓ.ም. ያወጣችውን ሕግ ከሌሎች ሕጎች፣ ደንቦችና መመሪያዎች ጋር በማጣጣም፣
  • እንደራሴው የሚመደበው የቅዱስ ሲኖዶሱ አባላት ብቻ በሚሳተፉበት ምርጫ ሲኾን፣ ለምርጫው ሦስት ዕጩዎች በፓትርያርኩና በቅዱስ ሲኖዶሱ አባላት ጥቆማ እንደሚለዩ ተጠቅሷል፡፡ የቤተ ክርስቲያኒቱን ሃይማኖት፣ ቀኖናና ትውፊት የማስጠበቅ እንዲሁም ያለአድልዎ የማስተዳደር ሓላፊነት ላለበት ለፓትርያርኩ በእንደራሴነት የሚመረጠው ሊቀ ጳጳስ ማሟላት የሚገባው መመዘኛ በሕጉ መመልከቱ የተጠቆመ ሲኾን መመዘኛው ለእንደራሴው ከ50 - 60 ዓመት የዕድሜ ገደብ ሲያስቀመጥ፣ የአስተዳደር ችሎታና የመንፈሳዊ አመራር ልምድን፣ መንፈሳዊና ዘመናዊ ዕውቀት አጣምሮ መያዝን እንደሚጠይቅም ታውቋል፡፡ ‹‹ግለሰባዊ የሥልጣን ፈላጊነት ስሜት የሚገንበት፣ የፓትርያርኩን ሥልጣን የሚጋፋና መካሠስን የሚያበረታታ ነው›› በሚል አንቀጹን የተቃወሙ የቤተ ክህነት ሓላፊዎች፣ ምደባው አስፈላጊ ኾኖ ከተገኘም እንደራሴው በፓትርያርኩ ጥቆማ ብቻ መመረጥ እንዳለበት የቃሉ ትርጉም እንደሚያስገደድ በመጥቀስ ይከራከራሉ፡፡
    የአህጉረ ስብከት የሥራ ሓላፊዎች በአንጻሩ፣ የእንደራሴው ምደባ፣ መልካም አስተዳደር እንዲሰፍንና ብልሹ አሠራር እንዲታረም የአደረጃጀትና የአሠራርለውጥ ጥናት በማድረግ ላይ ለምትገኘው ቤተ ክርስቲያን መንፈሳዊ አመራር መጠናከር የራሱ አስተዋፅኦ አለው በሚል እንደሚደግፉት ተናግረዋል፡፡ እንደራሴው ፓትርያርኩን ከማገዝ ውጭ ‹‹ለቅዱስ ፓትርያርኩ ከተሰጡት ተግባራት ውስጥ የሚጋራው የተለየ ሓላፊነት አይኖረውም፤›› በሚል በረቂቁ የሰፈረውን አንቀጽ በመጥቀስ ምደባው ፓትርያርኩን የመጋፋት ሚና እንደሌለውም ገልጸዋል፡፡ ተጠያቂነትን በተመለከተም ፓትርያርኩን ብቻ ሳይኾን ኹሉንም ሊቃነ ጳጳሳትና ኤጲስ ቆጶሳት ለቅዱስ ሲኖዶስ ተጠሪ ከማድረግ፣ በአስተዳደር በደልና በአመራር ጉድለት የካህናቱንና የምእመናኑን አመኔታና ተቀባይነት ማጣትን ጨምሮ ከሀብትና ንብረት ባለቤትነት ጋራ የተያያዙ ዝርዝር የተጠያቂነት አንቀጾች በረቂቁ በመካተታቸው በፓትርያርኩ አልያም በወቅታዊ እይታ ላይ ብቻ የታጠረ ረቂቅ እንዳልኾነ ያስረዳሉ፡፡
    ጉዳዩ በዋናነት የቤተ ክርስቲያኒቱን መንፈሳዊ አመራር ከማጠናከር አንጻር ሊታይ ይገባል የሚሉ አስተያየት ሰጭዎች፣ ምልዓተ ጉባኤው የሕግ ማሻሻያ ረቂቁን በጥልቀት በማዳበር የቅዱስ ሲኖዶሱ ሉዓላዊ ሥልጣን በማንም የማይገሠስበት መሣርያ አድርጎ እንደሚያጸድቀው እንጠብቃለን ብለዋል፡፡ በሌላ በኩል፣ ፓትርያርኩ በቤተ ክርስቲያኒቱ ታላላቅ በዓላት ላይ እንዳስፈላጊነቱ እየተገኘ ለሕዝበ ክርስቲያኑ ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ የሚሰጠው እንዲሁም በብዙኃን መገናኛ መንፈሳዊ መልእክት የሚያስተላልፈው በአገሪቱ ብሔራዊ ቋንቋ ብቻ እንደሚኾን በሕግ ማሻሻያ ረቂቁ ላይ መስፈሩ ተጠቅሷል፡፡
  • Source: Addis Admass

    (Reuters) - The World Food Programme will help to feed nearly 6.5 million Ethiopians this year, the U.N. agency said on Tuesday, with the country hit by locusts, neighboring war and sparse rainfall. 


    "We are concerned because there is the beginning of a locust invasion in the eastern part of the country, and if it's not properly handled it could be of concern for the pastoralist population living there," WFP spokeswoman Elizabeth Byrs told a U.N. briefing in Geneva.
    "And in the northern part of Ethiopia there has been less rain than average for the third or fourth consecutive year."
    Ethiopia is also dealing with growing refugee numbers due to the conflict in neighboring South Sudan, sapping WFP's budget for feeding new arrivals in the country, which is at risk of a shortfall as soon as next month.
    More than 120,000 South Sudanese have crossed over into Ethiopia in the past six months, mostly women and children who are arriving "famished, exhausted and malnourished", WFP said in a statement.
    The recent influx has brought total refugee numbers to 500,000 in Ethiopia. The U.N. also provides food for millions of needy or undernourished Ethiopians, including 670,000 school children and 375,000 in HIV/AIDS programs.
    Ethiopia's overall situation has vastly improved over recent years and the economy now ranks as one of the fastest growing in Africa. But deep problems remain.
    Malnutrition has stunted the growth of two out of every five Ethiopian children and reduced the country's workforce by 8 percent, WFP said, citing Ethiopian government data.
    The International Monetary Fund expects Ethiopia's economy to grow 7.5 percent in each of the next two fiscal years but says the government needs to encourage more private sector investment to prevent growth rates from falling thereafter.

    (Reporting by Tom Miles Editing by Jeremy Gaunt)
    Source: Reuters

    እስረኞች፤ ድብደባና ግርፋት ደርሶብናል አሉ::
             ከአለማቀፍ የመብት ተሟጋች ተቋም ጋር በገንዘብና በሃሳብ ተደራጅተው በኢንተርኔት አገሪቱን ለማሸበር አሲረዋል በሚል የታሰሩት 9 ጋዜጠኞችና የ“ዞን 9” ፀሐፊዎች ላይ ምርመራ እንዳልጨረሰ በመግለጽ ተጨማሪ ጊዜ እንዲፈቀድለት ፖሊስ የጠየቀ ሲሆን፤ ፍ/ቤት የ10 ቀን ቀጠሮ ሰጠ፡፡ ከሁለት ሳምንት በፊት ተጠርጣሪዎች ሀገሪቱን ለማሸበር በኢንተርኔት ማህበራዊ ሚዲያዎች አሲረዋል ያለው ፖሊስ፤ ሰሞኑን ተጠርጣሪዎቹ ፍ/ቤት ሲቀርቡ፣ የተያዙት በማህበራዊ ድረገፆች ላይ በፃፉት ሳይሆን ከውጭ አሸባሪ ኃይሎች ጋር በመደራጀት፣ አገሪቱን ከቀጣዩ ምርጫ በፊት ለማሸበር እና የሽብር ሴራውንም ለመምራት ሲንቀሳቀሱ ተደርሶባቸው ነው ማለቱን የተጠርጣሪዎቹ ጠበቃ አቶ አመሀ መኮንን ተናግረዋል፡፡
    ተጠርጣሪዎቹ መንግስትን ከምርጫው በፊት ለመጣል፣ ከ5 ጊዜ በላይ እንደ ኬንያና ስውዲን ባሉ አገራት ስልጠና መውሰዳቸውን ፖሊስ ለፍ/ቤቱ ማስረዳቱንም ጠበቃው አክለው ገልፀዋል፡፡ በሶስት መዝገብ ተከፋፍለው በአራዳ ፍርድ ቤት አንደኛ ወንጀል ችሎት ጉዳያቸው የሚታየው ጋዜጠኞችና ፀሃፊዎች፤ በቁጥጥር ስር ከዋሉ በኋላ የ14 ቀን የጊዜ ቀጠሮ ተጠይቆባቸው ለባለፈው ረቡዕ እና ሀሙስ ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ መቀጠሩ
    ይታወሳል፡፡ ረቡዕ ዕለት ከቀኑ ስምንት ሰዓት ጀምሮ ኤዶም ካሳዬ፣ ናትናኤል ፈለቀና አጥናፍ ብርሃነ ችሎት ቀርበው ጉዳያቸው የታየ ሲሆን በመቀጠል ተስፋዓለም ወ/የስ፣ አስማማው ሃ/ጊዮርጊስ እና ዘላለም ክብረት ችሎት ቀርበዋል፡፡ ጉዳያቸው በዝግ ችሎታ የታየ በመሆኑ ቤተሰብ፣ እንዲሁም የውጭና የአገር ውስጥ ጋዜጠኞች የፍርድ ቤት ሂደቱን መከታተል አልቻሉም፡፡
    የተጠርጣሪዎቹ ጠበቃ አቶ አመሀ መኮንን፤ ከችሎት መጠናቀቅ በኋላ ለጋዜጠኞችና ለተጠርጣሪ ቤተሰቦች በሰጡት ማብራሪያ፤ ተጠርጣሪዎቹ መጀመሪያ ከተጠረጠሩበት ጉዳይ በተለየ በውጭ ከሚገኙ አሸባሪ ሃይሎች ጋር በመደራጀት፣ እንደ ኬኒያና ስዊድን ባሉ አገሮች ከአምስት ጊዜ በላይ ስልጠና በመውሰድና ገንዘብ በመቀበል፣ ከመጪው ዓመት ምርጫ በፊት አገሪቱን ለማሸበርና የሽብር ሴራውን ለመምራትም ጭምር ሲንቀሳቀሱ እንደደረሰባቸው ፖሊስ ለፍ/ቤቱ ማስረዳቱን ገልፀዋል፡፡ ከውጭ አሸባሪ ሀይሎች በተቀበሉት ገንዘብ፣ ላፕቶፕና ኮምፒዩተር እንደገዙም ፖሊስ ለፍ/ቤቱ ማስረዳቱን የተጠርጣሪዎቹ ጠበቃ ገልፀው፤ “ፖሊስ የተጠርጣሪዎቹን ጉዳይ ከሽብርተኝነት ጋር አያይዞታል” ብለዋል፡፡
    ደንበኞቻቸው የዋስትና መብታቸው እንዲከበርላቸው መጠየቃቸውን ያወሱት ጠበቃው፤ ፖሊስ ስድስት የተለያዩ ምክንያቶችን በመጥቀስ፣ የዋስትና መብታቸው እንዳይከበር መሟገቱን ገልፀዋል፡፡ ፖሊስ የዋስትና መብታቸው ቢከበር ይጐዳኛል ካለባቸው ምክንያቶች ውስጥ ተጨማሪ ግብረ አበሮች ስላሏቸው ቢለቀቁ እነሱን ያስመልጡብኛል፣ ከውጭ አሸባሪ ሀይሎች ገንዘብ ተቀብለው የገዟቸውን ላፕቶፖችና ኮምፒዩተሮች ገና አልያዝኩም፣ ተጠርጣሪዎቹ የተገኙባቸው ሰነዶች በእንግሊዝኛ የተፃፉ በመሆናቸው አስተረጉማለሁ፣ ተጨማሪ ሰነዶችን ሊያሸሹብኝ ይችላሉ፣ ምስክር ገና አላሰማሁም እና የቴክኒክ ምርመራ አልጨረስኩም በማለት ለፍርድ ቤቱ ማስረዳቱን የተናገሩት አቶ አመሀ፤ የዋስትና መብታቸው አይከበር የሚለው የፖሊስ ጥያቄ በፍ/ቤቱ ተቀባይነት ማግኘቱን ተናግረዋል፡፡ ተጠርጣሪዎቹ፤ በቤተሰብና በወዳጅ ዘመድ እንዲጐበኙ ፍ/ቤቱን መጠየቃቸውን የተናገሩት ጠበቃው፤ ከሐሙስ እለት ጀምሮ በወዳጅ ዘመድ እንዲጐበኙ መፈቀዱን ተናግረዋል፡፡ ከትናንት በስቲያ ፍ/ቤት የቀረቡት እነ ማህሌት ፋንታሁን፣ አቤል ዋበላና በፍቃዱ ሀይሉም የተጠረጠሩበት ጉዳይ ረቡዕ እለት ከቀረቡት ከእነ ኤዶም ካሣዬ ጋር ተመሳሳይ መሆኑን አቶ አመሀ መኮንን ገልፀዋል፡፡ በሀሙሱ ችሎት ተጠርጣሪዎቹ በብሎግ፣ በፌስቡክና በቲዊተር ላይ ባሰፈሩት ፅሁፍ ተጠርጥረው አለመያዛቸውን ፖሊስ መግለፁን ጠበቃው ተናግረዋል፡፡
    ረቡዕ ዕለት የተጠርጣሪዎቹ ጉዳይ የታየው በዝግ ችሎት ቢሆንም በሀሙሱ ችሎት የሶስቱ ተጠርጣሪ አንድ አንድ የቤተሰብ አባላት ወደ ችሎቱ እንዲገቡ ተፈቅዶላቸዋል፡፡ “ችሎቱ በዝግ እንዲሆን ተፈልጐ ሳይሆን ፍርድ ቤቱ የሚይዘው የሰው ብዛት አነስተኛ በመሆኑ ነው” ያሉት አቶ አመሀ፤ ባለችው ጠባብ ቦታ ቅድሚያ ለማን እንስጥ በሚል ስንነጋገር፣ ለቤተሰቦች በመባሉ፣ አንድ አንድ የቤተሰብ አባላት እንዲገቡ ተፈቅዷል፤ ተጨማሪ ማን ይግባላችሁ ተብለው የተጠየቁት ተጠርጣሪዎቹ፤ “ለጊዜው በቂ ነው” በማለት ምላሽ እንደሰጡ ጠበቃው ተናግረዋል፡፡ ከሶስቱ ተጠርጣሪዎች ሁለቱ አቤል ዋበላና በፍቃዱ ሀይሉ በእስር ቤት የሰብአዊ መብት ጥሰት እንደደረሰባቸው ለፍ/ቤቱ መናገራቸውን ያወሱት ጠበቃው፤ በደረሰባቸው ድብደባና ግርፋትም ለጉዳት መዳረጋቸውን ጠቁመው፤ የሚመለከተው አካል የሰብአዊ መብት ጥሰቱን እንዲያስቆምላቸው መጠየቃቸውን ገልፀዋል፡፡
    በደንበኞቻቸው ላይ የሚፈፀመው የሰብአዊ መብት ጥሰት እንዲቆም ከፖሊስ ጋር መነጋገራቸውንም ጠበቃው አክለው ተናግረዋል፡፡ ፖሊስ የጠቀሰው የሰነድ ምርመራና ማስተርጐም እንዲሁም የቴክኒክ ምርመራ ሂደት ደንበኞቻቸውን በእስር የሚያስቆይ ስላልሆነ የዋስትና መብታቸው እንዲከበር፣ ካልሆነም አጭር የጊዜ ቀጠሮ እንዲሰጥ ፍ/ቤቱን መጠየቃቸውን ያወሱት ጠበቃው፤ እነ ኤዶም፣ ናትናኤል፣ አጥናፍ እንዲሁም ተስፋለም፣ አስማማውና ዘላለም ለግንቦት ዘጠኝ ሲቀጠሩ፤ ማህሌት፣ አቤልና በፍቃዱ ለግንቦት 10 ተቀጥረዋል ብለዋል፡፡ ማህሌት፣ አቤልና በፍቃዱ ከፍርድ ቤት ሲወጡ ፉጨት፣ ጭብጨባና የማበረታቻ ጩኸት ውጭ ከተሰበሰቡ ቤተሰቦችና ወዳጆች የተስተጋባ ሲሆን ጠበቃው ጩኸትና ጭብጨባው ሌሎች ችሎቶችን እየረበሸ ነው በሚል ከፍ/ቤት ማስጠንቀቂያ እንደደረሳቸው ገልፀው፤ “ጩኸትና ጭብጨባው ደንበኞቼን ስለሚጐዳ እንዳይደገም” በማለት ለቤተሰብና ወዳጅ ዘመድ ማሳሰቢያ ሰጥተዋል፡፡
    በሌላ በኩል፤ በረቡዕ ዕለት ችሎት ከሌሎች ጓደኞቹና ተጠርጣሪ ቤተሰቦች ጋር የጓደኞቹን ጉዳይ ውጭ ሆኖ ሲከታተል የነበረው የ“አዲስ ስታንዳርድ” መጽሔት የቀድሞ አምደኛ ኪያ ፀጋዬ፤ ተጠርጣሪዎቹ ከችሎት ሲወጡ ባልታወቀ ምክንያት ፖሊስ እየደበደበና እየተጎተተ ከታሳሪዎቹ ጋር የወሰደው ሲሆን ሃሙስ እለት ማምሻውን መለቀቁን ማረጋገጥ ተችሏል፡፡ ከአንድ ቀን እስር በኋላ የተለቀቀው ኪያ ፀጋዬ በምን ጉዳይ እንደተያዘ ጠይቀነው “ወደ ማዕከላዊ የተወሰድኩት ፎቶ አነሳህ ተብዬ ነው” ብሏል፡፡ “ፎቶ ማንሳት በወቅቱ አልተከለከለም፤ ፈረንጆችም ሲያነሱ ነበር፤ ፎቶ ያነሳሁትም ፍ/ቤት ውስጥ ሳይሆን ፍ/ቤት ግቢ ውስጥ ነው” ያለው ኪያ፤ ፎቶ ያነሳሁት አንዳንድ ኮመንተሪዎችን ስፅፍ ፎቶ ለመጠቀምና ለማስታወሻም ጭምር ነው ሲል ለአዲስ አድማስ ገልጿል፡፡ ማእከላዊ ከተወሰደ በኋላ ለምን ፎቶ አነሳህ፣ ፎቶ እንድታነሳ የቀጠረህ አካል ማን ነው፣ ለማን ነው የምትሰራውና መሰል ምርመራዎች እንደተደረጉበት ጠቁሞ ባለሙያ እንደሆነና፣ ፎቶውን ያነሳው ለማስታወሻ መሆኑን ለመርማሪዎቹ ካስረዳ በኋላ በአይፎን ስልኩ ያነሳቸው ፎቶዎች ተሰርዘው፣ በነፃ መለቀቁን ለአዲስ አድማስ ተናግሯል፡፡
    Source: Addis Admass
     
    San Jose, California–U.S. President Barack Obama has agreed with journalist Abebe Gellaw’s demand to support freedom in Ethiopia and help free bloggers, journalists and political prisoners jailed by the tyrannical regime.

    While Obama was wrapping up his speech last night at a glitzy Democratic National Committee reception in San Jose’s Fairmont Hotel, journalist and activist Abebe Gellaw interrupted the president and called support for freedom in Ethiopia. The event jointly hosted by Yahoo CEO Marissa Mayer and and Y Combinator CEO Sam Altman was mainly attended by Silicon Valley business and political leaders.
    Abebe began his message with a positive note. “Mr. Obama, we Ethiopians love you. We demand freedom for Ethiopia,” he said.

    The President, who was talking about winning both Congress and the Senate from the Republicans in the next election, replied “I agree with you although why don’t I talk about it later because I am just about to finish. You and me will talk about it. I am going to be coming around.”
    But Abebe continued his message and loudly called for help to free jailed bloggers and journalists. “Stand with the people of Ethiopia, don’t support tyranny,” he said to which the president answered again, “I agree with you.”
    “We have tyranny in Ethiopia,” Abebe said and added, “We love you!”
    “I love you back,” the present replied and noted that his speech was kind of screwed up.
    “That is okay. And we got free speech in this country,” he said before wrapping up his speech.
    In a letter Abebe handed to the President at the end of the event, he noted that he wanted to take the rare opportunity to raise the voices of the oppressed people Ethiopia.
    “Mr. President, as an exiled journalist and freedom activist trying to raise the voices of the oppressed people of Ethiopia, I can tell you that Ethiopians have genuine respect for this great land of freedom and your inspirational leadership,” he wrote.
    “But it pains and frustrates me and millions of Ethiopians to see that for over two decades the United States has overridden its core values and forged a questionable alliance with the Tigray People’s Liberation Front, a terrorist group that has continued to oppress, massacre, jail, torture and displace defenseless Ethiopians.”
    According to Abebe, the rare opportunity was another unmissable chance to demand our freedom and expose the tyrants at such a high profile platform of the most powerful decision makers in the world. “I am glad I took the chance though security was extremely tight. At the end of the day,we should consistently demand the U.S to the review its questionable foreign policy towards Ethiopia. That was also the heart of my demand,” he said
    Source: Zehabesha
    The co-pilot who hijacked an Ethiopian Airlines commercial passenger plane and demanded asylum in Geneva will not be extradited by his home country and will instead be tried in Switzerland on criminal charges.
    The Swiss government refused to extradite him to Ethiopia, as confirmed by the Federal Office of Justice. Switzerland informed the Ethiopian government that the case against the hijacker had already been opened in Switzerland based on the same facts that were used to demand his extradition.

    On the morning of February 17, Ethiopian Airlines flight 702 from Addis Ababa to Rome, carrying 200 passengers and crew, should have landed in Rome but instead continued on to Geneva after the co-pilot locked the pilot out of the cockpit and hijacked the plane, demanding asylum in Switzerland.

    After landing in Geneva, he gave himself up and was arrested. He now faces up to 20 years in prison.

    Michael Pfeiffer, a lawyer for the Swiss Organization for Aid to Refugees (SFH), told the Le Matin newspaper that it is likely the co-pilot will remain in Switzerland in any case, because under the European Convention of Human Rights, he may not be sent back to a country where he is likely to be abused.

    Ethiopia, which offers few guarantees of respect for human rights, has labelled him a “traitor” and is likely to try him in absentia, according to Pfeiffer. The expert added that even though the co-pilot probably won’t be granted formal asylum, he could be granted provisional refugee status in Switzerland because of Ethiopia’s human rights record.

    The hijacking also exposed the vulnerability of Swiss airports at night or early morning as it emerged that Swiss fighter jets were unable to scramble at that hour due to budget constraints.
    Source: Swiss info

    JONGLEI - A dozen of Egyptian soldiers fighting alongside the government of South Sudan were caught yesterday in a fierce battle with the rebels' white army in Ayod, Jonglei State. Government forces last week managed to capture Ayod after outmuscling hundreds of white
    army stationed in that strategic town of Jonglei. The government after overrunning the white army burned down the commissioner's office building, market complex and all the huts within the town.

    The battle continued till yesterday when white army reinforcement from Duk came and chased the government, UPDF and Egyptian soldiers onwards to the sudd swamp. 400 of the government soldiers were found dead as well as 16 Egyptians and 4 UPDF forces. The white army said to have lost 90 people.
    However, in the aftermath of the yesterday's assault by the white army, 12 Egyptians and 2 Ugandans who lost track of the direction of their forces were captured.
    The Egyptians based on their names batches were:
    1. Aches Ahmed Gou

    2. Cpt. Abaur Ahmose
    3. Amran Saleh
    4. Amun Thori
    5. Abduraman Petei
    6. Salatis Omar
    7. Osman Gosh
    8. Abdulahi Said
    9. Mohamed Raad
    10. Yusuf Abdu
    11. Cpt. Ali Semut
    12. Shemstedin Tihrak

    The two Ugandan soldiers were:

    1. Akiki Lutalo
    2. Samuel Munyiga

        The 14 were in the custody of the white army captains who promised to transfer them to Fangak as prisoners of war. But according to a white army soldier, Mabor Gatluak the Upper Nile Times spoke to, 10 government soldiers who were caught along with the above foreign troops were killed.
    The presence of Egyptian soldiers adds to the battalions of Ugandan, JEM, and SPLM-N forces already fighting alongside the government.
    Source: The Upper Nile Times

    GAMBELLA - The regional state government  of Gambella caught today 3 Egyptian nationals who penetrated to the the region via the war torn South Sudan in what the regional government of Ethiopia believed to be a spying mission to find information about the country's  Renaissance Dam. The the three men named as Yusuf Haj, Ismail Azizi and Hassan Garai were caught in separate locations of the region. 

    Yusuf went to Abobo on a fake tourist pass to see the Abobo dam of the Abobo county (Woreda). The locals in Abobo worried about the suspicious activities he was making near the dam and that prompted his arrest by the local police. He was then transferred to the regional  administration in Gambella for further investigation and detentions.
    The other two were caught at a bus station in Gambella trying to board a bus to Benshangul - Gumuz state without security passes. Benshangul-Gumuz near blue Nile is where the Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD) is located.

    Egypt and Ethiopia have been at odds over the construction of GERD. Egyptian government threatened to bomb the dam as they feel that if the dam becomes operational, it would compromise their fair share of the Nile water. Ethiopia however denied any impact the flow of water would do to Egypt. 

    Moreover, South Sudan government recently signed a military agreement with Egyptian government. The agreement was received with too much skepticism by Addis Ababa who think that any deal by their neighbour with Egypt would invite an attack on the dam.

    Last week, the South Sudanese rebels claimed to have captured 12 Egyptians in Jonglei who fought alongside the government of South Sudan.

    Source: The Upper Nile Times


    አቶ ኩማ ደመቅሳ፣ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የፖሊሲ አማካሪ :: 
    የአዲስ አበባና የኦሮሚያ ልዩ ዞን የተቀናጀ የጋራ ማስተር ፕላንን በመቃወም በተለያዩ የኦሮሚያ ዩኒቨርሲቲዎች የተነሳው ተቃውሞ ለኦሮሞነት ያላዘነ ባዶ መፈክር ነው ሲሉ፣ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የፖሊሲ ጥናት አማካሪና የኦሕዴድ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል አቶ ኩማ ደመቅሳ ገለጹ፡፡ 
    አቶ ኩማ የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ባስተላለፈው ፕሮግራም ላይ እንደተናገሩት፣ በተለያዩ የኦሮሚያ አካባቢዎች የተፈጠረው ተቃውሞና ውጥረት ሁለት መሠረታዊ ምክንያቶች እንዳሉት፣ እነሱም ኦሮሚያን ቆርጦ ለማስቀረት የታለመ ማስተር ፕላን ነው የሚልና ፕላኑ ለምን በሚስጥር ተሠራ የሚል ሥጋት የፈጠሩት ናቸው ብለዋል፡፡ 
    የተዘጋጀው ማስተር ፕላን ምንም ዓይነት የድንበር እንዲሁም የአስተዳደር ጥያቄ አለመያዙን የተናገሩት አቶ ኩማ፣ ሌላ የፖለቲካ ተልዕኮ ያላቸው ግን ጉዳዩን ከኦሮሞነት ጋር በማያያዝ የኦሮሞ ሕዝብን እያደናገሩ ነው ሲሉ ወቅሰዋል፡፡ ‹‹ኦሮሞነት አደጋ ውስጥ ገባ የሚለው ባዶ መፈክርና ሚዛን የማያነሳ ክርክር ነው፤›› ያሉት አቶ ኩማ፣ ይህንን በማለት ለማደናገር የሚፈልጉ አጀንዳ ያላቸው ክፍሎችን ማብራሪያ በመስጠት መመለስ አይቻልም ብለዋል፡፡

    ‹‹ጉዳዩ የሕዝብ አይደለም፡፡ ከሕዝብ አንፃር ችግር አለ ብለን አናስብም፤›› ሲሉ ችግሩ የመደናገርና የሌሎች አጀንዳ ያላቸው ኃይሎች ጣልቃ ገብነት እንደሆነና እልባትም እንደሚያገኝ ጠቁመዋል፡፡ 
    የኦሮሚያ ክልል መንግሥት ባለፈው ዓርብ ምሽት ባወጣው መግለጫ፣ በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች የተቀሰቀሰው ተቃውሞ ዓርብ ዕለት መቀዛቀዙን ገልጿል፡፡ ከኅብረተሰቡ ጋርም ውይይት እየተደረገ ችግሩ ከመባባስ ይልቅ በተሻለ ደረጃ ላይ ይገኛል ብሏል፡፡
    ከሳምንት በፊት በአምቦ ዩኒቨርሲቲ ግቢ ውስጥ በመጠኑ የተጀመረው የተማሪዎች ተቃውሞ ባለፈው ረቡዕ በከፍተኛ ደረጃ ተቀጣጥሎ ከዩኒቨርሲቲ ቅጥር ማለፉ ይታወሳል፡፡ በተመሳሳይ በባሌ ዞን በመደወላቡና በሐሮማያ ዩኒቨርሲቲዎች ተቃውሞው ተስፋፍቶ ነበር፡፡
    ከላይ በተጠቀሱት ዩኒቨርሲቲዎች የተጀመረው ተቃውሞ ባለፈው ሐሙስና ዓርብ በአዲስ አበባና በአዲስ አበባ ዙሪያ ባሉ ከተሞች ላይ ውጥረት ፈጥሮም ነበር፡፡
    በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሚማሩ በግምት ወደ 150 የሚሆኑ የኦሮሞ ተወላጅ ተማሪዎች በግቢው ውስጥ ‹‹የኦሮሞ ጥያቄ ይከበር፣ ፍትሕ ለኦሮሞ፣ የአዲስ አበባን ወደ ኦሮሚያ መስፋፋት እንቃወማለን…›› የሚሉ መፈክሮችን ሲያሰሙ ተስተውለዋል፡፡
    ይህ የሆነው የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ተማሪዎቹን ባለፈው ሐሙስ ጠዋት ሰብስበው ካነጋገሩና በማግሥቱ በጉዳዩ ላይ እንደሚወያዩ ከገለጹላቸው በኋላ መሆኑን መረጃዎች አመልክተዋል፡፡
    የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ተቃውሞ ከግቢው ውስጥ አልፎ አልወጣም፡፡ ነገር ግን ይህ ሁኔታ እንዳይከሰት ከዩኒቨርሲቲው ግቢ ውጪ በርካታ የፌዴራልና የአዲስ አበባ ፖሊስ አባላት ተስተውለዋል፡፡ በሌላ በኩል በአዲስ አበባ ዙሪያ በሚገኙ ከተሞች ለአብነትም በደብረዘይት (ቢሾፍቱ) እና በቡራዩ ከተሞች ተመሳሳይ ተቃውሞ ተከስቶ እንደነበር የአካባቢው ምንጮች ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡
    የከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች ከቅጥር ግቢያቸው በመውጣት መጠነኛ ተቃውሞ ባለፈው ዓርብ ያካሄዱ ቢሆንም፣ በአጭር ጊዜ ውስጥ በፖሊስ መበተናቸውን ለመረዳት ተችሏል፡፡ በቡራዩ ከተማ ተመሳሳይ ተቃውሞ ታይቶ እንደነበር መረጃዎች ያስረዳሉ፡፡
    ካለፈው ረቡዕ ጀምሮ በተካሄደው ተቃውሞ በተለይ በአምቦ፣ በመደወላቡና በሐሮማያ ዩኒቨርሲቲዎች የተከሰተው ተቃውሞ ከባድና ከፀጥታ ኃይሎች ጋር ግጭትን ያስከተለ መሆኑን፣ በዚህም በርካታ ሰዎች ሳይሞቱ እንዳልቀሩ የዓይን እማኞች በተለያዩ ማኅበራዊ ድረ ገጾች ላይ እየገለጹ ነበሩ፡፡
    ይሁን እንጂ የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ባለፈው ሐሙስ ባወጣው መግለጫ የሞቱት ሰዎች ቁጥር 11 መሆኑንና 70 ያህል ተማሪዎች ደግሞ በሐሮማያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ላይ በተጣለ ፈንጂ መቁሰላቸውን ገልጿል፡፡
    ‹‹በኃይል በታጀበ ግርግር ሳቢያ በመደወላቡ የሦስት ተማሪዎች ሕይወት ማለፉ ተረጋግጧል፡፡ በተለይም በአምቦ ዩኒቨርሲቲ የተቀሰቀሰው ሁከት ወደ ከተማ በመዝለቁ እስካሁን ባለው መረጃ መሠረት በአምቦ ከተማ ቢዝነስና ኮንስትራክሽን ባንክ ላይ በተደረገው የዘረፋ ሙከራና ሌሎችም ሕገወጥ የነውጥ እንቅስቃሴዎች፣ በአምቦና ቶኬ ኩታዩ ከተሞች የሰባት ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተረጋግጧል፡፡ በፌዴራልና በክልል የፀጥታ ኃይሎች ትብብር ሁከቱ በተፈጠረባቸው ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ያለውን ሁኔታ ለማረጋጋት ተችሏል፤›› ሲል የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት መግለጫ ያትታል፡፡
    ለጊዜው ማንነታቸው ያልታወቀ ሰዎች በቴሌቪዥን የእግር ኳስ ጨዋታ በመከታተል ላይ በነበሩ የሐሮማያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ላይ ፈንጂ በመወርወር 70 ያህል ተማሪዎችን ያቆሰሉ መሆኑና የአንድ ተማሪ ሕይወት ማለፉን ጽሕፈት ቤቱ አስታውቋል፡፡
    ‹‹በተደረገው ማጣራት ከበስተጀርባ በመሆን ሁከቱን በማነሳሳትና በማቀነባበር ተግባር ላይ የተሰማሩ ጥቂት ፀረ ሰላም ኃይሎች መሆናቸውን ለማወቅ ተችሏል፤›› ሲል መግለጫው ያስረዳል፡፡
    ተቃውሞው የተቀሰቀሰው በአዲስ አበባና በዙሪያዋ የሚገኘውን የኦሮሚያ ልዩ ዞን በልማት ለማስተሳሰር የተነደፈውን የተቀናጀ የልማት ማስተር ፕላን አስመልክቶ፣ ከፕላኑ ፋይዳና ዓላማ ጋር የሚቃረን መሠረተ ቢስ አሉባልታ በአንዳንድ ወገኖች በስፋት በመሰራጨቱ መሆኑን፣ የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት በመግለጫው አስታውቋል፡፡
     Source: Reporter

    -ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች በነፃ እንዲለቀቁ እየጠየቁ ነው::
    -መንግሥት አደገኛ ወንጀል ፈጽመዋል እያለ ነው::
    የመብት ተሟጋቾች ነን ከሚሉ የውጭ ድርጅቶች ጋር በገንዘብና በሐሳብ በመስማማት፣ ሕዝብን ለአመፅ ለማነሳሳትና ለማተራመስ በኢንተርኔትና በተለያዩ ማኅበራዊ ድረ ገጾች ላይ ቀስቃሽ መጣጥፎችን ለማሰራጨት ሲዘጋጁ ተደርሶባቸዋል በሚል፣ በወንጀል ተጠርጥረው የታሰሩ ጋዜጠኞችና ጦማርያን (Bloggers) ጉዳይ እያነጋገረ ነው፡፡


    ሚያዝያ 25 እና 26 ቀን 2006 ዓ.ም. በፀጥታ ኃይሎች ቁጥጥር ሥር ከዋሉ በኋላ በ48 ሰዓታት ውስጥ በዕለተ እሑድ ሚያዝያ 19 ቀን 2006 ዓ.ም. በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ አንደኛ ወንጀል ችሎት በቀረቡበት ወቅት፣ የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ማዕከል (ማዕከላዊ) መርማሪ ፖሊስ፣  ተጠርጣሪዎቹ ከውጭ ድርጅቶች ጋር በገንዘብና በሐሳብ ተስማምተው ሕዝቡን ለአመፅ ለማነሳሳት ሲንቀሳቀሱ ተደርሶባቸዋል ከሚል የወንጀል የጥርጣሬ ውጪ ያለው ነገር ስለሌለ፣ ‹‹ወንጀሉ ምድነው?›› የሚል ጥያቄ ከማንሳት ጀምሮ የተለያዩ መላ ምቶችን በማንሳት የተለያዩ አካላት እየተነጋገሩበት ነው፡፡

    ሲፒጄ (ዓለም አቀፍ የጋዜጠኞች መብት ተከራካሪ ድርጅት)፣ ‹‹ሐሳብን በነፃነት የመግለጽ መብት ላይ የከፋ ከሚባሉ ዕርምጃዎች አንዱ ነው፤›› በማለት በጋዜጠኞቹና በጦማርያኑ ላይ በኢትዮጵያ መንግሥት የተወሰደውን ዕርምጃ አውግዟል፡፡ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ እንዲለቀቁም ጠይቋል፡፡
    አምኒስቲ ኢንተርናሽናል በበኩሉ፣ ‹‹ይኼ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች፣ ጋዜጠኞችና ተቃዋሚ ፖለቲከኞችን የማሰር የረዥም ጊዜ ልምድ ነው፤›› በማለት ጋዜጠኞቹንና ጦማርያኑን ማሰር ተገቢ አለመሆኑን አስታውቆ በአስቸኳይ እንዲፈቱም ጠይቋል፡፡
    ዓለም አቀፍ የመብት ተሟጋች ድርጅቶች የኢትዮጵያን መንግሥት በማውገዝ የጋዜጠኞቹንና ጦማርያኑን መታሰር የሚያነሱትን ወቀሳና ጥያቄ ተከትሎ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች አማካሪ አቶ ጌታቸው ረዳ ለውጭ ሚዲያ በሰጡት ምላሽ፣ ‹‹ተጠርጣሪዎቹ በአደገኛ ወንጀል የተጠረጠሩ ናቸው፡፡ ፖሊስ በተጠረጠሩበት ጉዳይ ዙሪያ ምርምራ እያደረገ ነው፤›› ብለዋል፡፡
    ሒዩማን ራይትስ ዎች ሚያዝያ 21 ቀን 2006 ዓ.ም. ወደ ኢትዮጵያ ይመጣሉ የተባሉት የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆን ኬሪ ጋር ባደረገው የስልክ ውይይት፣ የኢትዮጵያ መንግሥት የታሰሩትን ጋዜጠኞችና ጦማርያን ያለምንም ቅድመ ሁኔታ እንዲፈታ ግፊት እንዲያደርጉ ጠይቋል፡፡
    የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ጆን ኬሪ ተጠርጣሪዎቹን እንዲፈቱ በኢትዮጵያ መንግሥት ላይ ግፊት እንዲያደርጉ በስልክ ያስተላለፈውን መልዕክት አስመልክቶ አቶ ጌታቸው በሰጡት ምላሽ፣ ‹‹መንግሥት የጋዜጠኞችን የመናገር መብት አላፈነም፣ አንዳንዶች ሙያውን ተገን በማድረግ የወንጀል ድርጊት ውስጥ ሲሳተፉ ይገኛሉ፣ ይኼን ደግሞ የኢትዮጵያ መንግሥት አይፈቅድም፤›› ካሉ በኋላ፣ ‹‹የዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾችን ትዕዛዝን አንቀበልም፤›› ብለዋል፡፡ 
    በፀጥታ ኃይሎች በቁጥጥር ሥር የዋሉት ጋዜጠኞችና ጦማርያን ሚያዝያ 19 ቀን 2006 ዓ.ም. ፍርድ ቤት ሲቀርቡ በሦስት የምርመራ መዝገብ ተከፋፍለው ሲሆን፣ ቀደም ሲል በአዲስ ነገር ጋዜጣ፣ በፎርቹን ጋዜጣና በአዲስ ስታንዳርድ ጋዜጣ ላይ ይሠራ የነበረው ጋዜጠኛ ተስፋዓለም ወልደየስ፣ በአምቦ ዩኒቨርሲቲ የሕግ መምህር ነው የተባለው ጦማሪ ዘለዓለም ክብረትና የአዲስ ጉዳይ መጽሔት ከፍተኛ አዘጋጅ አስማማው ኃይለ ጊዮርጊስ አንድ ላይ ናቸው፡፡
    በሁለተኛው የምርምራ መዝገብ የተካተቱት የአዲስ ዘመን ጋዜጠኛ የነበረችው ጋዜጠኛ ኤዶም ካሳዬ፣ ጦማሪ ናትናኤል ፈለቀና ጦማሪ አጥናፉ ብርሃኔ ሲሆኑ፣ የአየር መንገድ ሠራተኛ ነው የተባለው ጦማሪ አቤል ዋበላ፣ ጦማሪ በፍቃዱ ኃይሉና ጦማሪ ማህሌት ፋንታሁን በሦስተኛው የምርምራ መዝገብ ተካተው ለሚያዝያ 29 እና 30 ቀን 2006 ዓ.ም. መቀጠራቸው ታውቋል፡፡
    በምሥረታ ላይ ያለው የኢትዮጵያ ጋዜጠኞች መድረክ (ኢጋማ) የጋዜጠኞቹንና ጦማርያኑን መታሰር በማስመልከት ባወጣው መግለጫ፣ መንግሥት የተጠረጠሩበትን ጉዳይ ለሕዝብ ይፋ ማድረግ እንደሚገባው ጠቁሞ፣ መታሰራቸው ግን እንዳሳሰበው ገልጿል፡፡ ባስቸኳይ እንዲፈቱም ጠይቋል፡፡
    በአገር ውስጥ ያሉ የግል የኤሌክትሮኒክስና የሕትመት መገናኛ ብዙኃን፣ ከመንግሥትና ከቅርብ ወዳጆቻቸው እንዳገኙት አድርገው በተጠርጣሪዎቹ ጋዜጠኞችና ጦማርያን ላይ እያስተላለፉት ያለው መረጃ፣ መርማሪ ፖሊስ ለፍርድ ቤቱ ሲያስረዳ ፍርድ ቤቱ በምርመራ መዝገቡ ላይ ካሰፈረው የተለየ በመሆኑ፣ በተጠርጣሪዎቹ ላይ በቀጣይ የሚቀርበውን የምርምራ ውጤት ከመጠባበቅ ባለፈ ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት የተደረገው ጥረት አልተሳካም፡፡

    Source: Reporter
    በምስራቅ ወለጋ ስቡ ስሪ ወረዳ ‹‹ይህ አገር የእናንተ አይደለም፡፡ አገራችሁን ግቡ፡፡›› በሚል 200 ያህል አርሶ አደሮች እንደተፈናቀሉ አስታወቁ፡፡ በ1990ዓ.ም ጀምረው በአካባቢው የኖሩት እነዚህ ዜጎች ‹‹የመኖሪያ መታወቂያ ተሰጥቶን፣ ውጡ
    ምሬታቸውን ለዝግጅት ክፍላችን ገልጸዋል፡፡ አርሶ አደሮቹ ከዚህ ቀደም በ1992 በተመሳሳይ ቤትና ንብረታቸው ወድሞ ተፈናቅለው የነበረ ቢሆንም መንግስት እንደገና እንዳቋቋማቸው ይገልጻሉ፡፡ ‹‹በአንድ በኩል አገራችሁ አይደለም ውጡ!›› የሚሉት የአካባቢው ባለስልጣናት በሌላ በኩል ደግሞ ‹አካባቢውን ልንሰራበትና ልናሰራበት ነው ይሉናል፡፡ በ1992ም መንግስት እንደገና አቋቁሞናል፡፡ አሁንም ቦታው ከተፈለገ መንግስት ተገቢውን ካሳ ሊሰጠን ይገባል፡፡› ብለን ስንጠይቅ ደግሞ ‹እናንተን መንግስት አያውቃችሁም፡፡ በምስራቅ ወለጋ ዜጎች እየተፈናቀሉ ነው ይሉናል› በሚል እየደረሰባቸው ያለውን ህገ ወጥ ተግባር ይናገራሉ፡፡

    ተፈናቃዮቹ ከጥር 22 2006 ዓ.ም ‹‹ለቃችሁ ውጡ፡፡ ለቃችሁ ካልወጣችሁ ለቤትና ንብረታችሁ ብቻ ሳይሆን ለህይወታችሁም
    ኃላፊነት የላችሁም›› መባላቸውን ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ተደጋጋሚ እስራትና ድብደባ እንደደረሰባቸው ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡ ‹‹ለቃችሁ ውጡ!›› በተባሉበት ወቅት አቤቱታ ሲያቅረቡ የነበሩ 42 ሰዎች ያለ ምንም ምግብ ለ30 ቀናት ታስረው መቆየታቸውንና በየ ጊዜው ፖሊስ ከፍተኛ ድብደባ እንደሚያደርግ ገልጸዋል፡፡ ከቀያችን ተፈናቅለን፣ ልጆቻችን ትምህርታቸውን አቋርጠው፣ በችግር ላይ እንገኛለን የሚሉት ተፈናቃዮቹ ‹‹ሀገርና ተቆርቋሪ የሌለን ዜጎች ሆነናል፡፡ ከ16 አመት በላይ የኖርንበትን ቀያችን ለቀን ወደ የት እንሂድ? የሚመለከታችሁ አካላት ሁሉ በተግባር እርዱን›› ሲሉ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡
    ተብለን እየታሰርንና እየተባረርን እንኳ ግብር እያስከፈሉን፣ ንብረት አፍርተን አገራችሁ አይደለም ተብለን እየተፈናቀልን ነው›› ሲሉ
      Source: ነገረ-ኢትዮጵያ ጋዜጣ

    መራዊ፡- በምዕራብ ጎጃም ዞን ሜጫ ወረዳ ያለ ፈቃዳችን መሬታቸውን አሳልፈን አንሰጥም ያሉ አርሶ አደሮች እስርና ድብደባ እየደረሰባቸው መሆኑን ከአካባቢው የደረሰን መረጃ ያመለክታል፡፡ በመራዊ አካባቢ ሜጫ ወረዳ እናሸንፋለን ቀበሌ መንግስት
    የከርሰ ምድር ውሃ ቁፋሮ እናካሂዳለን በሚል ከ400 በላይ የሚሆኑ አርሶ አደሮች ከመሬታቸው እንዲለቁ የተደረገውን እርምጃ አርሶ አደሮቹ በመቃወማቸው እስርና ድብደባ እየደረሰባቸው መሆኑን የነገረ ኢትዮጵያ ምንጮች ጠቁመዋል፡፡ በአካባቢው ከአሁን ቀደም ተመሳሳይ እርምጃዎች የተወሰዱ ሲሆን የአርሶ አደሮቹ መሬት በአበባ ኢንቨስትመንት ላይ ለተሰማሩ ባለሀብቶች ተሰጥቶባቸዋል፡፡ 
             ይህም በአሁኑ ወቅት መንግስት ውሃ ለመቆፈር በሚል አርሶ አደሮቹ ከመሬታቸው እንዲለቁ የሚወስደው እርምጃ በተመሳሳይ  ለአበባ እርሻ ሊሰጥባቸው እንደሆነ በማመናቸው ከመሬታቸው አንለቅም ብለዋል፡፡
    እስካሁን ለአበባም ሆነ ለሌሎች ተግባራት መንግስት ከአርሶ አደሮቹ መሬት ሲወስድ ያለ ምንም ካሳ በመሆኑ አርሶ አደሮቹ አሁንም ቢሆን ያለ ካሳና ያለምንም ፈቃድ እየተነጠቁ በመሆኑ ተቃውሟቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ አድርጓዋል፡፡ ከአርሶ አደሮች ባሻገር በከተሞች የሚኖሩ የአርሶ
    አደሮቹ ቤተሰቦች ጭምርም ችግር እየደረሰባቸው መሆኑን ምንጮች ጨምረው ተናግረዋል፡፡ በተለይም ታሳሪዎቹን የሚጠይቁት የአርሶ አደሮቹ ቤተሰቦችና ሌሎች የአካባቢውና በየከተማው የሚኖሩ ግለሰቦችም ለእስር መዳረጋቸውን ለመረዳት ተችሏል፡፡ አርሶ አደሮቹ መሬታቸውን ያለ ፈቃዳቸው አሳልፈው እንደማይሰጡ በመግለጽ ጠንካራ ተቃውሞ ማንሳታቸውን ተከትሎ በአካባቢው ፖሊስና መከላከያ በብዛት መሰራጨቱን ምንጮች አክለው ገልጸዋል፡፡
      Source: ነገረ-ኢትዮጵያ ጋዜጣ

    • ‹‹አማራ ክልል አያገባኝም ብሏል››:: 
    በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት የሚኖሩ የአማራ ብሔር ተወላጆች ለዓመታት ከኖሩበት ቦታ እየተፈናቀሉ መሆኑን ተፈናቃዮች አስታወቁ፡፡ ባለፈው ዓመት ቁጥራቸው በርካታ የሆኑ የአማራ ብሔር ተወላጆች ከክልሉ መፈናቀላቸው የሚታወስ ሲሆን ከሰሞኑ ደግሞ ማፈናቀሉ በአዲስ መልክ የቀጠለ መሆኑ ተመልክቷል፡፡
    ተፈናቃዮቹ በክልሉ ድባጤ ወረዳ አልባሳ ቀበሌ ነዋሪዎች ሲሆኑ ከ250 ሰዎች በላይ ከአካባቢው ውጡ ተብለዋል፡፡ ‹‹በአካባቢው ሰፈራ እየተሰጠ ነው፡፡ የተባረሩት ሰዎች ግን 15ና 20 አመት በአካባቢው ኖረዋል፡፡ ቤትና ንብረትም አላቸው፡፡ ከጥቅምትና ታህሳስ ጀምሮ ግን ‹እናንተ በአካባቢው መኖር አትችሉም› ተብለው መስፈር የለባችሁም ተብለዋል፡፡ በአሁኑ ወቅት እኒህ ሰዎች ዛፍ ስር ነው የሚኖሩት፡፡›› ሲሉ ስለ ሁኔታው ለዝግጅት ክፍላችን አስረድተዋል፡፡
    በሌላ በኩል ከወራት በፊት ከቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል የተፈናቀሉ አርሶ አደሮች አሁንም ድረስ ወደቦታቸው እንዳልተመለሱ ለዝግጅት ክፍላችን ገልጸዋል፡፡ በተለይ ህዝቡ ንብረቱን ተቀምቶ ሲባረር በወኪልነት ፌደራል ድረስ መጥተው ህገ-ወጥ ተግባር እየተፈጸመ መሆኑን በማስረዳት ክስ ያቀረቡና አሁንም የተወሰደባቸው ንብረት እዲመለስ የሚከራከሩት ወኪሎች ወደ ቦታቸው መመለስ አለመቻላቸውን አስታውቀዋል፡፡ ለደህንነታቸው ሲባል ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ የተፈናቃኞቹ ተወካይ ሲናገሩ፣
    ‹‹በከሰስንበት ወቅት የተፈናቀልነው በህገ ወጥ መንገድ መሆኑን የፌደራል እንባ ጠባቂ አረጋግጦ ሀብትና ንብረታችን ተመልሶልን ወደየቦታችን እንድንመለስ ተወስኖ የነበር ቢሆንም የክልሉ ባለስልጣናት እኛን ስትከሱ ኖራችሁ እንደገና አትመለሱም ብለው አስረውናል›› ሲሉ ይልጻሉ፡፡
    ተወካዩ አክለውም ‹‹በፌደራል ደረጃ ሲወሰን እኛ መሬታችን፣ እንዲሁም ጥለነው የወጣነው ኃብትና ንብረታችን ካልተመለሰ አንመለስም ብለን ወስነን ነበር፡፡ የቤንሻንጉል ክልል ባለስልጣናት ግን ኃብትና ንብረታቸውን እንመልሳለን፤ መሬትም እንሰጣችኋለን ብለው ቃል በመግባታቸው ተስማማን፡፡ ሆኖም እኔ ወደ ቤቴ ስመለስ ‹ምን ቤት አለህ፡፡ ቤትህ እስር ቤት ነው ብለው ሶስት ቀን ካሰሩኝ በኋላ አባረውኛል›› ይላሉ፡፡
    የወኪሎቹ ብቻ ሳይሆን ሀብትና ንብረታችሁ ይመለስላችኋል የተባሉት ተፈናቃዮች ሀብትና ንብረታቸው ስላልተመለሰላቸው በአሁኑ ወቅት በፌደራል ደረጃ እየከሰሱ ይገኛሉ፡፡ ወደ ቤታቸው መመለስ የቻሉት ተፈናቃዮችም ‹‹ለአማራ መሬት አንሰጥም!›› ስለተባሉ የሚያርሱት በኪራይና አበል መሆኑንም ከተፈናቃዮቹ የተገኘው መረጃ ይጠቁማል፡፡
    በሌላ በኩል በተመላሾቹ ላይ እስርና ማንገላታቱ እንዳልቆመም የተፈናቀቃዮቹ ተወካዮች ለነገረ ኢትዮጵያ ጨምረው ገልጸዋል፡፡ ‹ከሳችሁን ነበር› በሚል ተፈናቀዮቹ መሬታቸውን፣ ሀብትና ንብረታቸውን በሚጠይቁበት ወቅትም ከፖሊስ ድብደባና እስር የሚያጋጥማቸው ሲሆን በፖሊስ ድብደባ አንድ ሰው መሞቱን ተወካዮቹ ይገልጻሉ፡፡ ከዚህም በተጨማሪ በፖሊስ የተደበደበች ነፍሰ ጡሩ እንዳስወረዳት ይናገራሉ፡፡ የዚች ነፍሰ ጡሩ ባለቤትም በባለቤቱ ላይ የደረሰውን ግፍ ተከትሎ በመክሰሱ ‹‹አንተንስ ብንገልህ ማን አለህ?›› በማለት ሁለት ቀን አስረውና ደብድበው እንደለቀቁት አስረድተዋል፡፡
    በአሁኑ ወቅት ተወካዮቹ የተፈናቃዮቹ ሀብትና ንብረት እንዲመለስ እየጠየቁ ሲሆን ‹‹በክልሉ እስርና ወከባው በመቀጠሉ በወንጀል ብንከስ ወደ ቤታቸው የተመለሱትን ይበልጥ ያሰቃዩዋቸዋል በሚል ከመክሰስ ተቆጥበናል›› ብለዋል፡፡ ምንም እንኳ ተወካዮቹ ለተፈናቃዮቹ ሀብትና ንብረት እንዲመለስ እየጠየቁ ቢሆንም እነሱ ራሳቸው ወደ ክልሉ ቢመለሱ ለህይወታቸው ስለሚያሰጋቸው በአዲስ አበባና በሌሎች አካባቢዎች የቀን ስራ እየሰሩ እንደሚከራከሩ ገልጸውልናል፡፡
    ‹አማራ› ተብለው ከተፈናቀሉና ሲመለሱም ‹‹ለአማራ መሬት አንሰጥም›› የተባሉት ተፈናቃዮቹ በጉዳዩ ለአማራ ክልል ጥያቄ አቅርበው ‹‹እኛ የምናውቀው ነገር የለም፡፡ ሂዳችሁ የምትጠይቁትን ጠይቁ›› መባላቸው እንዳሳዘናቸው አክለው ገልጸዋል፡፡ በተለያዩ ጊዜያት ከደቡብና ከቢኒሻንጉል ክልሎች የአማራ ብሔር ተወላጅ የሆኑ በርካታ ዜጎች ‹ከሐገራችን ውጡ› እየተባሉ መፈናቀላቸው ይታወሳል፡፡
     Source: ነገረ-ኢትዮጵያ ጋዜጣ

    ADDIS ABABA (Reuters) - Gunmen ambushed a bus carrying dozens of people in western Ethiopia near the Sudanese border, killing nine and wounding six others, state-run media said on Wednesday.
    There was no claim of responsibility and no group was blamed for the attack, but Ethiopia says it has thwarted several plots in recent years by Ethiopian insurgents as well as Somali al Qaeda-linked al Shabaab Islamist militants.
    A handful of rebel groups are waging low-level separatist insurgencies in Ethiopia, while Ethiopian troops are part of an offensive against al Shabaab in neighboring Somalia.
    The bus ambush on Tuesday evening - near the $4 billion-
    Grand Renaissance Dam - was the second attack on public transportation in the Benishangul Gumuz region in five months. Four people were killed by a bomb on a minibus in November.
    "The bus was targeted while travelling 100 kilometers (62 miles) south of (regional capital) Assosa," a report on state-owned Ethiopian Television said.
    No further details were given, and officials were not immediately available to comment.
    In September, two Somali suicide bombers accidentally blew themselves up in Addis Ababa while preparing to detonate explosives among football fans during Ethiopia's World Cup qualifying match against Nigeria.
    (Reporting by Aaron Maasho; Editing by Louise Ireland and James Macharia)
    Source: Yahoo News

    ሶስት ሰዎች ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባቸው በአዲስ አበባ የተለያዩ ሆስፒታሎች ገብተዋል:: 
    “ረብሻውን ያነሱት ህዝብን የማይወክሉ ወሮበሎች ናቸው”      የከተማው ኮሙዩኒኬሽን):-


    “ባህርዳር በተካሄደው የስፖርት ውድድር ላይ የኦሮሞ ተወላጆች ላይ አድልዎ ተፈጽሟል” በማለት የተቧደኑ ወጣቶች፣ ባለፈው ሐሙስ የሱሉልታ ከተማ ነዋሪ የሆኑ በርካታ የአማራ ተወላጆች ላይ ድብደባ ፈፀሙ፡፡ 

    በድብደባ በርካታ ሰዎች ከመጐዳታቸውም በተጨማሪ፤ ቤት ንብረት ላይም ጥፋት እንደደረሰ የተናገሩት ጉዳት የደረሰባቸው ግለሰቦች ጉዳዩን ሕገወጥ ነው ሲሉ አውግዘውታል፡፡ የከተማዋ ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት ሃላፊ፤ የስፖርት ውድድርን ሰበብ በማድረግ ረብሻ የቀሰቀሱ ሰዎች ህዝብን የማይወክሉ ወሮበሎች ናቸው ብለዋል፡፡ 
    ረብሻውን ቀስቅሰዋል ተብለው ከተጠረጠሩት ውስጥ አራቱን በቁጥጥር ስር ማዋል እንደተቻለም ገልፀዋል ሃላፊው፡፡ 
    “የቤቴ በርና መስኮት እንዳልነበር ሆኗል፤ አጥር ተገነጣጥሏል፤ መስኮቶች ዱቄት ሆነዋል”  ያሉት አንድ የከተማዋ የረጅም ጊዜ ነዋሪ፤ ከ30 በላይ ቤቶች ጉዳት እንደደረሰባቸው ተናግረዋል፡፡   የስድስት ልጆች እናት እንደሆኑ የገለፁልን ሌላዋ ነዋሪ፤ በቤታቸውና በንብረታቸው ላይ አደጋ መድረሱን ጠቅሰው፤ እንደሌሎች ሰዎች ከፍተኛ የአካል ጉዳት ባያጋጥማቸውም በእጃቸው ላይ በደረሰባቸው ጉዳት በከተማዋ አንድ ክሊኒክ ህክምና እንደተደረገላቸው ተናግረዋል፡፡ 
    “ይህ ህዝቡ በሰላም አብሮ እንዳይኖርና እንዳይግባባ ሆን ተብሎ የሚጫር የነገር እሳት ነው” ያሉት የ56 አመት አዛውንት በበኩላቸው፤ መንግስት መፍትሔ ከላበጀለት በቀር በአሁኑ ወቅት ከየአቅጣጫው የምንሰማው በዘር ተቧድኖ ግጭት የመፍጠር ጉዳይ አስጊ ነው ብለዋል፡፡ 
    የከተማው አስተዳደር ኮሙዩኒኬሽን ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ መሳይ ከበደ፤ ከከተማ አስተዳደር በደረሳቸው ሪፖርት ተዘዋውረው እንደተመለከቱ ገልፀው፣ የተወራውን ያህል ባይሆንም የስምንት ቤቶች የበርና የመስኮት መስታወቶች ተሰባብረዋል፤ የቆርቆሮ አጥሮች ተገነጣጥለዋል ብለዋል፡፡  ሰዎች አራት እንደተጐዱና የሶስቱ ሰዎች ጉዳት ከፍተኛ ስለሆነ በአዲስ አበባ የተለያዩ ሆስፒታሎች ውስጥ በክህምና ላይ መሆናቸውን አቶ መሳይ ጠቅሰው፤ አንዲት እናት በእጃቸው ላይ መጠነኛ ጉዳት ደርሶባቸው በከተማው ጤና ጣቢያ ታክመው ተመልሰዋል ብለዋል፡፡
    “የረብሻው መንስኤ በቅርቡ ባህርዳር የተካሄደው የመላው ኢትዮጵያ ጫዋታዎች ውድድር ላይ በኦሮሞ ተወላጆች ላይ አድልዎና ተፅእኖ ተደርጓል የሚል ሰበብ ነው” ብለዋል አቶ መሳይ፡፡ 
    “በረብሻው ዙሪያ ህዝቡንና የከተማ ነዋሪውን በመሰብሰብ ረብሻውን ያስነሱት ሰዎች ህዝብን የማይወክሉ እና ህዝብን ለማጋጨት ፍላጎት ያላቸው የተቃዋሚ ፓርቲ ደጋፊዎች መሆናቸውን  ተወያተናል” ያሉት የኮሚዩኒኬሽን ኃላፊው፣ ህዝቡ እንዲህ ዓይነት ቡድኖችም ሆኑ ግለሰቦችን አሳልፎ እንዲሰጥ ተግባብተናል ብለዋል፡፡ ረብሻው ወዲያውኑ በፖሊሶችና ከጫንጮ በመጡ የፀጥታ ኃይሎች መቆሙን ተናግረዋል - ሃላፊው፡፡ 

     Source: Addis Admass

    This short article addresses the issue of how Ethiopia's social and political problems are sometimes baseless, or based on minor misunderstandings. The Amharic section of the Voice of America (VOA) included a three-part discussion on the history of Ethiopia between Dr. Beyana Soba, a lawyer; Dr. Berhanu Mengist, a
    professor of conflict resolutions; and myself, a historian. A historian discussing history with non-historians might seem strange, but the end-result shows that it was actually not. Dr. Beyana represented people who believe that Ethiopian history, as they read it, neither includes them nor respects their human dignity. Dr. Berhanu's place is obvious, as the views of Dr. Beyana and me occasionally conflict. I am satisfied that the discussion took place in this setting because I could hear the complaints of the so-called oppressed people from the source and rebut them. I thank Weyzero Tizzita for conducting the discussions and the VOA for broadcasting them [The discussions are on Ethiopia.org].
    The purpose of this note is not to accuse anyone of distorting facts and thereby spoil the friendly atmosphere that prevailed during the discussion. The first misunderstanding came from the reading of the first article of the 1931 Ethiopian Constitution. It reads as follows:

    The territory of Ethiopia, in its entirety, is, from one end to the other, subject to the government of His Majesty the Emperor. All the natives of Ethiopia, subjects of the Empire, form together the Ethiopian Empire.
    Google will help find the constitution on the Internet if one searches for it under The Ethiopian Constitution of 1931 and reads the quotation him/herself. Some of the comments I read about it show how much it has been misunderstood. As you hear it in the recorded copy of the discussion, Dr. Beyana repeats the same misunderstanding. He believes and expands his belief, lauding the Constitution's honesty in admitting the truth, that for the Ethiopian government, the Ethiopian people are of two classes, natives and subjects. He did not identify by name during the discussion who are the natives and who are the subjects, probably because no one asked him. But it is clear from his description that the natives and the subjects are, respectively, the conquerorsand the vanquished "during Menelik's wars of expansion."
    In my attempt to explain that the word subject refers to native in a different way, I even mentioned that English grammarians call this kind of sentence structure "noun in apposition," where the latter (subject) emphasizes the former (native) in a different use of the word, like an adjective. If the words represented two different classes of people, they would have been conjoined with the word and, as in natives and subjects. But the phrasing does not put it so; and no government would ever divide its people into classes.
    As I said, this misunderstanding comes from the fact that our knowledge of the English language is weak. Look how the word "subject" is used in the first sentence to describe the Ethiopian territory: "The territory of Ethiopia, in its entirety, is, from one end to the other, subject to the government of His Majesty the Emperor. Here "subject" does not exclude the territories that Menelik inherited. In fact, the 1955 constitution revises the article this way:

    All Ethiopian subjects, whether living within or without the Empire, constitute the Ethiopian people.
    The revision is not to call us all vanquished people by calling us all subjects but to avoid the possible misunderstanding of the word native in the plural form as a collection of tribes.

    The question that Ethiopian history neither includes the people of the South nor respects their human dignity was discussed as much as time allowed. As the recording shows, we started far apart but ended up agreeing that inclusive historical events quoted from the sources during the discussion need to be included in the school curriculums. This is a noble outcome of the discussion and what we should strive to do if we ever survive the TPLF's onslaught of the country and its history. In a forthcoming Amharic article I will briefly expand the quoted historical sources on the participation of the Oromo in the history of Ethiopia.
        Source: Ethiomedia

    | Copyright © 2013 Lomiy Blog